Jeremiah 48:1 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሊ ሞኣብ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ወይለኡ ነቦ! ስለ ዝዓነወት፤ ቂርያታይም ተሓፊሩ ተወሰደ፤ ምስጋብ ሓፊሩን ሰንቢዱን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ ሞአብ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ናባው ጠፍ​ታ​ለ​ችና ወዮ​ላት! ቂር​ያ​ታ​ይም አፍ​ራ​ለች፤ ተይ​ዛ​ማ​ለች፤ መጠ​ጊ​ያ​ዋም አፍ​ራ​ለች፤ ደን​ግ​ጣ​ማ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ ሞዓብ፤ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ናባው ጠፍታለችና ወዮላት! ቂርያታይም አፍራለች ተይዛማለች፤ ሚሥጋብ አፍራለች ደንግጣማለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ ሞዓብ፤ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ናባው ጠፍታለችና ወዮላት! ቂርያታይም አፍራለች ተይዛለችም፤ አምባይቱም አፍራለች ፈርሳለችም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሞኣባ ቢታ ጼልያዋን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ናቦ ካታማዉ አየ አና! አያዉ ጎፐ፥ እ ባያና። ቅርያታይማ ካታማይ ካዉሻናነ ኦሞደታና፤ ኡንቱንቱ ጌሱካ ካዉሻናነ መኤረታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Moo'aaba biittaa s'eelliyaawaan Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Nabo katamaw aayye ana! Ayaw gooppe, I bayana. K'iriyaatayima katamay kawushshananne omoodettana; unttunttu geessuukka kawushshananne me"erettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mo7aabe gishshas Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, «Neboy dhayana gishshas izis aayye ana! Qiriyaataymey kawuyananne oykettana; miixatikka oykettananne laalettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሞኣቤ ጊሻስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ኔቦይ ያና ጊሻስ ኢዚስ ኣዬ ኣና! ቂሪያታይሜይ ካዉያናኔ ኦይኬታና፤ ሚጻቲካ ኦይኬታናኔ ላሌታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሞአበ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “እ ያና ግሾ፥ ናቦ ካታማ አየ! ቅራታይማ ካታማይ ዬላታናነ፤ ኦይከታና፤ ኤንታ ሚፃይ ካዉያና፤ መቀረታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Moo7abe Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees; “I dhayana gisho, Nabo katamaa ayye! Qiratayma katamay yeellatananne; oyketana; enta miixay kawuyana; meqeretana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለ ሞዓብ፤ የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ናባው ትጠፋለችና ወዮላት፤ ቂርያታይም ትዋረዳለች፤ ትያዛለችም፤ ምሽጎች ይደፈራሉ፤ ይፈራርሳሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ስለ ሞአብ የሚለው ይህ ነው፦ “ነቦ ስለምትደመሰስ፥ ለነቦ ሕዝብ ወዮላቸው! ቂርያታይም በጠላት እጅ ትወድቃለች፤ ብርቱ የሆኑ ምሽጎችዋም ይደመሰሳሉ፤ ሕዝብዋም በዕፍረት ላይ ይወድቃሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር፥ ብዛዕባ ሞኣብ ከምዙይ ይብል፦ ናባው ጠፊኣ እያ እሞ፥ ወይለኣ! ቅርያታይም ነወረት፤ ተትሓዘትውን፤ ሚስጋብ ሓፈረት፤ ደንገፀትውን።