Jeremiah 49:12 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ እቶም ፍርዶም ካብ ጽዋእ ክሰትዩ ዘይነበሮም፡ ሰትዮም እዮም። ፍጹም ከይተቐጽዐ ድማ ንስኻ ዲኻ? ብዘይ መቕጻዕቲ ኣይክትከይድን ኢኻ፣ ግናኸ ብርግጽ ካብኡ ክትሰቲ ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላ​ልና፦ እነሆ ጽዋ​ውን ያል​ተ​ገ​ባ​ቸው ሰዎች ጠጥ​ተ​ው​ታል፤ አን​ተም መን​ጻ​ትን ትነ​ጻ​ለ​ህን? እን​ግ​ዲህ አት​ነ​ጻም መጠ​ጣ​ትን ትጠ​ጣ​ለ​ህና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ ጽዋውን ያልተገባቸው ሰዎች ጠጥተውታል፤ አንተም ሳትቀጣ ትቀራለህን? በእርግጥ ትጠጣለህ እንጂ ያለ ቅጣት አትቀርም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላልና፦ “እነሆ፥ ጽዋውን መጠጣት የማይገባቸው ሰዎች ጠጥተውታል፤ አንተስ ሳትቀጣ ፈጽሞ ትቀራለህን? በእርግጥ ትጠጣለህ እንጂ ያለ ቅጣት አትቀርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ስም ሙረታናዉ በሰና አሳቱ ሙሩዋ ጹኣ ኡሽያዋንታ ግዶዋፐ አትና፥ ህንተ ዋን ሙረተናን አታና ጊደ ቆፒቴ? ቱማ ህንተካ ሙሩዋ ጹኣፐ ኡሺታፐ አትና፥ ጮ አትክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Simmi murettanaw bessena asatuu muruwaa s'uu'aa ushiyaawantta gidowaappe attina, hintte waan murettenan attana giide k'oppiitee? Tuma hinttekka muruwaa s'uu'aappe ushiitappe attina, c'oo attikkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Xawa uyana bessonttaytas xawa ushshi attonttayssa gidikko neni waana qixaateppe attanee? Nees qaxxayeteththi attenna; ne uyanaas bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ጻዋ ኡያና ቤሶንታይታስ ጻዋ ኡሺ ኣቶንታይሳ ጊዲኮ ኔኒ ዋና ቂጻቴፔ ኣታኔ? ኔስ ቃጻዬቴ ኣቴና፤ ኔ ኡያናስ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ህዛ ሴራ ኤካናዉ በሶና አሳስ ሴረተ አቶናባ ግድኮ፥ ህንተ ዋንድ ሴረቶና አታኔ? ቱማ ህንተካ ሴራ ፁአፐ ኡዬታፐ አትሽን፥ ጮ አተከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday haysada yaagees; “Hiza seera ekanaw bessonna asas seeretethi attonnaba gidiko, hinte waanidi seerettonna attanee? Tuma hinteka seera xuu7ape uyeetape attishin, coo atteketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ከጽዋው መጠጣት የማይገባቸው ሊጠጡ ግድ ከሆነ፣ አንተ እንዴት ሳትቀጣ ትቀራለህ? መቀጣትህ አይቀርም፤ መጠጣት ይገባሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንግዲህ መቀጣት የማይገባቸው ሰዎች እንኳ የቅጣቱን ጽዋ ገፈት የሚቀምሱ ከሆነ እናንተ ያለ ቅጣት የምታመልጡ ይመስላችኋልን? አይደለም፤ እናንተም ከቅጣቱ ጽዋ መጠጣት አለባችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ እምበኣር “እቶም ነታ ፅዋዕ መቕፃዕቲ ኽሰትዩዋ ዘይግብኦም ሰትዮምዋ እዮም። ብሓቂዶ እንተይተቐፃዕኻ እትተርፍ ይመስለካ? እንተይተቐፃዕኻ ኣይትተርፍን ኢኻ። ብርግፅ ክትሰቲ ኢኻ፤ ይብል እግዚኣብሄር።