Jeremiah 49:36 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊ ኤላም ድማ ነቶም ኣርባዕተ ንፋሳት ካብ ኣርባዕተ መኣዝን ሰማይ ኣምጺአ ናብ ኵሎም ንፋሳት ክብትኖም እየ። ስደት ኤላም ዘይመጹሉ ህዝቢ ድማ ኣይክህሉን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአራቱም ከሰማይ ማዕዘናት አራቱን ነፋሳት በኤላም ላይ አመጣለሁ፤ ወደ እነዚያም ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከኤላም የተሰደዱ ሰዎች የማይደርሱበት ሕዝብ አይገኝም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከአራቱም ከሰማይ ማዕዘናት አራቱን ነፋሳት በኤላም ላይ አመጣለሁ፥ ወደ እነዚያም ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከኤላም የተሰደዱ ሰዎች የማይደርሱበት ሕዝብ አይገኝም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአራቱም ከሰማይ ማዕዘናት አራቱን ነፋሳት በኤላም ላይ አመጣለሁ፥ ወደ እነዚያም ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከኤላም የተሰደዱ ሰዎች ተሰድደው ያልደረሱበት ሕዝብ አይገኝም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ሳና ታን ኤላማ ቦላን ጫርኩዋ አሀና፤ ኡንቱንታካ ሄ ጫርኩዋን ኡባሳ ላላና። ሄዋ ድራዉ፥ ኤላማ አሳይ ላለቲደ ጋከና ቢታይ ደኤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubba saanna taani Elaama bollan c'arkkuwaa ahana; unttunttakka he c'arkkuwaan ubbasaa laalana. Hewaa diraw, Elaama Asay laalettiide gakkenna biittay de'enna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oyddu bagga gulatappe tani Elaame bolla oyddu carkota ehana; istta he oyddu bagga carkotan ta laallana; Elaameppe di7etti bidayti gakkontta kawoteththay deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦይዱ ባጋ ጉላታፔ ታኒ ኤላሜ ቦላ ኦይዱ ጫርኮታ ኤሃና፤ ኢስታ ሄ ኦይዱ ባጋ ጫርኮታን ታ ላላና፤ ኤላሜፔ ዲኤቲ ቢዳይቲ ጋኮንታ ካዎቴይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ በሳራ ታ ኤላማ ቦላ ጫርኮ ኤሀና፤ ኤንታ ሄ ጫርኩዋን ላላና። ሄሳ ግሾ፥ ኤላማ አሳይ ላለትድ ጋኮና ቢት ዴና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubba bessara ta Elama bolla carko ehana; enta he carkuwan laallana. Hessa gisho, Elama asay laaletidi gakonna biitti deenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአራቱ የሰማይ ማእዘናት፣ በኤላም ላይ አራቱን ነፋሳት አመጣለሁ፤ ወደ አራቱም ነፋሳት እበትናቸዋለሁ፤ ከኤላም የሚማረኩት የማይደርሱበት፣ አገር አይገኝም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከየአቅጣጫውም የሚመታት ነፋስ በዔላም ላይ አስነሣለሁ፤ ሕዝቧንም በየስፍራው እበትናለሁ፤ በዚህም ዐይነት የእርስዋ ስደተኞች የማይኖሩበት አገር አይገኝም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዔላም፥ ካብ ኣርባዕተ መኣዝን ምድሪ፥ ንፋስ ክሰደላ እየ፤ ንህዝባ ኸዓ ናብ ኵሉ መኣዝናት ምድሪ ኽብትኖም እየ። ካብ ዔላም ዝተሰደዱ ሰባት ዘይብላ ሃገር ድማ ኣይትህሉን እያ። |