Jeremiah 49:36 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሊ ኤላም ድማ ነቶም ኣርባዕተ ንፋሳት ካብ ኣርባዕተ መኣዝን ሰማይ ኣምጺአ ናብ ኵሎም ንፋሳት ክብትኖም እየ። ስደት ኤላም ዘይመጹሉ ህዝቢ ድማ ኣይክህሉን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከአ​ራ​ቱም ከሰ​ማይ ማዕ​ዘ​ናት አራ​ቱን ነፋ​ሳት በኤ​ላም ላይ አመ​ጣ​ለሁ፤ ወደ እነ​ዚ​ያም ነፋ​ሳት ሁሉ እበ​ት​ና​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ከኤ​ላም የተ​ሰ​ደዱ ሰዎች የማ​ይ​ደ​ር​ሱ​በት ሕዝብ አይ​ገ​ኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከአራቱም ከሰማይ ማዕዘናት አራቱን ነፋሳት በኤላም ላይ አመጣለሁ፥ ወደ እነዚያም ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከኤላም የተሰደዱ ሰዎች የማይደርሱበት ሕዝብ አይገኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአራቱም ከሰማይ ማዕዘናት አራቱን ነፋሳት በኤላም ላይ አመጣለሁ፥ ወደ እነዚያም ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከኤላም የተሰደዱ ሰዎች ተሰድደው ያልደረሱበት ሕዝብ አይገኝም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባ ሳና ታን ኤላማ ቦላን ጫርኩዋ አሀና፤ ኡንቱንታካ ሄ ጫርኩዋን ኡባሳ ላላና። ሄዋ ድራዉ፥ ኤላማ አሳይ ላለቲደ ጋከና ቢታይ ደኤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubba saanna taani Elaama bollan c'arkkuwaa ahana; unttunttakka he c'arkkuwaan ubbasaa laalana. Hewaa diraw, Elaama Asay laalettiide gakkenna biittay de'enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oyddu bagga gulatappe tani Elaame bolla oyddu carkota ehana; istta he oyddu bagga carkotan ta laallana; Elaameppe di7etti bidayti gakkontta kawoteththay deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦይዱ ባጋ ጉላታፔ ታኒ ኤላሜ ቦላ ኦይዱ ጫርኮታ ኤሃና፤ ኢስታ ሄ ኦይዱ ባጋ ጫርኮታን ታ ላላና፤ ኤላሜፔ ዲኤቲ ቢዳይቲ ጋኮንታ ካዎቴይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ በሳራ ታ ኤላማ ቦላ ጫርኮ ኤሀና፤ ኤንታ ሄ ጫርኩዋን ላላና። ሄሳ ግሾ፥ ኤላማ አሳይ ላለትድ ጋኮና ቢት ዴና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubba bessara ta Elama bolla carko ehana; enta he carkuwan laallana. Hessa gisho, Elama asay laaletidi gakonna biitti deenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከአራቱ የሰማይ ማእዘናት፣ በኤላም ላይ አራቱን ነፋሳት አመጣለሁ፤ ወደ አራቱም ነፋሳት እበትናቸዋለሁ፤ ከኤላም የሚማረኩት የማይደርሱበት፣ አገር አይገኝም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከየአቅጣጫውም የሚመታት ነፋስ በዔላም ላይ አስነሣለሁ፤ ሕዝቧንም በየስፍራው እበትናለሁ፤ በዚህም ዐይነት የእርስዋ ስደተኞች የማይኖሩበት አገር አይገኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዔላም፥ ካብ ኣርባዕተ መኣዝን ምድሪ፥ ንፋስ ክሰደላ እየ፤ ንህዝባ ኸዓ ናብ ኵሉ መኣዝናት ምድሪ ኽብትኖም እየ። ካብ ዔላም ዝተሰደዱ ሰባት ዘይብላ ሃገር ድማ ኣይትህሉን እያ።