Jeremiah 48:12 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እንሆ፡ መዓልትታት ይመጻ እየን፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ንእኡ ኰለል ዝብሉን ዕትሮታቱ ባዶ ዝገብሩን ጁባታቶም ዝሰብሩን መዓልትታት ክሰደሎም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እነሆ ጠማ​ሞ​ችን የም​ል​ክ​በት ዘመን ይመ​ጣል፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ እነ​ር​ሱም ይጠ​ሙ​በ​ታል፤ ጋኖ​ቹ​ንም ይቀ​ጠ​ቅ​ጣሉ፤ ፊቀ​ኖ​ቹ​ንም ይሰ​ብ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ፥ እነሆ፥ የሚያገላብጡትን የምልክበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እነርሱም ያገላብጡታል፤ ጋኖቹንም ባዶ ያደርጋሉ፥ መስቴዎቹንም ይሰብራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ፥ እነሆ፥ የሚያገላብጡትን የምልክበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል ጌታ፥ እነርሱም ያገላብጡታል፤ ጋኖቹንም ባዶ ያደርጋሉ፥ መስቴዎቹንም ይሰብራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሞኣባ አ የግያዋንታ ታን መና ጎዳይ ኪትያ ጋላሳቱ ያና። ኡንቱንቱ አ አ የጊደ፥ ባፐ ጭንግርሳና፤ አ ባ መንሬና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Moo'aaba aatsi yeggiyaawantta taani Med'inaa Goday kiittiyaa gallassatuu yaana. Unttunttu Aa aatsi yeggiide, baatsaappe c'inggirssana; Aa baatsaa mentsereetsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin otoza laammiza asata ta kiittana wodey yaana; isttaka wora gussidi otaa xalla ashshana; duuqqiza miishshatakka menththereththi yeggana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኦቶዛ ላሚዛ ኣሳታ ታ ኪታና ዎዴይ ያና፤ ኢስታካ ዎራ ጉሲዲ ኦታ ጻላ ኣሻና፤ ዱቂዛ ሚሻታካ ሜንሬ ዬጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኦቱዋ ጉፓንይሳታ ኪትያ ዎደይ ያና። ኤንቲ እያ ጉሳና፤ ኦቱዋፐ ፂዞ ይሳና፤ ኦቱዋ መንረና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani otuwa gupanthesata kiittiya wodey yaana. Enti iya gussana; otuwape xiizo dhaysana; otuwa mentherethana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ዕቃውን የሚገለብጡ ሰዎችን የምልክበት ጊዜ ይመጣል፤” ይላል እግዚአብሔር ። “እነርሱም ይደፉታል፤ ዕቃውን ባዶ ያስቀራሉ፤ ማንቈርቈሪያዎቹንም ይሰባብራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ሰው የወይን ጠጅን ከአንድ ዕቃ ወደ ሌላ ዕቃ ገልብጦ ባዶውን ዕቃ እንደሚሰብር፥ እኔም ሞአብን የሚያወድምና ሕዝብዋን የሚያፈልስ ሰው የምልክበት ጊዜ በእርግጥ ተቃርቦአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ኣነ ዘጋላብጥዋ ዝልእኸሉ ዘመን ክመፅእ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር፤ ሳራሙኣ ኸዕርቑ፥ ንሳቶምውን ከገላብጥዋ፥ ኣጋንኣ ጥራሑ ኽገብሩ፥ መዕረቒታታ ኽሰባብሩ እዮም።