Jeremiah 47:3 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰንኪ ድምጺ ምህራም ሸኾናታት ሓያላት ኣፍራሱ፡ ድምጺ ሰረገላታቱን ምጉርምራም መንኰራዅሩን፡ እቶም ኣቦታት ብሰንኪ ድኹም ኣእዳው ንድሕሪት ናብ ደቆም ኣይኪጥምቱን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከኀይለኞች ፈረሶች ከኮቴያቸው መጠብጠብ ድምፅ፥ ከሰረገሎቹም መሽከርከር፥ ከመንኰራኵሮቹም መትመም የተነሣ አባቶች በእጃቸው ድካም ምክንያት ወደ ልጆቻቸው አይመለሱም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከኃይለኞች ፈረሶች ከኮቴያቸው መጠብጠብ ድምፅ፥ ከሰረገሎቹም መሸከርከር፥ ከመንኰራኵሮቹም መትመም የተነሣ አባቶች በእጃቸው ድካም ምክንያት ፊታቸውን መልሰው ወደ ልጆቻቸው አይመለከቱም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከኃይለኞች ፈረሶቹ የኮቴያቸው ድምፅ፥ ከሰረገሎቹም መንጐድ፥ ከመንኰራኵሮቹም መትመም የተነሣ አባቶች በእጃቸው ድካም ምክንያት ወደ ልጆቻቸው ዘወር ብለው አይመለከቱም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ፓራቱዋ ኮትያ፥ ፓራ ጋረቱዋ ጊረነ ጋረቱዋ ይንግርያዋን ጎንዶርሳ ስሳና፤ አዎቱ ባረንቱ ኩሺ አርጋጬዳ ድራዉ፥ ባረንቱ ናናቱዋ ማዳናዉ ጉየ ስምክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, unttunttu paratuwaa kottiyaa, paraa gaaretuwaa giiretsaanne gaaretuwaa yinggiriyaawaan gonddorssaa sisana; aawotuu barenttu kushii arggaac'eedda diraw, barenttu naanatuwaa maaddanaw guyye simmikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Para toho giirissi morkke para-gaareta waaso, para-gaareta tohoy genderishe giiriza giirissa gaason aawati bantta nayta ashshanaas guye simmi xeellettenna; istta kusheykka sila gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓራ ቶሆ ጊሪሲ ሞርኬ ፓራ-ጋሬታ ዋሶ፥ ፓራ-ጋሬታ ቶሆይ ጌንዴሪሼ ጊሪዛ ጊሪሳ ጋሶን ኣዋቲ ባንታ ናይታ ኣሻናስ ጉዬ ሲሚ ጼሌቴና፤ ኢስታ ኩሼይካ ሲላ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓራታ ግርሳ፥ ፓራ ጋረታ ኮሽንቻ፥ ጋረታ ጎንዶርሳ ግርሳ ስአና። አዋታ ኩሸይ አርጋጭዳ ግሾ፥ ባንታ ናይታ ማዳናዉ ጉየ ስሞኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Parata girsaa, para gaareta kooshincha, gaareta gondorsa girsaa si7ana. Aawata kushey argaacida gisho, banta nayta maaddanaw guye simmokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፈረስ ኮቴ ድምፅ፣ ከጠላት ሠረገላ ጩኸትና ከሠረገላው ሽክርክሪት ፍትጊያ ድምፅ የተነሣ፣ አባቶች ልጆቻቸውን ለመርዳት ወደ ኋላ መለስ አይሉም፤ እጃቸውም ስንኩል ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሚጋልቡ ፈረሶች ኮቴ ድምፅ፥ ከጠላት መንኰራኲር ድምፅ፥ ከሠረገሎቻቸው መትመም የተነሣ አባቶች ኀይላቸው በመድከሙ ምክንያት ልጆቻቸውን እንኳ ለመርዳት ወደ ኋላ አይመለሱም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ድምፂ ሸዀና ኣፍራስን፥ ደርጓዕጓዕ ካብ ዝብሉ ሰረገላታትን፥ ሓርገምገም ካብ ዝብሉ ጋሪታትን ዝተልዓለ፥ ኣቦታት ንደቆም ክሪኡ፥ ንድሕሪት ኣይምለሱን እዮም፤ ኣእዳዎም ደኺመን ወለል ክብላኦም እየን። |