Jeremiah 49:22 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ደይቡ ከም ንስሪ ክነፍር፡ ኣኽናፉ ድማ ኣብ ልዕሊ ቦዝራ ዘርጊሑ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ልቢ ጀጋኑ ኤዶም ኣብ መገዳ ከም ልቢ ሰበይቲ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ እንደ ንስር ወጥቶ ይመለከታል፤ ክንፉንም በባሶራ ላይ ይዘረጋል፤ በዚያም ቀን የኤዶምያስ ኀያላን ልብ ምጥ እንደ ያዛት ሴት ልብ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ እንደ ንስር ወጥቶ ይበራል ክንፉንም በባሶራ ላይ ይዘረጋል፥ በዚያም ቀን የኤዶምያስ ኃያላን ልብ ምጥ እንደ ያዛት ሴት ልብ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ እንደ ንስር ወጥቶ ይበራል ክንፉንም በባሶራ ላይ ይዘረጋል፥ በዚያም ቀን የኤዶምያስ ኃያላን ልብ ምጥ እንደ ያዛት ሴት ልብ ይሆናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አርጋንይ ባረ ቀፍያ ፕድ ኦደ፥ ቦላፐ ዱገ ኤለካ ፓሊደ ይያዋዳን፥ ሞርኪ ቦጽራ ቦላን ያና። ሄ ጋላስ ኤዶማ ኦላንቻቱ ኦይይ ኦይቄዳ ምሽራቲዳን ህርጋና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Arggantsay bare k'efiyaa piddi ootsiide, bollappe duge ellekka paalliide yiyaawaadan, morkkii Boos'ira bollan yaana. He gallassi Eedooma olanchchatuu oytsay oyk'k'eedda mishirattiidan hirggana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Golle mala duge sitti gi izi bolla wodhdhana; ba qefetakka Booxira bolla miccana; he wode Eedoome olanchchati miixay oykkida maccassa mala hirgana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎሌ ማላ ዱጌ ሲቲ ጊ ኢዚ ቦላ ዎና፤ ባ ቄፌታካ ቦጺራ ቦላ ሚጫና፤ ሄ ዎዴ ኤዶሜ ኦላንቻቲ ሚጻይ ኦይኪዳ ማጫሳ ማላ ሂርጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አርጋን ባ ቀፍያ ምጭድ ዱገ ፓልድ የይሳዳ፥ ሞርከይ ባሶራ ቦላ ያና። ሄ ዎደ ኤዶመ ኦላንቾት እቀ ኦይክዳ ማጫሳዳ ህርጋና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Arganthi ba qefiya miccidi duge paallidi yeysada, morkey Baasora bolla yaana. He wode Edoome olanchoti iqethi oykida maccasada hirgana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ እንደ ንስር ተወርውሮ ይወርድባታል፤ ክንፎቹንም በባሶራ ላይ ይዘረጋል፤ በዚያን ቀን የኤዶም ጦረኞች ልብ፣ በምጥ እንደ ተያዘች ሴት ልብ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጠላት በቦጽራ ላይ ክንፉን በስፋት ዘርግቶ ወደ ታች እንደሚወርድ ንስር በመሆን ጉብ ይልባታል፤ በዚያን ጊዜ የኤዶም ወታደሮች በምጥ ተይዛ በፍርሃት እንደምትጨነቅ ወላድ ሴት ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ከም ንስሪ ኽነፍር፥ ኣኽናፉውን ኣብ ልዕሊ ባሶራ ኽዝርግሕ እዩ። በታ መዓልቲ እቲኣ ልቢ ጀጋኑ ኤዶምያስ፥ ከም ልቢ ቕልውላው ዝሓዛ ሰበይቲ ክኸውን እዩ።” |