Jeremiah 49:16 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ራዕዲኻን ትዕቢት ልብኻን ኣታለለካ፣ ኣታ ኣብ ስንጥቆ ከውሒ እትነብር፣ ቁመት ጎቦ ሒዝካ። ሰፈርካ ከም ንስሪ ልዕል እንተ ገበርካ፡ ካብኡ ከውርደካ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዓ​ለት ንቃ​ቃት ውስጥ የም​ት​ቀ​መጥ፥ የተ​ራ​ራ​ውን ከፍታ የም​ት​ይዝ ሆይ! ድፍ​ረ​ት​ህና የል​ብህ ኵራት አነ​ሣ​ሥ​ተ​ው​ሃል። ቤት​ህ​ንም ምንም እንደ ንስር ከፍ ብታ​ደ​ርግ፥ ከዚያ አወ​ር​ድ​ሃ​ለሁ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዓለት ንቃቃት ውስጥ የምትቀመጥ፥ የተራራውን ከፍታ የምትይዝ ሆይ፥ ድፍረትህና የልብህ ኵራት አታልለውሃል። ቤትህን ምንም እንደ ንስር ከፍ ብታደርግ፥ ከዚያ አወርድሃለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዓለት ንቃቃት ውስጥ የምትቀመጥ፥ የተራራውን ከፍታ የምትይዝ ሆይ! ማሣቀቅያህና የልብህ ኩራት አታልለውሃል። ምንም እንኳ ጎጆህን እንደ ንስር ጎጆ ከፍ ብታደርግ፥ ከዚያ አወርድሃለሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ ሹቻ ጎንጎሉዋንነ ደርያ ቦላን ደእያዋንቶ፥ ህንተ ያሽስያ ያሻይነ ህንተ ኦቶሩ ህንተና ጭሜዳ። ህንተ ህንተ ጎልያ አርጋንዋዳን ቃን ኬጾፐካ፥ ታን ህንተና ሄዋፐካ ዱገ ዎና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, shuchchaa gonggoluwaaninne deriyaa bollan de'iyaawanttoo, hintte yashissiyaa yashshaynne hintte otoruu hinttena c'immeedda. Hintte hintte golliyaa arggantsawaadan d'ok'k'an kees's'ooppekka, taani hinttena hewaappekka duge wotsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nenoo zaalla gongolo giddon dizayssoo! Nenoo dhoqqa zumbulla hu7en uttidayssoo! Ne yombiza yombaynne ne wozina otoroy nena baleththides; neni ne keeth golle mala dhoqqasohon keexxikokka tani nena heeppe duge olana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኖ ዛላ ጎንጎሎ ጊዶን ዲዛይሶ! ኔኖ ቃ ዙምቡላ ሁኤን ኡቲዳይሶ! ኔ ዮምቢዛ ዮምባይኔ ኔ ዎዚና ኦቶሮይ ኔና ባሌዴስ፤ ኔኒ ኔ ኬ ጎሌ ማላ ቃሶሆን ኬጺኮካ ታኒ ኔና ሄፔ ዱጌ ኦላና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሹቻ ቆጶንነ ደረ ቦላ ደኤይሶ፥ ነ ዳጋንይነ ነ ኦቶሮይ ነና ጭምስ። ነ ኬ አርጋንዳ ቃን ኬፅኮካ፥ ታ ነና ያፐ ዱገ ዎሳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shucha qophoninne dere bolla de7eyso, ne daganthoynne ne otoroy nena cimmis. Ne keethaa arganthada dhoqan keexikoka, ta nena yaape duge wodhisana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተ በዐለት ንቃቃት ውስጥ የምትኖር፣ የተራራውንም ከፍታ የያዝህ ሆይ፤ የምትነዛው ሽብር፣ የልብህም ኵራት አታልሎሃል፤ መኖሪያህን እንደ ንስር በከፍታ ቦታ ብትሠራም፣ ከዚያ ወደ ታች እጥልሃለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አለታማው ገደል ላይ የምትኖሪ፥ እስከ ተራራማው ጫፍ ድረስ የምትደርሽ ሆይ! ተፈሪነትሽና የልብሽ ኲራት አታለውሻል፤ ምንም እንኳ መኖሪያሽን እንደ ንስር ጎጆ ብታደርጊ እኔ ከዚያ ላይ አወርድሻለሁ ይላል እግዚአብሔር።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣታ ኣብ ውሽጢ ነቓዓት ኣኻውሕ እትነብር፥ ርእሲ እምባውን እትሕዝ፥ ድፍረትካን ኵርዓትካን ኵርዓት ልብኻን ኣታሊሉካ፤ ቤትካ ኸም ንስሪ ኣብ ልዑል ቦታ እንተ ሰራሕኻ እኳ፥ ካብኡ ናብ ታሕቲ ኸፅድፈካ እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”