Jeremiah 49:33 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሃጾር ድማ ንዘለኣለም መሕደሪ ጃካላትን በረኻን ክትከውን እያ። ኣብኡ ሓደ እኳ ኣይኪነብርን ወዲ ሰብውን ኣይክነብርን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሦርም የወፎች መኖሪያና የዘለዓለም ባድማ ትሆናለች፤ በዚያም ሰው አይኖርም፤ የሰው ልጅም አይቀመጥባትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሶርም የቀበሮ መኖሪያና የዘላለም ባድማ ትሆናለች፤ በዚያም ሰው አይኖርም፥ የሰው ልጅም አይቀመጥባትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሦርም የቀበሮዎች መኖሪያና የዘለዓለም ባድማ ትሆናለች፤ በዚያም ማንም ሰው አይኖርም፥ የሰው ልጅም አይቀመጥባትም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀጾር መናዉካ ዎራካናቱ ደእያ ባዞ ግዲደ አታናዋ። ኦንነ ያን ደኤና፤ አሳይ ኡባካ ያን ኡተና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Has'oori med'inawukka worakanatuu de'iyaa bazzo gidiide attanawaa. Ooninne yaan de'enna; Asay ubbakka yaan uttenna» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haxoorey worakanata duussaso gidana; mernaas bula gidana; oonikka heen de7enna; ay asikka izin uttenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃጾሬይ ዎራካናታ ዱሳሶ ጊዳና፤ ሜርናስ ቡላ ጊዳና፤ ኦኒካ ሄን ዴኤና፤ ኣይ ኣሲካ ኢዚን ኡቴና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀፆር መርናዉ ዎርካናት ደእያ መላ ቢታ ግዳና። ኦንካ ያን ዴና፤ አስ ያን ኡተና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haxoori merinaw workanati de7iya mela biitta gidana. Oonika yan deenna; asi yan uttenna” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሐጾር የቀበሮዎች መፈንጫ፣ ለዘላለም ባድማ ትሆናለች፤ ማንም በዚያ አይኖርም፤ የሚቀመጥባትም አይገኝም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ሐጾር ለዘለዓለሙ ቀበሮዎች ብቻ የሚኖሩባት ምድረ በዳ ሆና ትቀራለች፤ ዳግመኛም በዚያ ሰፍሮ የሚኖር ሕዝብ ከቶ አይገኝም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሶር ድማ ሰፈር ወኻሩ ኽሳዕ እትኸውን ንዘለኣለም ከባድማ እየ። ኣብኣ ሰብ ኣይነብርን እዩ። ወዲ ሰብ ሓደ እኳ ኣብኣ ኣይነብርን እዩ።” |