Jeremiah 47:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ እንሆ፡ ማያት ካብ ሰሜን ይለዓል፡ ዕልቕልቕ ዝበለ ማይ ኣይሂ ኪኸውንን ነታ ምድርን ኣብኣ ዘሎ ዅሉን ድማ ከዕለቕልቓ እዩ። እታ ከተማን እቶም ኣብኣ ዚነብሩን፡ ሽዑ እቶም ሰብኡት ኪጭድሩ እዮም፡ ኵሎም ነበርቲ እታ ምድሪ ድማ ኪበኽዩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እነሆ ውኃ ከሰሜን ይነሣል፥ የሚያጥለቀልቅም ፈሳሽ ይሆናል፤ በሀገሪቱና በመላዋ ሁሉ፥ በከተማዪቱና በሚኖሩባትም ላይ ይጐርፋል፤ ሰዎቹም ይጮኻሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ያለቅሳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ውኃ ከሰሜን ይነሣል የሚያጥለቀልቅም ፈሳሽ ይሆናል፤ በአገሪቱና በመላዋ ሁሉ፥ በከተማይቱና በሚኖሩባት ላይ ይጐርፋል፤ ሰዎቹም ይጮኻሉ፥ በምድርም የሚሮሩ ሁሉ ያለቅሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ውኃ ከሰሜን ይነሣል የሚያጥለቀልቅም ጐርፍ ይሆናል፤ በአገሪቱና በመላዋ ሁሉ፥ በከተማይቱና በሚኖሩባት ላይ ያጥለቀልቃቸዋል፤ ሰዎቹም ይጮኻሉ፥ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ያለቅሳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ሁጲሳ ባጋ ቢታፐ ሃይ ቃናነ ድኡ ገሌዳ ኩን ሃዳን ጎጋና። ቢታነ ቢታ ቦላን ደእያዋ ኡባ፥ ካታማቱዋነ ካታማቱዋ ግዶን ደእያ አሳ ኡባካ ሙካና። ያቶፐ አሳይ ዋሳና፤ ሄ ቢታን ደእያ ኡባይ ዬካና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, huup'issa bagga biittappe haatsay d'uuk'k'ananne di'uu geleedda kuntso haatsaadan goggana. Biittaanne biittaa bollan de'iyaawaa ubbaa, katamatuwaanne katamatuwaa giddon de'iyaa asaa ubbaakka muukkana. Yaatooppe Asay waassana; he biittan de'iyaa ubbay yeekkana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Be7ite, pudeha baggan haaththi kumi kumi bees; wolqqama di7o gidana; dereyonne izi giddon dizayta ubbaa izi katamatanne katamatan diza asaa ubbaa mittana. Derezikka ba qaala dhoqqu histti waassana; he biittan diza asay ubbay camo yeeho yeekkana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ቤኢቴ፥ ፑዴሃ ባጋን ሃ ኩሚ ኩሚ ቤስ፤ ዎልቃማ ዲኦ ጊዳና፤ ዴሬዮኔ ኢዚ ጊዶን ዲዛይታ ኡባ ኢዚ ካታማታኔ ካታማታን ዲዛ ኣሳ ኡባ ሚታና። ዴሬዚካ ባ ቃላ ቁ ሂስቲ ዋሳና፤ ሄ ቢታን ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ጫሞ ዬሆ ዬካና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ሄኮ፥ ፑደሀ ባጋፈ ሃ ቃና፤ ድኦይ ገልዳ ክፃ ሃዳ ጎጋና። ቢታነ ቢታን ደእያባ ኡባ፥ ካታማታነ ኤንታ ግዶን ደእያ አሳ ኡባ ሙካና። አሳይ ዋሳና፤ ቢታን ደእያ ኡባይ ዬካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday haysada yaagees; “Heko, pudeha baggafe haathi dhuuqana; di7oy gelida kixa haathada goggana. Biittanne biittan de7iyaba ubbaa, katamatanne enta giddon de7iya asa ubbaa muukana. Asay waassana; biittan de7iya ubbay yeekana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ በሰሜን በኩል ውሃ እየሞላ ነው፤ ኀይለኛ ጐርፍ ይሆናል፤ አገሪቷንና በውስጧ ያሉትንም ሁሉ፣ ከተሞቿንና ነዋሪዎቻቸውን ያጥለቀልቃል። ሕዝቡም ድምፁን ከፍ አድርጎ ይጮኻል፤ የምድሪቱ ነዋሪ ሁሉ ዋይ ዋይ ይላል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ ውሃ ከሰሜን በኩል ተነሥቶ በጐርፍ እንደ ተሞላ ወንዝ ይፈስሳል፤ ምድርንና በምድር ላይ ያለውን ሁሉ ከተሞችንና በውስጣቸው የሚኖሩትን ሕዝብ በሙሉ ይሸፍናል። ሕዝቡ ሁሉ ርዳታ ለማግኘት ይጮኻሉ፤ በምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ምርር ብለው ያለቅሳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ እንሆ፥ ማያት ካብ ሰሜን ይለዓል ኣሎ፤ ዘዕለቕልቕ ፈሳሲ ክኸውን እዩ፤ ኣብታ ሃገርን ኣብኣ ኣብ ዘሎ ዅሉን፥ ኣብተን ከተማታትን፥ ኣብኣተን ኣብ ዝነብሩ ህዝብን ከዕለቕልቕ እዩ፤ እቲ ህዝቢ ድምፁ ዓው ኣቢሉ ኸእዊ እዩ፤ እቶም ኣብታ ሃገር ዝነብሩ ዅላቶምውን ከእውዩ እዮም። |