Jeremiah 48:39 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክጭድሩን ከምዚ ክብሉን እዮም፦ ከመይ ጌሩ ተሰባቢሩ እዩ! ሞኣብ ከመይ ጌራ ብሕፍረት ንድሕሪት ተመሊሳ! ስለዚ ሞኣብ ንዅሉ ኣብ ከባቢኡ ላግጽን ራዕዲን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዴት ተለ​ወ​ጠች! ከእ​ፍ​ረ​ትም የተ​ነሣ ሞአብ ጀር​ባ​ዋን እን​ዴት መለ​ሰች! ሞአ​ብም በዙ​ሪ​ያዋ ላሉት ሁሉ መሳ​ቂ​ያና መሳ​ለ​ቂያ ትሆ​ና​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዴት ተገለበጠ! በእፍረትም የተነሣ ሞዓብ ጀርባውን እንዴት መለሰ! ብላችሁ አልቅሱ። ሞዓብም በዙሪያው ላሉት ሁሉ መሳቂያና ድንጋጤ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዴት ተሰበረ! እንዴትስ አለቀሱ! በእፍረትም የተነሣ ሞዓብ ጀርባውን እንዴት ሰጠ! ስለዚህ ሞዓብ በዙሪያው ላሉት ሁሉ መሳቂያና መደንገጫ ሆኖአል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሞኣበ አይ መኡዋ መኤዴ! አ አሳይነ አይ ዋሱዋ ዋስ! ሞኣበ ዬላቲደ፥ ባረ ዞክያ ዎራ አይ ዛሩዋ ዛሪ! ሄዋ ድራዉ፥ ሞኣበ ባረ ዩሹዋን ደእያ ኡባቶ ሚጭያዋነ ዳጋምያባ ግዴዳ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Moo'aabe ay me'uwaa me"eeddee! Aa asaynne ay waasuwaa waassi! Moo'aabe yeellatiide, bare zokkiyaa wora ay zaaruwaa zaarii! Hewaa diraw, Moo'aabe bare yuushshuwaan de'iyaa ubbatoo miic'c'iyaawaanne dagammiyaabaa gideedda» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Mo7aabey ay meqo meqqidee! Asay ay yeeho yeekkizee! Mo7aabey ay mala yeellatidi zokko zaaridee! Mo7aabey ba heeran diza asa ubbaas cashshassinne shabarsas malata gidides» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሞኣቤይ ኣይ ሜቆ ሜቂዴ! ኣሳይ ኣይ ዬሆ ዬኪዜ! ሞኣቤይ ኣይ ማላ ዬላቲዲ ዞኮ ዛሪዴ! ሞኣቤይ ባ ሄራን ዲዛ ኣሳ ኡባስ ጫሻሲኔ ሻባርሳስ ማላታ ጊዲዴስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሞአበይ አይብ መቆ መቅደ! እያ አሳይ አይብ ዋሶ ዋስ! ሞአበ ዋን ዬላትድ፥ ባ ዞኩዋ ዛርዴ? ሄሳ ግሾ፥ ሞአበይ ባ ዩሹዋን ደእያ ኡባስ ሚቻስነ ዳጋማስ አትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Moo7abey aybi meqo meqide! Iya asay aybi waaso waassi! Moo7abe waani yeellatidi, ba zokuwa zaaridee? Hessa gisho, Moo7abey ba yuushuwan de7iya ubbaas miichasinne dagamas attis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንዴት ተንኰታኰተ! ምንኛስ አለቀሱ! ሞዓብ እንዴት ዐፍሮ ጀርባውን አዞረ! ሞዓብ የመሰደቢያ፣ በዙሪያው ላሉትም ሁሉ የሽብር ምልክት ሆነ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሞአብ ላይ ምን ዐይነት አስደንጋጭ ሁናቴ ደርሶ ነው የምታለቅሰው? እንዴትስ በዕፍረት ጀርባዋን ትሰጣለች? ስለዚህም ለጐረቤቶችዋ ሁሉ መሳለቂያና አስደንጋጭ ሆናለች።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣየ ሞኣብ ከመይ ኢላ ተስዓረት? ኢሎም የልቅሱ ኣለዉ፤ ከመይ ኢላኸ ሞኣብ ነዊራ ዝባና መለሰት? ሞኣብ ንዅሎም እቶም ኣብ ከባቢኣ ዘለዉ ድማ፥ ንመላገፅን ንመሰክሕን ክትከውን እያ።”