Jeremiah 48:40 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ከም ንስሪ ይነፍር፡ ኣኽናፉ ድማ ኣብ ልዕሊ ሞኣብ ይዝርግሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፥ “እነሆ እንደ ንስር ይበርራል፤ ክንፉንም በሞአብ ላይ ይዘረጋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። እነሆ፥ እንደ ንስር ይበርራል ክንፉንም በሞዓብ ላይ ይዘረጋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላልና፦ እነሆ፥ እንደ ንስር ይበርራል ክንፉንም በሞዓብ ላይ ይዘረጋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አርጋንይ ባረ ቀፍያ ፕድ ኦ ፓሊደ ይያዋዳን፥ ሞርኪ ሞኣባ ቦላን ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Arggantsay bare k'efiyaa piddi ootsi paalliidde yiyaawaadan, morkkii Moo'aaba bollan yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Golley ba qefe piddi histti piradhdhi wodhdhiza mala, Mo7aabe bolla wodhdhana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ጎሌይ ባ ቄፌ ፒዲ ሂስቲ ፒራ ዎዛ ማላ፥ ሞኣቤ ቦላ ዎና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አርጋን ባ ቀፍያ ምጭድ የይሳዳ ሞርከይ ሞአበ ቦላ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Arganthi ba qefiya miccidi yeysada morkey Moo7abe bolla yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ እንደ ንስር ተወርውሮ ይወርድበታል፤ ክንፎቹንም በሞዓብ ላይ ይዘረጋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክንፉን ዘርግቶ ወደ ታች እንደሚወረወር ንስር በሞአብ ላይ የሚያንዣብብ ጠላት መምጣቱን እግዚአብሔር ተናገረ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ እንሆ ኸም ንስሪ ይነፍር፥ ኣብ ልዕሊ ሞኣብውን ኣኽናፉ ይዝርግሕ ኣሎ። |