Jeremiah 49:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ራዕዲኻን ትዕቢት ልብኻን ኣታለለካ፣ ኣታ ኣብ ስንጥቆ ከውሒ እትነብር፣ ቁመት ጎቦ ሒዝካ። ሰፈርካ ከም ንስሪ ልዕል እንተ ገበርካ፡ ካብኡ ከውርደካ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዓለት ንቃቃት ውስጥ የምትቀመጥ፥ የተራራውን ከፍታ የምትይዝ ሆይ! ድፍረትህና የልብህ ኵራት አነሣሥተውሃል። ቤትህንም ምንም እንደ ንስር ከፍ ብታደርግ፥ ከዚያ አወርድሃለሁ፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዓለት ንቃቃት ውስጥ የምትቀመጥ፥ የተራራውን ከፍታ የምትይዝ ሆይ፥ ድፍረትህና የልብህ ኵራት አታልለውሃል። ቤትህን ምንም እንደ ንስር ከፍ ብታደርግ፥ ከዚያ አወርድሃለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዓለት ንቃቃት ውስጥ የምትቀመጥ፥ የተራራውን ከፍታ የምትይዝ ሆይ! ማሣቀቅያህና የልብህ ኩራት አታልለውሃል። ምንም እንኳ ጎጆህን እንደ ንስር ጎጆ ከፍ ብታደርግ፥ ከዚያ አወርድሃለሁ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ፥ ሹቻ ጎንጎሉዋንነ ደርያ ቦላን ደእያዋንቶ፥ ህንተ ያሽስያ ያሻይነ ህንተ ኦቶሩ ህንተና ጭሜዳ። ህንተ ህንተ ጎልያ አርጋንዋዳን ቃን ኬጾፐካ፥ ታን ህንተና ሄዋፐካ ዱገ ዎና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo, shuchchaa gonggoluwaaninne deriyaa bollan de'iyaawanttoo, hintte yashissiyaa yashshaynne hintte otoruu hinttena c'immeedda. Hintte hintte golliyaa arggantsawaadan d'ok'k'an kees's'ooppekka, taani hinttena hewaappekka duge wotsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nenoo zaalla gongolo giddon dizayssoo! Nenoo dhoqqa zumbulla hu7en uttidayssoo! Ne yombiza yombaynne ne wozina otoroy nena baleththides; neni ne keeth golle mala dhoqqasohon keexxikokka tani nena heeppe duge olana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኖ ዛላ ጎንጎሎ ጊዶን ዲዛይሶ! ኔኖ ቃ ዙምቡላ ሁኤን ኡቲዳይሶ! ኔ ዮምቢዛ ዮምባይኔ ኔ ዎዚና ኦቶሮይ ኔና ባሌዴስ፤ ኔኒ ኔ ኬ ጎሌ ማላ ቃሶሆን ኬጺኮካ ታኒ ኔና ሄፔ ዱጌ ኦላና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሹቻ ቆጶንነ ደረ ቦላ ደኤይሶ፥ ነ ዳጋንይነ ነ ኦቶሮይ ነና ጭምስ። ነ ኬ አርጋንዳ ቃን ኬፅኮካ፥ ታ ነና ያፐ ዱገ ዎሳና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shucha qophoninne dere bolla de7eyso, ne daganthoynne ne otoroy nena cimmis. Ne keethaa arganthada dhoqan keexikoka, ta nena yaape duge wodhisana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ በዐለት ንቃቃት ውስጥ የምትኖር፣ የተራራውንም ከፍታ የያዝህ ሆይ፤ የምትነዛው ሽብር፣ የልብህም ኵራት አታልሎሃል፤ መኖሪያህን እንደ ንስር በከፍታ ቦታ ብትሠራም፣ ከዚያ ወደ ታች እጥልሃለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አለታማው ገደል ላይ የምትኖሪ፥ እስከ ተራራማው ጫፍ ድረስ የምትደርሽ ሆይ! ተፈሪነትሽና የልብሽ ኲራት አታለውሻል፤ ምንም እንኳ መኖሪያሽን እንደ ንስር ጎጆ ብታደርጊ እኔ ከዚያ ላይ አወርድሻለሁ ይላል እግዚአብሔር።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣታ ኣብ ውሽጢ ነቓዓት ኣኻውሕ እትነብር፥ ርእሲ እምባውን እትሕዝ፥ ድፍረትካን ኵርዓትካን ኵርዓት ልብኻን ኣታሊሉካ፤ ቤትካ ኸም ንስሪ ኣብ ልዑል ቦታ እንተ ሰራሕኻ እኳ፥ ካብኡ ናብ ታሕቲ ኸፅድፈካ እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |