Jeremiah 47:6 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ሰይፊ እግዚኣብሄር፡ ስቕ ክትብል ክሳዕ መዓስ እዩ፧ ናብ ሸፋሽፍቲኻ ንድሕሪት ተመለስ፣ ኣዕርፍ እሞ ህድእ በል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሰይፍ ሆይ! ዝም የማ​ት​ለው እስከ መቼ ነው? ወደ ሰገ​ባህ ግባ፤ ጸጥ ብለ​ህም ዕረፍ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ የእግዚአብሔር ሰይፍ ሆይ፥ ዝም የማትለው እስከ መቼ ነው? ወደ ሰገባህ ግባ ጸጥ ብለህም ዕረፍ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ የጌታ ሰይፍ ሆይ! ዝም የማትለው እስከ መቼ ነው? ወደ ሰገባህ ግባ ጸጥ ብለህም ዕረፍ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ህንተ፥ ‘ኔኖ መና ጎዳ ማሻዉ፥ ኔን ጮኡ ጌናን እጽያዌ አዉደ ጋካናሴ? ነ ሾኩዋን ስማ ገላ! ጮኡ ጋደ ሸምፓ!’ ያጊታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hintte, ‹Neenoo Med'inaa Godaa mashshaw, neeni c'o"u geenan is's'iyaawe awude gakkanaasee? Ne shookuwaan simma gela! C'o"u gaade shemppa!› yaagiita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte, ‹Nenoo GODA mashshawu! Ne ayde shemppanee? Ne koohon simma gela; neni co7u gaada utta› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ፥ ‹ኔኖ ጎዳ ማሻዉ! ኔ ኣይዴ ሼምፓኔ? ኔ ኮሆን ሲማ ጌላ፤ ኔኒ ጮኡ ጋዳ ኡታ› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ፥ ‘ጎዳ ማሻዉ፥ ኔኒ ስእ ጎና እፀይ አዉደሴ? ነ በሳ ስማዳ ገላ፤ ስእ ጋዳ ኡታ’ ያጌታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte, ‘Godaa mashshaw, neeni si77i goonna ixey awudesee? Ne bessaa simmada gela; si77i gada utta’ yaageeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ የእግዚአብሔር ሰይፍ ሆይ፤ የማታርፈው እስከ መቼ ነው? ወደ ሰገባህ ተመልሰህ ግባ፤ ጸጥ ብለህ ተቀመጥ’ ትላላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘የእግዚአብሔር ሰይፍ ሆይ! ከሥራህ የምታርፈው መቼ ነው? እባክህ ወደ አፎትህ ተመልሰህ ዕረፍት አድርግ’ እያላችሁ ትጮኻላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣየ፥ ኣታ ሰይፊ እግዚኣብሄር፥ መኣዝ ኮን ክትዓርፍ ኢኻ? ናብ ሰገባኻ ተመለስ፤ ዕረፍ ህዳእ።