Jeremiah 48:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እንሆ፡ መዓልትታት ይመጻ እየን፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ንእኡ ኰለል ዝብሉን ዕትሮታቱ ባዶ ዝገብሩን ጁባታቶም ዝሰብሩን መዓልትታት ክሰደሎም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እነሆ ጠማሞችን የምልክበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እነርሱም ይጠሙበታል፤ ጋኖቹንም ይቀጠቅጣሉ፤ ፊቀኖቹንም ይሰብራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ እነሆ፥ የሚያገላብጡትን የምልክበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እነርሱም ያገላብጡታል፤ ጋኖቹንም ባዶ ያደርጋሉ፥ መስቴዎቹንም ይሰብራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ፥ እነሆ፥ የሚያገላብጡትን የምልክበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል ጌታ፥ እነርሱም ያገላብጡታል፤ ጋኖቹንም ባዶ ያደርጋሉ፥ መስቴዎቹንም ይሰብራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሞኣባ አ የግያዋንታ ታን መና ጎዳይ ኪትያ ጋላሳቱ ያና። ኡንቱንቱ አ አ የጊደ፥ ባፐ ጭንግርሳና፤ አ ባ መንሬና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Moo'aaba aatsi yeggiyaawantta taani Med'inaa Goday kiittiyaa gallassatuu yaana. Unttunttu Aa aatsi yeggiide, baatsaappe c'inggirssana; Aa baatsaa mentsereetsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin otoza laammiza asata ta kiittana wodey yaana; isttaka wora gussidi otaa xalla ashshana; duuqqiza miishshatakka menththereththi yeggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኦቶዛ ላሚዛ ኣሳታ ታ ኪታና ዎዴይ ያና፤ ኢስታካ ዎራ ጉሲዲ ኦታ ጻላ ኣሻና፤ ዱቂዛ ሚሻታካ ሜንሬ ዬጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኦቱዋ ጉፓንይሳታ ኪትያ ዎደይ ያና። ኤንቲ እያ ጉሳና፤ ኦቱዋፐ ፂዞ ይሳና፤ ኦቱዋ መንረና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani otuwa gupanthesata kiittiya wodey yaana. Enti iya gussana; otuwape xiizo dhaysana; otuwa mentherethana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ዕቃውን የሚገለብጡ ሰዎችን የምልክበት ጊዜ ይመጣል፤” ይላል እግዚአብሔር ። “እነርሱም ይደፉታል፤ ዕቃውን ባዶ ያስቀራሉ፤ ማንቈርቈሪያዎቹንም ይሰባብራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ሰው የወይን ጠጅን ከአንድ ዕቃ ወደ ሌላ ዕቃ ገልብጦ ባዶውን ዕቃ እንደሚሰብር፥ እኔም ሞአብን የሚያወድምና ሕዝብዋን የሚያፈልስ ሰው የምልክበት ጊዜ በእርግጥ ተቃርቦአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ኣነ ዘጋላብጥዋ ዝልእኸሉ ዘመን ክመፅእ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር፤ ሳራሙኣ ኸዕርቑ፥ ንሳቶምውን ከገላብጥዋ፥ ኣጋንኣ ጥራሑ ኽገብሩ፥ መዕረቒታታ ኽሰባብሩ እዮም። |