Jeremiah 49:32 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣግማሎም ድማ ምርኮ፡ ብብዝሒ ከብቶም ድማ ምርኮ ኪዀና እየን። ነቶም ኣብ ርሑቕ ኩርናዓት ዘለዉ ድማ ናብ ኵሉ ንፋሳት ፋሕ ክብሎም እየ። ካብ ኵሉ ሸነኻታ ድማ ጥፍኣቶም ከምጽእ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ግመ​ሎ​ቻ​ቸው ለም​ርኮ ይሆ​ናሉ፤ የእ​ን​ስ​ሶ​ቻ​ቸ​ውም ብዛት ለጥ​ፋት ይሆ​ናል፤ ጠጕ​ራ​ቸ​ው​ንም በዙ​ሪያ የሚ​ላ​ጩ​ትን ሰዎች ወደ ነፋ​ሳት ሁሉ እበ​ት​ና​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ከዳ​ር​ቻ​ቸው ሁሉ ጥፋት አመ​ጣ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ግመሎቻቸው ይበዘበዛሉ የእንስሶቻቸውም ብዛት ይማረካል፤ ጠgWraቸውንም በዙሪያ የሚላጩትን ሰዎች ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከዳርቻቸውም ሁሉ ጥፋት አመጣባቸዋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ግመሎቻቸው ይበዘበዛሉ የእንስሶቻቸውም ብዛት ይማረካል፤ ጠጉራቸውንም ዙሪያውን የተላጩትን ሰዎች ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ ከሁሉም አቅጣጫ ጥፋት አመጣባቸዋለሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡንቱንቱ ጋሎቱ ቦንቀታና፤ ኡንቱንቱ ዉዲካ ኦሞደታና። ባረንቱ ሁጲያ ሹፌርያ ሜድስያዋንታ ኡባ ታን ጫርኩዋን ላላና፤ ታን ኡባ ሳና ኡንቱንቱ ቦላ ባየ አሀና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Unttunttu gaalotuu bonk'k'ettana; unttunttu wudiikka omoodettana. Barenttu huup'iyaa shufeeriyaa meedissiyaawantta ubbaa taani c'arkkuwaan laalana; taani ubba saanna unttunttu bolla bayetsaa ahana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Istta gaamellati bonqqettana; istta wudetakka buuri ekki baana; bantta hu7e gaamme histti meedettidayta tani carkon laallana; tani Ubbasora istta bolla bosha ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኢስታ ጋሜላቲ ቦንቄታና፤ ኢስታ ዉዴታካ ቡሪ ኤኪ ባና፤ ባንታ ሁኤ ጋሜ ሂስቲ ሜዴቲዳይታ ታኒ ጫርኮን ላላና፤ ታኒ ኡባሶራ ኢስታ ቦላ ቦሻ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኤንታ ግማለት ቦንቀታና፤ ኤንታ ዉደይ ድኤታና። ባንታ ሁጵያ ጋፃ ሜደይሳታ ጫርኮን ላላና፤ ታ ኡባ በሳራ ኤንታ ቦላ ዮ ኤሀና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Enta gimaleti bonqetana; enta wudey di7etana. Banta huuphiya gaxaa meedeyisata carkon laallana; ta ubba bessara enta bolla dhayo ehana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ግመሎቻቸው ይዘረፋሉ፤ ከብቶቻቸውንም አንጋግተው ይነዱባቸዋል፤ ጠጕሩን የሚቀነብበውን ወገን እበትናለሁ፤ ከየአቅጣጫው መዓት አመጣባችኋለው።” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ግመሎቻቸውና ከብቶቻቸው ይማረካሉ፤ የግንባራቸውን ግራና ቀኝ የተላጩትን ሁሉ በየአቅጣጫው እበትናቸዋለሁ፤ ከየአቅጣጫውም መከራ አመጣባቸዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣግማሎም ክዝመቱ፥ ኵለን መጓሰኦም ክማረኻ እየን። ንዅሎም እቶም ወሰና ወሰን ፀጕሮም ዝላፅዩ ሰባት፥ ኣብ ኵሉ ንፋሳት ምድሪ ኽብትኖም እየ። ብዅሉ ወገን ድማ መዓት ክሰደሎም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።