Jeremiah 49:37 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኤላም ኣብ ቅድሚ ጸላእቶምን ኣብ ቅድሚ እቶም ህይወቶም ዚደልዩን ከፍርህ እየ። ኣብ ልዕሊኦም መዓት ከውርደሎም እየ፡ እቲ ዝነድድ ቍጥዓይ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ክሳዕ ዝጠፍኦም ድማ ሰይፊ ደድሕሪኦም ክሰድድ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጠላቶቻቸውና ነፍሳቸውን በሚሹአት ፊት ኤላምን አስደነግጣለሁ። ክፉ ነገርን እርሱም ጽኑ ቍጣዬን አመጣባቸዋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እስካጠፋቸውም ድረስ በኋላቸው ሰይፍን እሰድድባቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጠላቶቻቸውና ነፍሳቸውን በሚሹአት ፊት ኤላምን አስደነግጣለሁ፤ ክፉ ነገርን እርሱም ጽኑ ቍጣዬን አመጣባቸዋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እስካጠፋቸውም ድረስ በኋላቸው ሰይፍ እሰድድባቸዋለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጠላቶቻቸውና ነፍሳቸውን በሚሹአት ፊት ኤላምን አስደነግጣለሁ፤ በእነርሱም ላይ ጽኑ ቁጣዬ የሆነውን ክፉ ነገር አመጣባቸዋለሁ፥ ይላል ጌታ፤ እስካጠፋቸውም ድረስ በኋላቸው ሰይፍ እልክባቸዋለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ስንንነ ኡንቱንታ ዎናዉ ኮይያዋንቱ ስንን ታን ኤላማ ዳጋንና። ታን ታ ዎልቃማ ሀንቁዋን ኡንቱንቱ ቦላ ባየ አሀና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። ታን ኡንቱንታ ይሳና ጋካናዉ፥ ማሻን የደርሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu morkkatuwaa sintsaaninne unttuntta wod'anaw koyiyaawanttu sintsan taani Elaama dagantsana. Taani ta wolk'k'aama hank'k'uwaan unttunttu bolla bayetsaa ahana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. Taani unttuntta d'ayissana gakkanaw, mashshaan yederssana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta shemppo wodhana koyza istta morkketa sinththan tani Elaame yarkiyarkisana; istta bolla bash ehana; hessika ta istta bolla ehana hanqo; tani istta mulera dhayssana gakkanaas mashshan yedeththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ሼምፖ ዎና ኮይዛ ኢስታ ሞርኬታ ሲንን ታኒ ኤላሜ ያርኪያርኪሳና፤ ኢስታ ቦላ ባሽ ኤሃና፤ ሄሲካ ታ ኢስታ ቦላ ኤሃና ሃንቆ፤ ታኒ ኢስታ ሙሌራ ይሳና ጋካናስ ማሻን ዬዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ሞርከታ ስንንነ ኤንታ ዎናዉ ኮየይሳታ ስንን ታ ኤላማ ዳጋንና። ታ ግታ ሀንቁዋን ኤንታ ቦላ ዮ ኤሀና። ታ ኤንታ ይሳና ጋካናዉ ማሻን የደና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta morketa sinthaninne enta wodhanaw koyeyisata sinthan ta Elama daganthana. Ta gita hanquwan enta bolla dhayo ehana. Ta enta dhaysana gakanaw mashshan yedethana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነፍሳቸውን በሚሹ ጠላቶቻቸው ፊት፣ ኤላምን አርበደብዳለሁ፤ በላያቸው ላይ መዓትን፣ ይኸውም ቍጣዬን አመጣባቸዋለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ፈጽሜ አስካጠፋቸውም ድረስ፣ በሰይፍ አሳድዳቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዔላም ሕዝብ ሕይወታቸውን ሊያጠፉ የሚፈልጉትን ጠላቶቻቸውን እንዲፈሩ አደርጋለሁ። በእነርሱም ላይ ለጥፋታቸው ምክንያት የሆነው ኀይለኛ ቊጣዬን አመጣባቸዋለሁ፤ እስኪያልቁ ድረስ በጦርነት እንዲሳደዱ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንህዝቢ ዔላም፥ ኣብ ቅድሚ ፀላእቶምን ኣብ ቅድሚ እቶም ንነፍሶም ዝደልዩን፥ ከም ዝርዕዱ ኽገብሮም እየ፤ መዓት ጓህሪ ቝጥዓይ ከውርደሎም፥ ክሳዕ ዘጥፍኦም ከዓ ድሕሪኦም ሰይፊ ኽሰደሎም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |