Jeremiah 49:37 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኤላም ኣብ ቅድሚ ጸላእቶምን ኣብ ቅድሚ እቶም ህይወቶም ዚደልዩን ከፍርህ እየ። ኣብ ልዕሊኦም መዓት ከውርደሎም እየ፡ እቲ ዝነድድ ቍጥዓይ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ክሳዕ ዝጠፍኦም ድማ ሰይፊ ደድሕሪኦም ክሰድድ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውና ነፍ​ሳ​ቸ​ውን በሚ​ሹ​አት ፊት ኤላ​ምን አስ​ደ​ነ​ግ​ጣ​ለሁ። ክፉ ነገ​ርን እር​ሱም ጽኑ ቍጣ​ዬን አመ​ጣ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ እስ​ካ​ጠ​ፋ​ቸ​ውም ድረስ በኋ​ላ​ቸው ሰይ​ፍን እሰ​ድ​ድ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጠላቶቻቸውና ነፍሳቸውን በሚሹአት ፊት ኤላምን አስደነግጣለሁ፤ ክፉ ነገርን እርሱም ጽኑ ቍጣዬን አመጣባቸዋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እስካጠፋቸውም ድረስ በኋላቸው ሰይፍ እሰድድባቸዋለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጠላቶቻቸውና ነፍሳቸውን በሚሹአት ፊት ኤላምን አስደነግጣለሁ፤ በእነርሱም ላይ ጽኑ ቁጣዬ የሆነውን ክፉ ነገር አመጣባቸዋለሁ፥ ይላል ጌታ፤ እስካጠፋቸውም ድረስ በኋላቸው ሰይፍ እልክባቸዋለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ስንንነ ኡንቱንታ ዎናዉ ኮይያዋንቱ ስንን ታን ኤላማ ዳጋንና። ታን ታ ዎልቃማ ሀንቁዋን ኡንቱንቱ ቦላ ባየ አሀና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። ታን ኡንቱንታ ይሳና ጋካናዉ፥ ማሻን የደርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu morkkatuwaa sintsaaninne unttuntta wod'anaw koyiyaawanttu sintsan taani Elaama dagantsana. Taani ta wolk'k'aama hank'k'uwaan unttunttu bolla bayetsaa ahana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. Taani unttuntta d'ayissana gakkanaw, mashshaan yederssana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta shemppo wodhana koyza istta morkketa sinththan tani Elaame yarkiyarkisana; istta bolla bash ehana; hessika ta istta bolla ehana hanqo; tani istta mulera dhayssana gakkanaas mashshan yedeththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ሼምፖ ዎና ኮይዛ ኢስታ ሞርኬታ ሲንን ታኒ ኤላሜ ያርኪያርኪሳና፤ ኢስታ ቦላ ባሽ ኤሃና፤ ሄሲካ ታ ኢስታ ቦላ ኤሃና ሃንቆ፤ ታኒ ኢስታ ሙሌራ ይሳና ጋካናስ ማሻን ዬዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ሞርከታ ስንንነ ኤንታ ዎናዉ ኮየይሳታ ስንን ታ ኤላማ ዳጋንና። ታ ግታ ሀንቁዋን ኤንታ ቦላ ዮ ኤሀና። ታ ኤንታ ይሳና ጋካናዉ ማሻን የደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta morketa sinthaninne enta wodhanaw koyeyisata sinthan ta Elama daganthana. Ta gita hanquwan enta bolla dhayo ehana. Ta enta dhaysana gakanaw mashshan yedethana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነፍሳቸውን በሚሹ ጠላቶቻቸው ፊት፣ ኤላምን አርበደብዳለሁ፤ በላያቸው ላይ መዓትን፣ ይኸውም ቍጣዬን አመጣባቸዋለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ፈጽሜ አስካጠፋቸውም ድረስ፣ በሰይፍ አሳድዳቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዔላም ሕዝብ ሕይወታቸውን ሊያጠፉ የሚፈልጉትን ጠላቶቻቸውን እንዲፈሩ አደርጋለሁ። በእነርሱም ላይ ለጥፋታቸው ምክንያት የሆነው ኀይለኛ ቊጣዬን አመጣባቸዋለሁ፤ እስኪያልቁ ድረስ በጦርነት እንዲሳደዱ አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንህዝቢ ዔላም፥ ኣብ ቅድሚ ፀላእቶምን ኣብ ቅድሚ እቶም ንነፍሶም ዝደልዩን፥ ከም ዝርዕዱ ኽገብሮም እየ፤ መዓት ጓህሪ ቝጥዓይ ከውርደሎም፥ ክሳዕ ዘጥፍኦም ከዓ ድሕሪኦም ሰይፊ ኽሰደሎም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።