Jeremiah 48:34 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሔስቦን ክሳዕ ኤሌኣለን ክሳዕ ያሓዝን ዝነበረ ጭድርታ፡ ከም ጓል ሰለስተ ዓመት ጤል፡ ካብ ጾዓር ክሳዕ ሆሮናይም፡ ድምጾም ኣስምዑ። ማያት ነምሪም እውን በረኻ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሐ​ሴ​ቦን ጩኸት እስከ ኤሊ​ያ​ሊና እስከ ኢያሳ ድረስ ድም​ፃ​ቸ​ውን ሰጥ​ተ​ዋል፤ ከሴ​ጎር እስከ ሖሮ​ና​ይ​ምና እስከ ዔግ​ላት ሺሊ​ሺያ ድረስ ይደ​ር​ሳል፤ የኔ​ም​ሬም ውኃ ደር​ቋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሐሴቦን ጩኸት እስከ ኤልያሊና እስከ ያሀጽ ድረስ ድምፃቸውን ሰጥተዋል፤ ከዞዓር እስከ ሖሮናይምና እስከ ዔግላት ሺሊሺያ ድረስ ይደርሳል፤ የኔምሬም ውኃ ደግሞ ይደርቃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሐሴቦን ጮኹ እስከ ኤልያሊና እስከ ያሀጽ ድረስ ድምፃቸውን አሰሙ፤ ከዞዓር እስከ ሖሮናይምና እስከ ዔግላት ሺሊሺያ ድረስ ደርሶአል፤ የኔምሬም ውኃ ደግሞ ይደርቃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡንቱንቱ ሀሰቦናንነ ኤልኣለን ዋስያ ዋሱ ያሃጻ ጋካናዉ ስሰቴ። ቃይ ጾኣሮፐ ቢደ፥ ሆሮናይማነ ኤግላት-ሻሊሽያ ጋካናዉ ስሰቴ። ሀራይ አቶ ንምሪማ ሃይካ መሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Unttunttu Haseboonaaninne El"aalen waassiyaa waasuu Yahaas'a gakkanaw sisettee. K'ay S'oo'aaroppe biide, Horonaymanne Egilaati-Shaliishiyaa gakkanaw sisettee. Haray atto Nimiriima haatsaykka meleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hasebooneppe biidi El7eelenne Yahaaxe gakkanaas, Zo7aareppe biidi Horonayme, Egilaate-Shalishiya gakkanaas istta waasoy keehi seetettees; Nimiriime haaththi melides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃሴቦኔፔ ቢዲ ኤልኤሌኔ ያሃጼ ጋካናስ፥ ዞኣሬፔ ቢዲ ሆሮናይሜ፥ ኤጊላቴ-ሻሊሺያ ጋካናስ ኢስታ ዋሶይ ኬሂ ሴቴቴስ፤ ኒሚሪሜ ሃ ሜሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሀሰቦናንነ ኤልያላን ዋስያ ዋሶይ ያሃፃ ጋካናዉ ስኤቴስ። ዞኣራፐ ብድ ሆሮናይማነ ኤግላት-ሻልሻ ጋካናዉ ስኤቴስ። ሀር አቶሽን፥ ንምርማ ሃይ መልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Haseboonaninne Eliyaalan waassiya waasoy Yahaaxa gakanaw si7etees. Zo7aarape bidi Horonaymanne Eglaat-Shalisha gakanaw si7etees. Hari attoshin, Nimirima haathay melis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከሐሴቦን እስከ ኤልያሊና እስከ ያሀጽ፣ ከዞዓር እስከ ሖሮናይም፣ እስከ ዔግላት ሺሊሺያ ድረስ፣ ጩኸታቸው ከፍ ብሎ ይሰማል፤ የኔሞሬም ውሃ እንኳ ደርቋልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሐሴቦንና የዔልዓሌ ሕዝብ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ይጮኻሉ፤ ጩኸታቸውም እስከ ያሀጽ ተሰምቶአል፤ ከጾዓር እስከ ሖሮናይምና ዔግላት ሺሊሺያ ድረስ ተሰምቶአል፤ የኒምሪም ውሃ እንኳ ደርቆአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ማይ ኔሞሬም ከዓ ምድሪ ኣፃምእ ክኸውን እዩ እሞ፥ ኣውያት ህዝቢ ሓሴቦንን ኤልያሊና ኽሳዕ ያሃፅ፥ ካብ ዞኣር ክሳዕ ሖሮናይም፥ ክሳዕ ዔግላት ሺልሺያ ኽስማዕ እዩ።