Jeremiah 47:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ነቶም ተረፍ ምድሪ ካፍቶር ዝዀኑ ፍልስጥኤማውያን ኪዘምቶም እዩ እሞ፡ ንዅሎም ፍልስጥኤማውያን ክዘምቱ፡ ካብ ጢሮስን ሲዶንን ንዝተረፉ ረዳኢ ዘበለ ዅሉ ኺጠፍኦምን እትመጽእ መዓልቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም የሚሆነው ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ታጠፋ ዘንድ፥ ጢሮስንና ሲዶናን የቀሩትንም ረዳቶቻቸውን ታጠፋ ዘንድ ስለምትመጣው ቀን ነው፤ እግዚአብሔር ፍልስጥኤማውያንንና በከፍቶር ደሴት የቀሩትን ያጠፋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም የሚሆነው ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ያጠፋ ዘንድ የቀሩትንም ረዳቶች ሁሉ ከጢሮስና ከሲዶና ይቈርጥ ዘንድ ስለሚመጣው ቀን ነው፤ እግዚአብሔር ፍልስጥኤማውያንና የከፍቶርን ደሴት ቅሬታ ያጠፋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም የሚሆነው ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ለመደምሰስ የተረፉትንም ረዳቶች ሁሉ ከጢሮስና ከሲዶና ለማጥፋት ስለሚመጣው ቀን ነው፤ ጌታ ፍልስጥኤማውያንና የከፍቶርን ደሴት ትሩፍ ያጠፋልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልስጼማ አሳ ይሳናዉነ ጺሮሳነ ሲዶና አሳይ ፕልስጼማቱዋን ማደተናዳን፥ አቴዳዋንታ ቢታፐ ዎናዉ ዎዲ ጋኬዳ። መና ጎዳይ ፕልስጼማ አሳቱዋ፥ ሄዋንቱካ ሜድተራነ አባ ሃን ዶደቴዳ ሳኣን አቴዳዋንታ ካፍቶራፐ ዬዳዋንታ ይሳና ሀኔ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliss's'eema asaa d'ayissanawunne S'iiroosanne Sidoona Asay piliss's'eematuwaan maaddetenaadan, atteedawantta biittaappe wod'anaw wodii gakkeedda. Med'inaa Goday Piliss's'eema asatuwaa, hewanttukka Meediteraane Abbaa haatsaan dooddetteedda sa'aan atteedawantta Kafttoorappe yeeddawantta d'ayissana hanee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asaa ubbaa dhayssanaas, baas attidi harata maaddizayta ubbaa Xirooseppenne Sidoonappe duuththa ashshanaas wodey gakkides. GODAY Kaftoore gaxan attida Filisxeeme asaa dhayssana dendides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፊሊስጼሜ ኣሳ ኡባ ይሳናስ፥ ባስ ኣቲዲ ሃራታ ማዲዛይታ ኡባ ጺሮሴፔኔ ሲዶናፔ ዱ ኣሻናስ ዎዴይ ጋኪዴስ። ጎዳይ ካፍቶሬ ጋጻን ኣቲዳ ፊሊስጼሜ ኣሳ ይሳና ዴንዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፍልስፄመ አሳ ይሳናዉ፥ ፅሮሳነ ስዶና ማዳናዉ አትያ አሳ ይሳናዉ ዎደይ ጋክስ። ጎዳይ ፍልስፄመፐ አትዳይሳታ፥ ሃን ተቀትዳ ደእያ ካፍቶራፐ ይዳ ኮቻታ ይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Filisxeeme asa dhaysanaw, Xiroosanne Sidoona maaddanaw attiya asaa dhaysanaw wodey gakis. Goday Filisxeemepe attidaysata, Haathan teqetida de7iya Kaftoorape yida kochata dhaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ለማጥፋት፣ ተርፈውም የሚረዷቸውን ሁሉ፣ ከጢሮስና ከሲዶና ለመቍረጥ፣ ቀኑ ደርሷልና። እግዚአብሔር በከፍቶር ዳርቻ የቀሩትን፣ ፍልስጥኤማውያንን ሊያጠፋ ተነሥቷል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፍልስጥኤም የምትጠፋበት ጊዜ ደርሶአል፤ ከሞት ተርፈው ጢሮስንና ሲዶናን የሚረዱት ሁሉ ተቈራርጠው የሚቀሩበት ጊዜ ተቃርቦአል። እኔ እግዚአብሔር፥ ከሞት ተርፈው በባሕር ዳርቻ የምትገኘው የካፍቶር ዘሮች የሆኑትን ፍልስጥኤማውያን በሙሉ እደመስሳለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ዝኸውን፥ ንዅሎም ፍልስጥኤማውያን ንምጥፋእ፥ ንተረፍ ሓገዝቶም፥ ካብ ጢሮስን ሲዶናን ንምቝራፅ፥ መዓልቱ በፂሑ እዩሞ፥ እግዚኣብሄር፥ ነቶም ካብ ገማግም ከፍቶር ዝመፁ፥ ተረፍ ፍልስጥኤማውያን ከጥፍኦም እዩ። |