Jeremiah 47:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ኣሽቃሎንን ኣብ ገምገም ባሕርን ትእዛዝ ምስ ሃቦ፡ ከመይ ኢሉ ስቕ ኪብል ይኽእል፧ ኣብኡ ድማ ሸሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር በአስቀሎናና በባሕር ዳር በቀሩትም ቦታዎች ላይ ትእዛዝ ሰጥቶአልና፥ በዚያም አዘጋጅቶታልና እንዴት ዝም ትላለህ? በዚያ ትነሣለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በአስቀሎናና በባሕር ዳር ላይ ትእዛዝ ሰጥቶአልና፥ በዚያም አዘጋጅቶታልና እንዴት ዝም ትላለህ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ትእዛዝ ሰጥቶት እንዴት ዝም ይላል? በአስቀሎናና በባሕር ዳር ላይ በዚያ አዘጋጅቶታል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መና ጎዳይ አ አዛዝና፥ እ ዋን ጮኡ ጎ ጊቴ? አስቃሎና ቦላነ አባ ዛንጋራን ቢታን ደእያ አሳ ቦላ እ አ ሱንድጌዳ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Med'inaa Goday Aa azazina, I waan c'o"u go giitee? Ask'k'aloona bollanne abbaa zanggaaraan biittan de'iyaa asaa bolla I Aa suntsidiggeedda» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin GODAY Asqeloonanne abba gaxa olana mala azazishin waani shemppanaas dandayettizee?» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኣስቄሎናኔ ኣባ ጋጻ ኦላና ማላ ኣዛዚሺን ዋኒ ሼምፓናስ ዳንዳዬቲዜ?» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጎዳይ እያ ኪትን፥ እ ዋንድ ስእ ጋኔ? አስቃሎናነ አባ ጋፃን ደእያ ቢታ ኦላና መላ ኪታስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Goday iya kiittin, I waanidi si77i gaanee? Asqaloonanne abba gaxan de7iya biitta olana mela kiittas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እግዚአብሔር አስቀሎናንና የባሕሩን ዳርቻ፣ እንዲወጋ ሲያዝዘው፣ እንዲፈጽመውም ትእዛዝ ሲሰጠው፣ እንዴት ማረፍ ይችላል?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር የሰጠሁትን ሥራ ሳይፈጽም እንዴት ማረፍ ይችላል? እኔ በአስቀሎናና በጠረፎችዋ በሚኖሩ ሕዝብ ላይ አደጋ እንዲጥል አዝዤዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና እግዚኣብሄር ንኣስቀሎናን፥ ነቲ ወሰን ባሕርን ክወግእ እንትእዝዞ፥ ንኽፍፅሞውን ኣብኡ ኣዳልይዎ እዩሞ፥ ከመይ ኢልካ ስቕ ትብል?” |