Jeremiah 49:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እንሆ፡ ኣብ ራባ ናይ ዓሞናውያን ናይ ውግእ መነቓቕሒ ዘውጽኣሉ መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኵምራ ምድረበዳ ኪኸውን እዩ፣ ኣዋልዳ ድማ ብሓዊ ኪቃጸላ እየን። ሽዑ እስራኤል ወረስቲ ወረስቲ ኪኸውን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እነሆ በአሞን ልጆች ከተማ በራባት ላይ የሰልፍ ውካታን የማሰማበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ለጥፋትም ትሆናለች፥ መንደሮችዋም በእሳት ይቃጠላሉ፤ እስራኤልም የወረሱትን ይወርሳል፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ እነሆ፥ በአሞን ልጆች ከተማ በረባት ላይ የሰልፍ ውካታን የማሰማበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ የፍርስራሽ ክምርም ትሆናለች፥ ሴቶች ልጆችዋም በእሳት ይቃጠላሉ፥ እስራኤልም የወረሱትን ይወርሳል፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ፥ እነሆ፥ በአሞን ልጆች ከተማ በረባት ላይ የጦርነት ውካታን የማሰማበት ቀኖች ይመጣሉ፥ ይላል ጌታ፤ የፍርስራሽ ክምርም ትሆናለች፥ ሴቶች ልጆችዋም በእሳት ይቃጠላሉ፥ እስራኤልም የወረሱትን ይወርሳል፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሞና አሳይ ደእያ ራባ ካታማ ቦላን ኦላ ዋሱ ስሰታናዳን፥ ታን መና ጎዳይ ኦና ጋላሳቱ ያና። ሄ ካታማይ ኮለቲደ፥ መላ አታናዋ። አ ዩሹዋን ደእያ ቄር ካታማቱካ ታማን ጹገታና። እስራኤልያ አሳይካ ባረና ባረ ላታፐ የደርሴዳዋንታ የደርሳና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Amoona Asay de'iyaa Raaba katamaa bollan olaa waasuu sisettanaadan, taani Med'inaa Goday ootsana gallassatuu yaana. He katamay koletiide, mela attanawaa. Aa yuushshuwaan de'iyaa k'eeri katamatuukka taman s'uugettana. Israa'eeliyaa asaykka barena bare laataappe yedersseeddawantta yederssana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amoone katama Eraaba bolla ola waaso cenggurssi seetettana wodey yaana. Iza budhettada doorettida doore gidana; izi gutati ubbay xuugettana; Isra7eeley bana kessi gooddidayta ba dereppe kessa gooddana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሞኔ ካታማ ኤራባ ቦላ ኦላ ዋሶ ጬንጉርሲ ሴቴታና ዎዴይ ያና። ኢዛ ቡታዳ ዶሬቲዳ ዶሬ ጊዳና፤ ኢዚ ጉታቲ ኡባይ ጹጌታና፤ ኢስራኤሌይ ባና ኬሲ ጎዲዳይታ ባ ዴሬፔ ኬሳ ጎዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሞነ ቢታን ራባ ካታማ ቦላ ኦላ ዋሶይ ስኤታና መላ ታ ኦና ዎደይ ያና። ሄ ካታማይ ላለትድ ባይሳ ግዳና። እያ ዩሹዋን ደእያ ጉታት ታማን ፁገታና። እስራኤለይ ባና ባ ቢታፈ ጎድዳይሳታ ጎዳና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amoone biittan Raaba katamaa bolla ola waasoy si7etana mela ta oothana wodey yaana. He katamay laaletidi baysa gidana. Iya yuushuwan de7iya gutati taman xuugetana. Isra7eeley bana ba biittafe gooddidaysata gooddana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በአሞናውያን ከተማ በረባት ላይ፣ የጦርነት ውካታ ድምፅ የሚሰማበት ጊዜ ይመጣል፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ “እርሷም የፍርስራሽ ክምር ትሆናለች፤ በዙሪያዋ ያሉት መንደሮችም ይቃጠላሉ፤ እስራኤልም ከአገሯ ያስወጧትን፣ ከአገሯ ታስወጣለች፤” ይላል እግዚአብሔር ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ የአሞን ከተማ በሆነችው በራባ ላይ የጦርነት ክተት ጥሪ ድምፅ የማሰማበት ጊዜ ይመጣል፤ እርስዋ፥ በፍርስራሽ ክምር የተሞላች ባድማ ትሆናለች፤ መንደሮችዋም በእሳት ይቃጠላሉ፤ ከዚህ በኋላ እስራኤላውያን አስቀድመው እነርሱን የበዘበዙአቸውን መልሰው ይበዘብዛሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ኣብ ረባት ከተማ ደቂ ኣሞን ድምፂ ውግእ ዘስምዐሉ ጊዜ ይመፅእ ኣሎ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ንሳ ኽትዓኑ እያ፤ እተን ኣዋልዳ ብሓዊ ኽቓፀላ እየን። ሽዑ እስራኤል ነቶም ወሪሶምዋ ዝነበሩ ኽትወርሶም እያ። |