Jeremiah 49:18 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ኣብ ምፍራስ ሶዶምን ጎሞራን ጎረባብተን ከተማታትን፡ ሓደ እኳ ኣብኣ ክነብር ኣይክእልን፡ ሰብ እውን ኣይነብርን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰዶ​ምና ገሞራ፥ በእ​ነ​ር​ሱም አጠ​ገብ የነ​በ​ሩት ከተ​ሞች እንደ ተገ​ለ​በጡ፥ ይላል ሁሉን የሚ​ገዛ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ እን​ዲሁ በዚያ ሰው አይ​ቀ​መ​ጥም፤ የሰው ልጅም አይ​ኖ​ር​ባ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰዶምና ገሞራ በእነርሱም አጠገብ የነበሩት ከተሞች እንደ ተገለበጡ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እንዲሁ በዚያ ሰው አይቀመጥም የሰው ልጅም አይኖርባትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዶምና ገሞራ በእነርሱም አጠገብ የነበሩት ጎረቤቶቻቸው እንደ ተገለባበጡ፥ ይላል ጌታ፥ እንዲሁ ማንም ሰው በዚያ አይቀመጥም የሰው ልጅም አይኖርባትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሶዶምነ ጋሞር ባረንቱ ዩሹዋን ደእያ ካታማቱዋና ባይያ ዎደ ሀኔዳዋዳን፥ ኦንነ ያን ደኤና፤ አሳይ ኡባካ ያን ኡተና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sodoominne Gamoori barenttu yuushshuwaan de'iyaa katamatuwaanna bayiyaa wode haneeddawaadan, ooninne yaan de'enna; Asay ubbakka yaan uttenna. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sodoomeynne Gamooray bantta yuushon diza katamatara issife dhayda mala Eedoomey dhayana; oonikka he biittan de7enna; issaadeyka izin uttenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሶዶሜይኔ ጋሞራይ ባንታ ዩሾን ዲዛ ካታማታራ ኢሲፌ ይዳ ማላ ኤዶሜይ ያና፤ ኦኒካ ሄ ቢታን ዴኤና፤ ኢሳዴይካ ኢዚን ኡቴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶዶመይነ ጋሞር ባንታ ዩሹዋን ደእያ ካታማታራ ይያ ዎደ ሀንዳይሳዳ ኦንካ ያን ዴና፤ አስ ያን ኡተና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Soodomeynne Gamoori banta yuushuwan de7iya katamatara dhayiya wode hanidaysada oonika yan deenna; asi yan uttenna” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዙሪያቸው ካሉት ከተሞች ጋር፣ ሰዶምና ገሞራ እንደ ተገለበጡ፣” ይላል እግዚአብሔር ፤ እንዲሁ ማንም በዚያ አይኖርም፤ አንድም ሰው አይቀመጥባትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸው ከሚገኙ ከተሞች ጋር በተደመሰሱ ጊዜ የደረሰባቸው ጥፋት እንዲሁ በተመሳሳይ በኤዶምም ላይ ይደርሳል። ዳግመኛም በዚያ ሰፍሮ የሚኖር ከቶ አይገኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ሰዶምን ገሞራን ኣብ ጥቓአን ዝነበራ ኸተማታትን ዝተገልበጣ፥ ከምኡ ኣብኣ ሰብ ኣይነብርን፤ ወዲ ሰብውን ሓደ እኳ ኣይሰፍርን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።