Jeremiah 47:3 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሰንኪ ድምጺ ምህራም ሸኾናታት ሓያላት ኣፍራሱ፡ ድምጺ ሰረገላታቱን ምጉርምራም መንኰራዅሩን፡ እቶም ኣቦታት ብሰንኪ ድኹም ኣእዳው ንድሕሪት ናብ ደቆም ኣይኪጥምቱን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከኀ​ይ​ለ​ኞች ፈረ​ሶች ከኮ​ቴ​ያ​ቸው መጠ​ብ​ጠብ ድምፅ፥ ከሰ​ረ​ገ​ሎ​ቹም መሽ​ከ​ር​ከር፥ ከመ​ን​ኰ​ራ​ኵ​ሮ​ቹም መት​መም የተ​ነሣ አባ​ቶች በእ​ጃ​ቸው ድካም ምክ​ን​ያት ወደ ልጆ​ቻ​ቸው አይ​መ​ለ​ሱም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከኃይለኞች ፈረሶች ከኮቴያቸው መጠብጠብ ድምፅ፥ ከሰረገሎቹም መሸከርከር፥ ከመንኰራኵሮቹም መትመም የተነሣ አባቶች በእጃቸው ድካም ምክንያት ፊታቸውን መልሰው ወደ ልጆቻቸው አይመለከቱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከኃይለኞች ፈረሶቹ የኮቴያቸው ድምፅ፥ ከሰረገሎቹም መንጐድ፥ ከመንኰራኵሮቹም መትመም የተነሣ አባቶች በእጃቸው ድካም ምክንያት ወደ ልጆቻቸው ዘወር ብለው አይመለከቱም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ፓራቱዋ ኮትያ፥ ፓራ ጋረቱዋ ጊረነ ጋረቱዋ ይንግርያዋን ጎንዶርሳ ስሳና፤ አዎቱ ባረንቱ ኩሺ አርጋጬዳ ድራዉ፥ ባረንቱ ናናቱዋ ማዳናዉ ጉየ ስምክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, unttunttu paratuwaa kottiyaa, paraa gaaretuwaa giiretsaanne gaaretuwaa yinggiriyaawaan gonddorssaa sisana; aawotuu barenttu kushii arggaac'eedda diraw, barenttu naanatuwaa maaddanaw guyye simmikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Para toho giirissi morkke para-gaareta waaso, para-gaareta tohoy genderishe giiriza giirissa gaason aawati bantta nayta ashshanaas guye simmi xeellettenna; istta kusheykka sila gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፓራ ቶሆ ጊሪሲ ሞርኬ ፓራ-ጋሬታ ዋሶ፥ ፓራ-ጋሬታ ቶሆይ ጌንዴሪሼ ጊሪዛ ጊሪሳ ጋሶን ኣዋቲ ባንታ ናይታ ኣሻናስ ጉዬ ሲሚ ጼሌቴና፤ ኢስታ ኩሼይካ ሲላ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፓራታ ግርሳ፥ ፓራ ጋረታ ኮሽንቻ፥ ጋረታ ጎንዶርሳ ግርሳ ስአና። አዋታ ኩሸይ አርጋጭዳ ግሾ፥ ባንታ ናይታ ማዳናዉ ጉየ ስሞኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Parata girsaa, para gaareta kooshincha, gaareta gondorsa girsaa si7ana. Aawata kushey argaacida gisho, banta nayta maaddanaw guye simmokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከፈረስ ኮቴ ድምፅ፣ ከጠላት ሠረገላ ጩኸትና ከሠረገላው ሽክርክሪት ፍትጊያ ድምፅ የተነሣ፣ አባቶች ልጆቻቸውን ለመርዳት ወደ ኋላ መለስ አይሉም፤ እጃቸውም ስንኩል ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሚጋልቡ ፈረሶች ኮቴ ድምፅ፥ ከጠላት መንኰራኲር ድምፅ፥ ከሠረገሎቻቸው መትመም የተነሣ አባቶች ኀይላቸው በመድከሙ ምክንያት ልጆቻቸውን እንኳ ለመርዳት ወደ ኋላ አይመለሱም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ድምፂ ሸዀና ኣፍራስን፥ ደርጓዕጓዕ ካብ ዝብሉ ሰረገላታትን፥ ሓርገምገም ካብ ዝብሉ ጋሪታትን ዝተልዓለ፥ ኣቦታት ንደቆም ክሪኡ፥ ንድሕሪት ኣይምለሱን እዮም፤ ኣእዳዎም ደኺመን ወለል ክብላኦም እየን።