Jeremiah 49:32 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣግማሎም ድማ ምርኮ፡ ብብዝሒ ከብቶም ድማ ምርኮ ኪዀና እየን። ነቶም ኣብ ርሑቕ ኩርናዓት ዘለዉ ድማ ናብ ኵሉ ንፋሳት ፋሕ ክብሎም እየ። ካብ ኵሉ ሸነኻታ ድማ ጥፍኣቶም ከምጽእ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ግመሎቻቸው ለምርኮ ይሆናሉ፤ የእንስሶቻቸውም ብዛት ለጥፋት ይሆናል፤ ጠጕራቸውንም በዙሪያ የሚላጩትን ሰዎች ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከዳርቻቸው ሁሉ ጥፋት አመጣባቸዋለሁ፥” ይላል እግዚአብሔር፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ግመሎቻቸው ይበዘበዛሉ የእንስሶቻቸውም ብዛት ይማረካል፤ ጠgWraቸውንም በዙሪያ የሚላጩትን ሰዎች ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከዳርቻቸውም ሁሉ ጥፋት አመጣባቸዋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ግመሎቻቸው ይበዘበዛሉ የእንስሶቻቸውም ብዛት ይማረካል፤ ጠጉራቸውንም ዙሪያውን የተላጩትን ሰዎች ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከሁሉም አቅጣጫ ጥፋት አመጣባቸዋለሁ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡንቱንቱ ጋሎቱ ቦንቀታና፤ ኡንቱንቱ ዉዲካ ኦሞደታና። ባረንቱ ሁጲያ ሹፌርያ ሜድስያዋንታ ኡባ ታን ጫርኩዋን ላላና፤ ታን ኡባ ሳና ኡንቱንቱ ቦላ ባየ አሀና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Unttunttu gaalotuu bonk'k'ettana; unttunttu wudiikka omoodettana. Barenttu huup'iyaa shufeeriyaa meedissiyaawantta ubbaa taani c'arkkuwaan laalana; taani ubba saanna unttunttu bolla bayetsaa ahana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Istta gaamellati bonqqettana; istta wudetakka buuri ekki baana; bantta hu7e gaamme histti meedettidayta tani carkon laallana; tani Ubbasora istta bolla bosha ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ኢስታ ጋሜላቲ ቦንቄታና፤ ኢስታ ዉዴታካ ቡሪ ኤኪ ባና፤ ባንታ ሁኤ ጋሜ ሂስቲ ሜዴቲዳይታ ታኒ ጫርኮን ላላና፤ ታኒ ኡባሶራ ኢስታ ቦላ ቦሻ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኤንታ ግማለት ቦንቀታና፤ ኤንታ ዉደይ ድኤታና። ባንታ ሁጵያ ጋፃ ሜደይሳታ ጫርኮን ላላና፤ ታ ኡባ በሳራ ኤንታ ቦላ ዮ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Enta gimaleti bonqetana; enta wudey di7etana. Banta huuphiya gaxaa meedeyisata carkon laallana; ta ubba bessara enta bolla dhayo ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ግመሎቻቸው ይዘረፋሉ፤ ከብቶቻቸውንም አንጋግተው ይነዱባቸዋል፤ ጠጕሩን የሚቀነብበውን ወገን እበትናለሁ፤ ከየአቅጣጫው መዓት አመጣባችኋለው።” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግመሎቻቸውና ከብቶቻቸው ይማረካሉ፤ የግንባራቸውን ግራና ቀኝ የተላጩትን ሁሉ በየአቅጣጫው እበትናቸዋለሁ፤ ከየአቅጣጫውም መከራ አመጣባቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣግማሎም ክዝመቱ፥ ኵለን መጓሰኦም ክማረኻ እየን። ንዅሎም እቶም ወሰና ወሰን ፀጕሮም ዝላፅዩ ሰባት፥ ኣብ ኵሉ ንፋሳት ምድሪ ኽብትኖም እየ። ብዅሉ ወገን ድማ መዓት ክሰደሎም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |