Jeremiah 49:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ኣብ ምፍራስ ሶዶምን ጎሞራን ጎረባብተን ከተማታትን፡ ሓደ እኳ ኣብኣ ክነብር ኣይክእልን፡ ሰብ እውን ኣይነብርን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰዶምና ገሞራ፥ በእነርሱም አጠገብ የነበሩት ከተሞች እንደ ተገለበጡ፥ ይላል ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር፤ እንዲሁ በዚያ ሰው አይቀመጥም፤ የሰው ልጅም አይኖርባትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰዶምና ገሞራ በእነርሱም አጠገብ የነበሩት ከተሞች እንደ ተገለበጡ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እንዲሁ በዚያ ሰው አይቀመጥም የሰው ልጅም አይኖርባትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዶምና ገሞራ በእነርሱም አጠገብ የነበሩት ጎረቤቶቻቸው እንደ ተገለባበጡ፥ ይላል ጌታ፥ እንዲሁ ማንም ሰው በዚያ አይቀመጥም የሰው ልጅም አይኖርባትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሶዶምነ ጋሞር ባረንቱ ዩሹዋን ደእያ ካታማቱዋና ባይያ ዎደ ሀኔዳዋዳን፥ ኦንነ ያን ደኤና፤ አሳይ ኡባካ ያን ኡተና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sodoominne Gamoori barenttu yuushshuwaan de'iyaa katamatuwaanna bayiyaa wode haneeddawaadan, ooninne yaan de'enna; Asay ubbakka yaan uttenna. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sodoomeynne Gamooray bantta yuushon diza katamatara issife dhayda mala Eedoomey dhayana; oonikka he biittan de7enna; issaadeyka izin uttenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሶዶሜይኔ ጋሞራይ ባንታ ዩሾን ዲዛ ካታማታራ ኢሲፌ ይዳ ማላ ኤዶሜይ ያና፤ ኦኒካ ሄ ቢታን ዴኤና፤ ኢሳዴይካ ኢዚን ኡቴና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶዶመይነ ጋሞር ባንታ ዩሹዋን ደእያ ካታማታራ ይያ ዎደ ሀንዳይሳዳ ኦንካ ያን ዴና፤ አስ ያን ኡተና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Soodomeynne Gamoori banta yuushuwan de7iya katamatara dhayiya wode hanidaysada oonika yan deenna; asi yan uttenna” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዙሪያቸው ካሉት ከተሞች ጋር፣ ሰዶምና ገሞራ እንደ ተገለበጡ፣” ይላል እግዚአብሔር ፤ እንዲሁ ማንም በዚያ አይኖርም፤ አንድም ሰው አይቀመጥባትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸው ከሚገኙ ከተሞች ጋር በተደመሰሱ ጊዜ የደረሰባቸው ጥፋት እንዲሁ በተመሳሳይ በኤዶምም ላይ ይደርሳል። ዳግመኛም በዚያ ሰፍሮ የሚኖር ከቶ አይገኝም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ሰዶምን ገሞራን ኣብ ጥቓአን ዝነበራ ኸተማታትን ዝተገልበጣ፥ ከምኡ ኣብኣ ሰብ ኣይነብርን፤ ወዲ ሰብውን ሓደ እኳ ኣይሰፍርን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |