Jeremiah 49:30 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ነበርቲ ሃዞር፡ ሃደሙ፡ ርሑቕ ኪዱ፡ ኣብ መዓሙቕ ተቐመጡ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ኣብ ልዕሌኻ ተማኺሩልካን ውዲት ሓንጺጹልካን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ በአ​ሦር የም​ት​ኖሩ ሆይ! የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ተማ​ክ​ሮ​ባ​ች​ኋ​ልና፥ ክፉ አሳ​ብ​ንም አስ​ቦ​ባ​ች​ኋ​ልና ሽሹ፤ ወደ ሩቅም ሂዱ፤ በጥ​ልቅ ጕድ​ጓ​ድም ውስጥ ተቀ​መጡ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ በአሶር የምትኖሩ ሆይ፥ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ተማክሮባችኋልና፥ አሳብም አስቦባችኋልና ሽሹ ወደ ሩቅም ሂዱ በጥልቅም ውስጥ ተቀመጡ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ በአሦር የምትኖሩ ሆይ! የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ተማክሮባችኋልና፥ አሳብም አስቦባችኋልና ሽሹ ወደ ሩቅም ስፍራ ሂዱ በጥልቁም ውስጥ ተቀመጡ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተኖ፥ ሀጾራን ደእያዋንቶ፥ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ህንተ ቦላን ኢታባ ኦናዉ ማቀት ኡቴዳ ድራዉ፥ ባቃትተ፤ ሃኮ ሳ ቢደ፥ ጪማ ጎንጎሉዋን ቆሰትተ! መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hinttenoo, Has'ooran de'iyaawanttoo, Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori hintte bollan iitabaa ootsanaw mak'etti utteedda diraw, bak'atite; haako sa'aa biide, c'iimma gonggoluwaan k'osettite! Med'inaa Goday hawaa odaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intteno Haxooren dizaytoo! Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey intte bolla iita miish ooththana maqetti uttida gishshas baqatite; biidi ciimma gongolon qotettite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴኖ ሃጾሬን ዲዛይቶ! ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ኢንቴ ቦላ ኢታ ሚሽ ኦና ማቄቲ ኡቲዳ ጊሻስ ባቃቲቴ፤ ቢዲ ጪማ ጎንጎሎን ቆቴቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀፆራን ደኤይሳቶ፥ ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ህንተ ቦላ ኢታባ ኦናዉ ማቀትድ ኡትዳ ግሾ፥ ባቃትተ፤ አፎን ቆሰትተ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haxooran de7eysato, Babiloone kawoy Nabukadanaxoori hinte bolla iitabaa oothanaw maqetidi uttida gisho, baqatite; aafon qosetite” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሐጾር የምትኖሩ ሆይ፣ በጥድፊያ ሽሹ፤ በጥልቅ ጕድጓድ ተሸሸጉ፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በእናንተ ላይ ጠንክሯልና፣ ወረራም ዶልቶባችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሐጾር ነዋሪዎች እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በእናንተ ላይ ስለ መከረባችሁና ክፉ ዕቅድ ስላቀደባችሁ ርቃችሁ ሽሹ፤ በጥልቁም ዋሻ ተደበቁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣቱም ኣብ ኣሶር እትነብሩ፥ ንጉስ ባቢሎን ክፉእ ምኽሪ መኺሩልኩምን ሃቂኑልኩምን ኣሎ እሞ፥ ህደሙ፤ ቀልጢፍኩም ረሓቑ፤ ኣብ ዓሚቝ ተሓብኡ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ከምዙይ ከዓ ይብል ኣሎ፦