Jeremiah 49:28 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዛዕባ ቄዳርን ብዛዕባ እተን ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ዚስዕረን መንግስታት ሓዞርን ከምዚ ይብል እግዚኣብሄር፡ ተንስእ፡ ናብ ቄዳር ደይብካ ንሰብ ምብራቕ ዘምቶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ስለ መታ​ቸው ስለ ቄዳ​ርና ስለ አሦር መን​ግ​ሥ​ታት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “ተነሡ ወደ ቄዳ​ርም ውጡ፤ የም​ሥ​ራ​ቅ​ንም ልጆች አጥፉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ስለ መታ ስለ ቄዳርና ስለ አሶር መንግሥታት፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ተነሡ ወደ ቄዳርም ውጡ፥ የምሥራቅንም ልጆች አጥፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ድል ስላደረጋቸው ስለ ቄዳርና ስለ አሦር መንግሥታት፤ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ተነሡ ወደ ቄዳርም ውጡ፥ የምሥራቅንም ልጆች አጥፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ኦሊደ ጾኔዳ ቄዳረነ ሀጾራ ካዉተቱዋ ጼልያዋን መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ደንድተ፤ ቄዳረ አሳ ኦልተ! ሄ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ አሳ ዉርስተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori oliide s'ooneedda K'eedaarenne Has'oora kawutetsatuwaa s'eelliyaawaan Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Denddite; K'eedaare asaa olite! He away doliyaa baggana de'iyaa asaa wurssite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey oli xoonida Qeedaare kawoteththa gishshassinne Haxoore kawoteththa gishshas GODAY, «Dendidi Qeedaare olite! Arshey mokkiza baggara diza deraa dippi histtite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ኦሊ ጾኒዳ ቄዳሬ ካዎቴ ጊሻሲኔ ሃጾሬ ካዎቴ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ዴንዲዲ ቄዳሬ ኦሊቴ! ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ዴራ ዲፒ ሂስቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ኦልድ ፆንዳ ቀዳረነ ሀፆራ ካዎተታባ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ደንድድ፥ ቀዳረ አሳ ኦልተ፤ ዶሎሀ ባጋራ ደእያ አሳ ዉርስተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Babiloone kawoy Nabukadanaxoori olidi xoonida Qedaarenne Haxoora kawotethatabaa Goday haysada yaagees; “Dendidi, Qedaare asaa olite; doloha baggara de7iya asaa wursite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ስለ ወጋቸው ስለ ቄዳርና ስለ ሐጾር መንግሥታት የተነገረ፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ተነሡ፣ ቄዳርን ውጉ፤ የምሥራቅንም ሕዝብ ደምስሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ድል ስላደረጋቸው ስለ ቄዳርና ስለ ሐጾር መንግሥታት እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ተነሡ፤ በቄዳር ሕዝብ ላይ ዝመቱ፤ የምሥራቅንም ሕዝብ አጥፉ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዛዕባ ቄዳርን ብዛዕባ እቶም ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ዝሰዓሮም መንግስታት ኣሶርን እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ተስኡ ናብ ቄዳርውን ደይቡ፤ ነቶም ደቂ ምብራቕውን ኣጥፍእዎም።