Jeremiah 48:34 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ሔስቦን ክሳዕ ኤሌኣለን ክሳዕ ያሓዝን ዝነበረ ጭድርታ፡ ከም ጓል ሰለስተ ዓመት ጤል፡ ካብ ጾዓር ክሳዕ ሆሮናይም፡ ድምጾም ኣስምዑ። ማያት ነምሪም እውን በረኻ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሐሴቦን ጩኸት እስከ ኤሊያሊና እስከ ኢያሳ ድረስ ድምፃቸውን ሰጥተዋል፤ ከሴጎር እስከ ሖሮናይምና እስከ ዔግላት ሺሊሺያ ድረስ ይደርሳል፤ የኔምሬም ውኃ ደርቋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሐሴቦን ጩኸት እስከ ኤልያሊና እስከ ያሀጽ ድረስ ድምፃቸውን ሰጥተዋል፤ ከዞዓር እስከ ሖሮናይምና እስከ ዔግላት ሺሊሺያ ድረስ ይደርሳል፤ የኔምሬም ውኃ ደግሞ ይደርቃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሐሴቦን ጮኹ እስከ ኤልያሊና እስከ ያሀጽ ድረስ ድምፃቸውን አሰሙ፤ ከዞዓር እስከ ሖሮናይምና እስከ ዔግላት ሺሊሺያ ድረስ ደርሶአል፤ የኔምሬም ውኃ ደግሞ ይደርቃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡንቱንቱ ሀሰቦናንነ ኤልኣለን ዋስያ ዋሱ ያሃጻ ጋካናዉ ስሰቴ። ቃይ ጾኣሮፐ ቢደ፥ ሆሮናይማነ ኤግላት-ሻሊሽያ ጋካናዉ ስሰቴ። ሀራይ አቶ ንምሪማ ሃይካ መሌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Unttunttu Haseboonaaninne El"aalen waassiyaa waasuu Yahaas'a gakkanaw sisettee. K'ay S'oo'aaroppe biide, Horonaymanne Egilaati-Shaliishiyaa gakkanaw sisettee. Haray atto Nimiriima haatsaykka meleedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hasebooneppe biidi El7eelenne Yahaaxe gakkanaas, Zo7aareppe biidi Horonayme, Egilaate-Shalishiya gakkanaas istta waasoy keehi seetettees; Nimiriime haaththi melides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃሴቦኔፔ ቢዲ ኤልኤሌኔ ያሃጼ ጋካናስ፥ ዞኣሬፔ ቢዲ ሆሮናይሜ፥ ኤጊላቴ-ሻሊሺያ ጋካናስ ኢስታ ዋሶይ ኬሂ ሴቴቴስ፤ ኒሚሪሜ ሃ ሜሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሀሰቦናንነ ኤልያላን ዋስያ ዋሶይ ያሃፃ ጋካናዉ ስኤቴስ። ዞኣራፐ ብድ ሆሮናይማነ ኤግላት-ሻልሻ ጋካናዉ ስኤቴስ። ሀር አቶሽን፥ ንምርማ ሃይ መልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Haseboonaninne Eliyaalan waassiya waasoy Yahaaxa gakanaw si7etees. Zo7aarape bidi Horonaymanne Eglaat-Shalisha gakanaw si7etees. Hari attoshin, Nimirima haathay melis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከሐሴቦን እስከ ኤልያሊና እስከ ያሀጽ፣ ከዞዓር እስከ ሖሮናይም፣ እስከ ዔግላት ሺሊሺያ ድረስ፣ ጩኸታቸው ከፍ ብሎ ይሰማል፤ የኔሞሬም ውሃ እንኳ ደርቋልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሐሴቦንና የዔልዓሌ ሕዝብ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ይጮኻሉ፤ ጩኸታቸውም እስከ ያሀጽ ተሰምቶአል፤ ከጾዓር እስከ ሖሮናይምና ዔግላት ሺሊሺያ ድረስ ተሰምቶአል፤ የኒምሪም ውሃ እንኳ ደርቆአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ማይ ኔሞሬም ከዓ ምድሪ ኣፃምእ ክኸውን እዩ እሞ፥ ኣውያት ህዝቢ ሓሴቦንን ኤልያሊና ኽሳዕ ያሃፅ፥ ካብ ዞኣር ክሳዕ ሖሮናይም፥ ክሳዕ ዔግላት ሺልሺያ ኽስማዕ እዩ። |