Jeremiah 49:34 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መጀመርታ ንግስነት ጼድቅያስ ንጉስ ይሁዳ ናብ ነብዪ ኤርምያስ ኣብ ልዕሊ ኤላም ዝመጸ ቃል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ በመጀመሪያው ዓመተ መንግሥት ስለ ኤላም ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ መንግሥት መጀመሪያ ስለ ኤላም ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ መንግሥት መጀመሪያ ላይ ስለ ኤላም ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የጌታ ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካቲ ሰደቅያስ ኮይሮ ካተቴዳ ዎደ፥ ኤላማ ቢታ ጼልያዋን መና ጎዳፐ ኤርማሳኮ ዬዳ ቃላይ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatii Sedek'iyaasi koyiro kaateteedda wode, Elaama biittaa s'eelliyaawaan Med'inaa Godaappe Ermaasakko yeedda k'aalay hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Sedeqiyaasi kawotida koyro layth GODAAPPE Elaame gishshas taakko yida qaalay, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ካዎቲዳ ኮይሮ ላይ ጎዳፔ ኤላሜ ጊሻስ ታኮ ዪዳ ቃላይ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎይ ሰደቅያስ ኮይሮ ካዎትዳ ዎደ፥ ኤላማባ ጎዳፐ ኤርምያሳኮ ይዳ ቃላይ ሀይሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawoy Sedeqiyaasi koyro kawotida wode, Elaamaba Godaape Ermiyaasako yida qaalay haysa; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ ዘመነ መንግሥት መጀመሪያ ላይ ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴዴቅያስ በይሁዳ ላይ እንደ ነገሠ ወዲያውኑ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ስለ ዔላም አገር ተናገረኝ፤ እንዲህም አለኝ፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብንጉስ ይሁዳ ብሴዴቅያስ ዘመነ መንግስቲ መጀመርታ ብዛዕባ ዔላም ናብ ነቢይ ኤርሚያስ ዝመፀ ቓል እግዚኣብሄር እዙይ እዩ። |