Jeremiah 48:39 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክጭድሩን ከምዚ ክብሉን እዮም፦ ከመይ ጌሩ ተሰባቢሩ እዩ! ሞኣብ ከመይ ጌራ ብሕፍረት ንድሕሪት ተመሊሳ! ስለዚ ሞኣብ ንዅሉ ኣብ ከባቢኡ ላግጽን ራዕዲን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዴት ተለወጠች! ከእፍረትም የተነሣ ሞአብ ጀርባዋን እንዴት መለሰች! ሞአብም በዙሪያዋ ላሉት ሁሉ መሳቂያና መሳለቂያ ትሆናለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዴት ተገለበጠ! በእፍረትም የተነሣ ሞዓብ ጀርባውን እንዴት መለሰ! ብላችሁ አልቅሱ። ሞዓብም በዙሪያው ላሉት ሁሉ መሳቂያና ድንጋጤ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዴት ተሰበረ! እንዴትስ አለቀሱ! በእፍረትም የተነሣ ሞዓብ ጀርባውን እንዴት ሰጠ! ስለዚህ ሞዓብ በዙሪያው ላሉት ሁሉ መሳቂያና መደንገጫ ሆኖአል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሞኣበ አይ መኡዋ መኤዴ! አ አሳይነ አይ ዋሱዋ ዋስ! ሞኣበ ዬላቲደ፥ ባረ ዞክያ ዎራ አይ ዛሩዋ ዛሪ! ሄዋ ድራዉ፥ ሞኣበ ባረ ዩሹዋን ደእያ ኡባቶ ሚጭያዋነ ዳጋምያባ ግዴዳ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Moo'aabe ay me'uwaa me"eeddee! Aa asaynne ay waasuwaa waassi! Moo'aabe yeellatiide, bare zokkiyaa wora ay zaaruwaa zaarii! Hewaa diraw, Moo'aabe bare yuushshuwaan de'iyaa ubbatoo miic'c'iyaawaanne dagammiyaabaa gideedda» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Mo7aabey ay meqo meqqidee! Asay ay yeeho yeekkizee! Mo7aabey ay mala yeellatidi zokko zaaridee! Mo7aabey ba heeran diza asa ubbaas cashshassinne shabarsas malata gidides» gees GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሞኣቤይ ኣይ ሜቆ ሜቂዴ! ኣሳይ ኣይ ዬሆ ዬኪዜ! ሞኣቤይ ኣይ ማላ ዬላቲዲ ዞኮ ዛሪዴ! ሞኣቤይ ባ ሄራን ዲዛ ኣሳ ኡባስ ጫሻሲኔ ሻባርሳስ ማላታ ጊዲዴስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሞአበይ አይብ መቆ መቅደ! እያ አሳይ አይብ ዋሶ ዋስ! ሞአበ ዋን ዬላትድ፥ ባ ዞኩዋ ዛርዴ? ሄሳ ግሾ፥ ሞአበይ ባ ዩሹዋን ደእያ ኡባስ ሚቻስነ ዳጋማስ አትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Moo7abey aybi meqo meqide! Iya asay aybi waaso waassi! Moo7abe waani yeellatidi, ba zokuwa zaaridee? Hessa gisho, Moo7abey ba yuushuwan de7iya ubbaas miichasinne dagamas attis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንዴት ተንኰታኰተ! ምንኛስ አለቀሱ! ሞዓብ እንዴት ዐፍሮ ጀርባውን አዞረ! ሞዓብ የመሰደቢያ፣ በዙሪያው ላሉትም ሁሉ የሽብር ምልክት ሆነ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሞአብ ላይ ምን ዐይነት አስደንጋጭ ሁናቴ ደርሶ ነው የምታለቅሰው? እንዴትስ በዕፍረት ጀርባዋን ትሰጣለች? ስለዚህም ለጐረቤቶችዋ ሁሉ መሳለቂያና አስደንጋጭ ሆናለች።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣየ ሞኣብ ከመይ ኢላ ተስዓረት? ኢሎም የልቅሱ ኣለዉ፤ ከመይ ኢላኸ ሞኣብ ነዊራ ዝባና መለሰት? ሞኣብ ንዅሎም እቶም ኣብ ከባቢኣ ዘለዉ ድማ፥ ንመላገፅን ንመሰክሕን ክትከውን እያ።” |