Jeremiah 49:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዛዕባ ዓሞናውያን፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እስራኤልዶ ደቂ የብሎምን። ወራሲ ድዩ የብሉን? ስለምንታይ ደኣ ንጉሶም ንጋድ ሒዙ ንህዝቡ ኣብ ከተማታቱ ከም ዝነብር ዝገብሮ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ አሞን ልጆች እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ሚልኮም ጋድን ይወርስ ዘንድ ሕዝቡም በከተሞቹ ላይ ይቀመጥ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች የሉትምን? ወይስ ወራሽ የለውምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ አሞን ልጆች፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ለእስራኤል ልጆች የሉትምን? ወይስ ወራሽ የለውምን? ስለ ምን ሚልኮም ጋድን ወረሰ? ሕዝቡስ በከተሞቹ ላይ ስለ ምን ተቀመጠ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ አሞን ልጆች፤ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ለእስራኤል ልጆች የሉትምን? ወይስ ወራሽ የለውምን? ታዲያ ሚልኮምስ ጋድን ለምን ወረሰ? ሕዝቡስ በከተሞቹ ላይ ለምን ተቀመጠ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሞና አሳ ጼልያዋን መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “እስራኤልያዉ አቱማ ናአይ ባዌ? ዎይ ላትያዌ ባዌ? ያትና፥ ሞሎካ ግያ ጾሳዉ ጎይንያ አሳቱ ጋዳ ቢታ አያዉ ኦይቄድኖ? ኡንቱንቱ ካታማንካ አያዉ ኡቴድኖ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Amoona asaa s'eelliyaawaan Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Israa'eeliyaw attuma na'ay baawee? Woy laattiyaawe baawee? Yaatina, Molooka giyaa s'oossaw goyinniyaa asatuu Gaada biittaa ayaw oyk'k'eeddino? Unttunttu katamankka ayaw utteeddino? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amoone asaa GODAY, «Isra7eeley attuma nayta yelibeennee? woykko iza laattanayti baawee? Histtiin Milkkoomey Gaade ays laattidee? Iza asati ays katamayn dizoo? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሞኔ ኣሳ ጎዳይ፥ «ኢስራኤሌይ ኣቱማ ናይታ ዬሊቤኔ? ዎይኮ ኢዛ ላታናይቲ ባዌ? ሂስቲን ሚልኮሜይ ጋዴ ኣይስ ላቲዴ? ኢዛ ኣሳቲ ኣይስ ካታማይን ዲዞ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሞነባ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “እስራኤለስ አደ ናእ ባዌ? እያ ላተይ ባዌ? ያትን፥ ሞሎካ ጌተትያ ኤቃ ፆሳ ጎይንያ አሳት ጋደ ቢታ አይስ ኦይክዶና? ኤንታ ካታማን አይስ ኡትዶና? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amoonebaa Goday haysada yaagees; “Isra7eeles adde na7i baawee? Iya laattey baawee? Yaatin, Moloka geetetiya eeqa xoossaa goyinniya asati Gaade biitta ayis oykidona? Enta kataman ayis uttidona? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ አሞናውያን፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እስራኤል ወንዶች ልጆች አልወለደምን? ወራሾችስ የሉትምን? ታዲያ፣ ሚልኮምሸ ጋድን ለምን ወረሰ? የእርሱ ሰዎች ለምን በከተሞቿ ይኖራሉ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ስለ ዐሞን እንዲህ ይላል፦ “እስራኤል ወንዶች ልጆች የሉትምን? ወራሾች የሉትምን? ታዲያ ሚልኮም የተባለውን ጣዖት የሚያመልኩ ወገኖች የጋድን ነገድ አስለቅቀው በከተሞቹ የሰፈሩት ለምንድን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብዛዕባ ደቂ ኣሞን ዝበሎ እዙይ እዩ፦ “ንእስራኤልዶ ውሉድ የብሉን እዩ? ወረስቲኸ የብሉን ድዩ? ስለ ምንታይ ድኣ እቲ ሚልኮም ንጉሶም ንጋድ ዝወረሳ? ህዝቡ ኸዓ ኣብ ከተማታቱ ንምንታይ ተቐመጡ? ይብል እግዚኣብሄር።” |