Jeremiah 48:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደጊም ካብ ሞኣብ ምስጋና ኣይኪህሉን እዩ፣ ኣብ ሔስቦን ኣብ ልዕሊኣ ክፉእ ሓሲቦም። ንዑ ካብ ሓደ ህዝቢ ንቆርጾ። ከምኡ ውን ክትቁረጹ ኢኹም ኣቱም ዕቡዳት፤ ሴፍ ክስዕበካ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእንግዲህ ወዲህ የሞአብ ፈውስ የለም፤ በሐሴቦን ላይ፥ “ኑ ሕዝብ እንዳትሆን እናጥፋት” ብለው ክፉ ነገርን አስበውባታል። ፈጽሞ ትተዋለች፤ ከኋላዋ ሰይፍ ይመጣልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእንግዲህ ወዲህ የሞዓብ ትምክሕት የለም፤ በሐሴቦን ላይ። ኑ ሕዝብ እንዳትሆን እናጥፋት ብለው ክፉ ነገር አስበውባታል። መድሜን ሆይ፥ አንቺ ደግሞ ትጠፊአለሽ ሰይፍም ያሳድድሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእንግዲህ ወዲህ የሞዓብ ትምክሕት የለም፤ በሐሴቦን ሆነው፦ ኑ ሕዝብ እንዳትሆን እናጥፋት፥ ብለው ክፉ ነገር አስበውባታል። መድሜን ሆይ! አንቺ ደግሞ በጸጥታ ትዋጫለሽ ሰይፍም ያሳድድሻል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋፐ ህን ባጋን ሞኣባ ጬቁ ያና። አያዉ ጎፐ፥ ሀሰቦና ካታማን ደእያ አሳይ ሞኣባ ቦላ፥ ‘ሃይተ! ሄ ቢታ አነ ኡባና ይሴቶ’ ያጊደ ኢታባ ማቀቴዳ። ኔኖ፥ ማድሜና ካታማትዉ፥ ኔናካ ስርጵ ኦና፤ ነ ጌዱዋ ኦላይ ካላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawaappe hini baggan Moo'aaba c'eek'uu d'ayana. Ayaw gooppe, Haseboona kataman de'iyaa Asay Moo'aaba bolla, ‹Haayite! He biittaa ane ubbaanna d'ayisseeto› yaagiide iitabaa mak'etteedda. Neenoo, Maadimeena katamatiw, neenakka sirp'p'i ootsana; ne geeduwaa olay kaallana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssafe guye Mo7aabey bonchchettuku; asay Haseboonen uttidi, ‹Haa yiite! Hanno katamayo ane dhayssoos› giidi izi bolla duulatana. Hanne Madimeenee! Nena buro co7u histtana; mashshay nena gooddana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሳፌ ጉዬ ሞኣቤይ ቦንቼቱኩ፤ ኣሳይ ሃሴቦኔን ኡቲዲ፥ ‹ሃ ዪቴ! ሃኖ ካታማዮ ኣኔ ይሶስ› ጊዲ ኢዚ ቦላ ዱላታና። ሃኔ ማዲሜኔ! ኔና ቡሮ ጮኡ ሂስታና፤ ማሻይ ኔና ጎዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛፐ ሞአበ ጬቆይ ያና፤ ሀሰቦና ካታማ አሳይ ሞአበ ቦላ፥ ‘ሃይተ፥ ሀ ቢታ ይሳና’ ያግድ ኢታባ ማቀትስ። ነኖ፥ ማድማና ካታመ፥ ማሽ ነና የደና ግሾ ስእ ጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hizape Moo7abe ceeqoy dhayana; Haseboona katamaa asay Moo7abe bolla, ‘Haayite, ha biitta dhaysana’ yaagidi iitabaa maqetis. Neno, Madmaana katame, mashshi nena yedethana gisho si77i ga. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእንግዲህ ሞዓብ አትከበርም፤ ሰዎች በሐሴቦን ተቀምጠው፣ ‘ኑ ያቺን አገር እናጥፋት’ ብለው ይዶልቱባታል። መድሜን ሆይ፤ አንቺም ደግሞ ጸጥ ትደረጊያለሽ፤ ሰይፍም ያሳድድሻል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሞአብ ክብር ያልፋል፤ ሰዎች ሐሴቦንን ለመጣል ያሤራሉ፤ ‘ኑ ከእንግዲህ በሕዝብነት እንዳትታወቅ እናጥፋት’ ይላሉ፤ እናንተም የማድሜን ሰዎች ሆይ! ሰይፍ ስለሚያሳድዳችሁ ጸጥ እንድትሉ ትደረጋላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ሕዚ ትምክሕቲ ኣይህሉን፤ ሰባት ልዕሊ ሓሴቦን ንዑ፥ ህዝቢ ኸይትኸውን ነጥፍኣያ፥ ኢሎም ተንኰል ይፍሕሱላ ኣለዉ። ኣቲ መድሜን፥ ንስኺ ድማ ኽትጠፍኢ ኢኺ፤ ሰይፊ እውን ክስዕበኪ እዩ። |