Jeremiah 49:20 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ነቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ኤዶም ዝወሰዶ ምኽሪ ስምዑ። ነቲ ኣብ ልዕሊ ነበርቲ ተማን ዝወሰኖ መደባቱ ድማ፡ ብሓቂ ካብ መጓሰ እተን ዝነኣሳ ክወልዳ እየን። ብርግጽ ንመሕደሪኦም ምሳታቶም በረኻ ክገብሮ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር በኤዶምያስ ላይ የመከረባትን ምክር፥ በቴማንም በሚኖሩ ስዎች ላይ ያሰባትን ዐሳብ ስሙ፤ ትንንሾች በጎችን ዘርፈው ይወስዷቸዋል፤ የሚኖሩባትንም ማደሪያቸውን ባድማ ያደርጉባቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እግዚአብሔር በኤዶምያስ ላይ የመከረባትን ምክር፥ በቴማንም በሚኖሩ ሰዎች ላይ ያሰባትን አሳብ ስሙ፤ በእውነት የመንጋ ትንንሾች ይጐተታሉ፤ በእውነት ማደሪያቸውን ባድማ ያደርግባቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ በኤዶምያስ ላይ የመከረባትን ምክር፥ በቴማንም በሚኖሩ ሰዎች ላይ ያሰባትን አሳብ ስሙ፤ በእውነት የመንጋው ትንንሾች እንኳ ይጐትቷቸዋል፤ በእውነት የማደሪያቸውም በረት በእነርሱ ላይ ይሣቀቃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ታን መና ጎዳይ ኤዶማ ቦላንነ ተማና ካታማ አሳ ቦላን ኦናዉ ሀልቼዳዋነ ቆፔዳዋ ስስተ! ኡንቱንቱ ናናቱዋ ዎልቃን ጎቺደ አፋና፤ ሄዋ ጋሱዋን ኡንቱንቱ ሶ አሳይ ኡባይ ዳጋማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, taani Med'inaa Goday Eedooma bollaninne Temaana katamaa asaa bollan ootsanaw halchcheeddawaanne k'oppeeddawaa sisite! Unttunttu naanatuwaa wolk'k'an goochchiide afana; hewaa gaasuwaan unttunttu soo Asay ubbay dagamana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani GODAY Eedoome bolla polanaas halchchida halchchonne Temaanen dizayta bolla ta qoppida qofaa siyite! guuththa wudeti gooshetti baana; hessa gaason wudey heemettizaso mulera dhayssana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ጎዳይ ኤዶሜ ቦላ ፖላናስ ሃልቺዳ ሃልቾኔ ቴማኔን ዲዛይታ ቦላ ታ ቆፒዳ ቆፋ ሲዪቴ! ጉ ዉዴቲ ጎሼቲ ባና፤ ሄሳ ጋሶን ዉዴይ ሄሜቲዛሶ ሙሌራ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታ ኤዶመ ቦላነ ተማና ካታማ ቦላ ኦናዉ ሀልችዳባነ ቆፕዳባ ስእተ። ኤንታ ናይታ ዎልቃን ጎችድ ኤፋና፤ ሄሳ ጋሶን ኤንታ ሶ አሳይ ዳጋማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ta Edoome bollanne Temaana katamaa bolla oothanaw halchidabanne qopidaba si7ite. Enta nayta wolqan goochidi efana; hessa gaason enta soo asay dagammana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እግዚአብሔር በኤዶም ላይ ያለውን ዕቅድ፣ በቴማን በሚኖሩትም ላይ ያሰበውን ሐሳብ ስሙ፤ ታናናሹ መንጋ ተጐትቶ ይወሰዳል፤ በእነርሱም ምክንያት መሰማሪያቸውን ፈጽሞ ያጠፋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም በኤዶም ሕዝብ ላይ ያቀድኩትንና በቴማን ከተማ ሕዝብ ላይ ላደርግ የፈለግኹትን ስሙ፤ ልጆቻቸው እንኳ እንደ በግ ግልገሎች እየተጐተቱ ይወሰዳሉ፤ በእነርሱም ምክንያት የሚያያቸው ሁሉ ይደነግጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እቲ ኣብ ልዕሊ ኤዶምያስ ዝመኸሮ ምኽርን፥ ነቶም ኣብ ቴማን ዝነበሩ ሰባት፥ ዝሓሰቦ ሓሳብን ስምዑ። ኣናእሽቱ መጓሰታቶምውን እንተይተረፈ ተጐቲቶም ክውሰዱ እዮም፤ ብርግፅ ንሰፈሮም ዑና ኽገብሮ እዩ። |