Jeremiah 47:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ነቶም ተረፍ ምድሪ ካፍቶር ዝዀኑ ፍልስጥኤማውያን ኪዘምቶም እዩ እሞ፡ ንዅሎም ፍልስጥኤማውያን ክዘምቱ፡ ካብ ጢሮስን ሲዶንን ንዝተረፉ ረዳኢ ዘበለ ዅሉ ኺጠፍኦምን እትመጽእ መዓልቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም የሚ​ሆ​ነው ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንን ሁሉ ታጠፋ ዘንድ፥ ጢሮ​ስ​ንና ሲዶ​ናን የቀ​ሩ​ት​ንም ረዳ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ታጠፋ ዘንድ ስለ​ም​ት​መ​ጣው ቀን ነው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ን​ንና በከ​ፍ​ቶር ደሴት የቀ​ሩ​ትን ያጠ​ፋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም የሚሆነው ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ያጠፋ ዘንድ የቀሩትንም ረዳቶች ሁሉ ከጢሮስና ከሲዶና ይቈርጥ ዘንድ ስለሚመጣው ቀን ነው፤ እግዚአብሔር ፍልስጥኤማውያንና የከፍቶርን ደሴት ቅሬታ ያጠፋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም የሚሆነው ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ለመደምሰስ የተረፉትንም ረዳቶች ሁሉ ከጢሮስና ከሲዶና ለማጥፋት ስለሚመጣው ቀን ነው፤ ጌታ ፍልስጥኤማውያንና የከፍቶርን ደሴት ትሩፍ ያጠፋልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፕልስጼማ አሳ ይሳናዉነ ጺሮሳነ ሲዶና አሳይ ፕልስጼማቱዋን ማደተናዳን፥ አቴዳዋንታ ቢታፐ ዎናዉ ዎዲ ጋኬዳ። መና ጎዳይ ፕልስጼማ አሳቱዋ፥ ሄዋንቱካ ሜድተራነ አባ ሃን ዶደቴዳ ሳኣን አቴዳዋንታ ካፍቶራፐ ዬዳዋንታ ይሳና ሀኔ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Piliss's'eema asaa d'ayissanawunne S'iiroosanne Sidoona Asay piliss's'eematuwaan maaddetenaadan, atteedawantta biittaappe wod'anaw wodii gakkeedda. Med'inaa Goday Piliss's'eema asatuwaa, hewanttukka Meediteraane Abbaa haatsaan dooddetteedda sa'aan atteedawantta Kafttoorappe yeeddawantta d'ayissana hanee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme asaa ubbaa dhayssanaas, baas attidi harata maaddizayta ubbaa Xirooseppenne Sidoonappe duuththa ashshanaas wodey gakkides. GODAY Kaftoore gaxan attida Filisxeeme asaa dhayssana dendides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፊሊስጼሜ ኣሳ ኡባ ይሳናስ፥ ባስ ኣቲዲ ሃራታ ማዲዛይታ ኡባ ጺሮሴፔኔ ሲዶናፔ ዱ ኣሻናስ ዎዴይ ጋኪዴስ። ጎዳይ ካፍቶሬ ጋጻን ኣቲዳ ፊሊስጼሜ ኣሳ ይሳና ዴንዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፍልስፄመ አሳ ይሳናዉ፥ ፅሮሳነ ስዶና ማዳናዉ አትያ አሳ ይሳናዉ ዎደይ ጋክስ። ጎዳይ ፍልስፄመፐ አትዳይሳታ፥ ሃን ተቀትዳ ደእያ ካፍቶራፐ ይዳ ኮቻታ ይሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Filisxeeme asa dhaysanaw, Xiroosanne Sidoona maaddanaw attiya asaa dhaysanaw wodey gakis. Goday Filisxeemepe attidaysata, Haathan teqetida de7iya Kaftoorape yida kochata dhaysana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፍልስጥኤማውያንን ሁሉ ለማጥፋት፣ ተርፈውም የሚረዷቸውን ሁሉ፣ ከጢሮስና ከሲዶና ለመቍረጥ፣ ቀኑ ደርሷልና። እግዚአብሔር በከፍቶር ዳርቻ የቀሩትን፣ ፍልስጥኤማውያንን ሊያጠፋ ተነሥቷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፍልስጥኤም የምትጠፋበት ጊዜ ደርሶአል፤ ከሞት ተርፈው ጢሮስንና ሲዶናን የሚረዱት ሁሉ ተቈራርጠው የሚቀሩበት ጊዜ ተቃርቦአል። እኔ እግዚአብሔር፥ ከሞት ተርፈው በባሕር ዳርቻ የምትገኘው የካፍቶር ዘሮች የሆኑትን ፍልስጥኤማውያን በሙሉ እደመስሳለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ዝኸውን፥ ንዅሎም ፍልስጥኤማውያን ንምጥፋእ፥ ንተረፍ ሓገዝቶም፥ ካብ ጢሮስን ሲዶናን ንምቝራፅ፥ መዓልቱ በፂሑ እዩሞ፥ እግዚኣብሄር፥ ነቶም ካብ ገማግም ከፍቶር ዝመፁ፥ ተረፍ ፍልስጥኤማውያን ከጥፍኦም እዩ።