Jeremiah 48:45 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ዝሃደሙ ብሰንኪ ሓይሊ ኣብ ትሕቲ ጽላሎት ሄሽቦን ደው ኢሎም ነበሩ፣ ካብ ሄሽቦን ሓዊን ካብ ማእከል ሲሆን ሃልሃልታን ኪጠፍእ እዩ፣ ንዅርናዕ ሞኣብን ንርእሲ እቶም ዘይርጉኣትን ከኣ ኪበልዖም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሰልፍ የሸሹ ከሐሴቦን ጥላ በታች ቆመዋል፤ እሳት ከሐሴቦን፥ ነበልባልም ከሴዎን ወጥቶአል፤ የሞአብንም ማዕዘን፥ የሚጮኹ ልጆችንም ራስ በልቶአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሸሹ ደክመው ከሐሴቦን ጥላ በታች ቆመዋል፤ እሳት ከሐሴቦን ነበልባልም ከሴዎን ወጥቶአል የሞዓብንም ማዕዘን የሤትንም ልጆች አናት በልቶአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የሸሹ ደክመው ከሐሴቦን ጥላ በታች ቆመዋል፤ እሳት ከሐሴቦን ነበልባልም ከሴዎን መካከል ወጥቶአል የሞዓብን ግንባር የሁከትንም ልጆች ዘውድ በልቶአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ባቃቲደ ቤዳዋንቱ ዎልቃ ዪደ፥ ሀሰቦና ካታማ ኩዋን ኤቄድኖ። አያዉ ጎፐ፥ ሀሰቦና ካታማፐ ታማይ፥ ቃይ ካቲ ስሆን በን ደኤዳ ጎልያፐ ላጩ ከሲደ፥ ሞኣባ ቢታ ኡባነ አን ደእያ ማካላንቻ አሳ ማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Bak'atiide beeddawanttu wolk'k'aa d'ayiide, Haseboona katamaa kuwan ek'k'eeddino. Ayaw gooppe, Haseboona katamaappe tamay, k'ay Kaatii Sihooni beni de'eedda golliyaappe lac'uu kesiide, Moo'aaba biittaa ubbaanne an de'iyaa makkalanchcha asaa maana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hasebooneppe Mo7aabe liiphe, ceeqettizayta piidhe xuuggiza tamay, tama lacoy Sihoone keeththafe kezides; baqati bidayti Haseboone kuwa garsan baanaaso dhaydi eqqida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃሴቦኔፔ ሞኣቤ ሊጴ፥ ጬቄቲዛይታ ፒ ጹጊዛ ታማይ፥ ታማ ላጮይ ሲሆኔ ኬፌ ኬዚዴስ፤ ባቃቲ ቢዳይቲ ሃሴቦኔ ኩዋ ጋርሳን ባናሶ ይዲ ኤቂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባቃትድ ብዳይሳት ዎልቃ ይድ፥ ሀሰቦና ካታማ ኩያን ኤቅዶሶና። ሀሰቦና ካታማፐ ታም፥ ካዎይ ስሆነይ ደእዳ ኬፈ ላጮይ ከይድ፥ ሞአበ ቢታነ ያን ደእያ ማካላንቾ አሳ ምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Baqatidi bidaysati wolqa dhayidi, Haseboona katama kuyan eqidosona. Haseboona katamaape Tami, kawoy Sihooney de7ida keethaafe lacoy keyidi, Moo7abe biittanne yan de7iya makallancho asaa mis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሞዓብን ግንባር፣ የደንፊዎችን ዐናት የሚያቃጥል፣ እሳት ከሐሴቦን፣ ነበልባል ከሴዎን ቤት ወጥቷልና፤ ኰብላዮች በሐሴቦን ጥላ ሥር፣ ተስፋ ቈርጠው ቆመዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሽሽት የደከሙ ስደተኞች በሐሴቦን ጥላ ሥር ተጠልለዋል፤ ይህም የሆነው እሳት ከሐሴቦን፥ ነበልባልም ከሲሆን ቤቶች ወጥቶ የሞአብን ግንባር ቀደም ሠራዊትና ደጋፊ መሪዎችዋን አቃጥሎአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሃደምቲ ደኺሞም ኣብ ፅላል ሓሴቦን፥ ቆይሞም ኣለዉ። ሓዊ ኻብ ሓሴቦን ሃልሃልታ ድማ ኻብ ማእኸል ሴዎን ክወፅእ እዩ እሞ፥ ነቲ ጎቦታት ሞኣብን፥ ነቲ ርእሲ ዋዕዋዕ ዝብሉ ደቅን ከቃፅል እዩ። |