Jeremiah 46:9 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ኣፍራስ ንዑ! ቁጥዐ ድማ ሰረገላታት! ጀጋኑ ድማ ይወጹ፤ እቶም ዋልታ ዝሕዙ ኢትዮጵያውያንን ሊብያውያንን፤ ከምኡውን እቶም ንቐስቲ ዝሕዙን ዝጠውዩን ሊድያውያን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በፈረሶች ተቀመጡ፤ ሰረገሎችንም አዘጋጁና ውጡ፤ ጋሻም የሚያነግቡ የኢትዮጵያና የሊብያ ኀያላን፥ ቀስትንም ይዘው የሚስቡ የሉድ ኀያላን ይውጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈረሶች ሆይ፥ ውጡ፤ ሰረገሎችም ሆይ፥ ንጐዱ፤ ጋሻም የሚያነግቡ የኢትዮጵያና የፋጥ ኃያላን፥ ቀስትንም ይዘው የሚስቡ የሉድ ኃያላን ይውጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈረሶች ሆይ! ውጡ፤ ሰረገሎችም ሆይ! ንጐዱ፤ ጋሻም የሚያነግቡ የኢትዮጵያና የፉጥ ኃያላን፥ ቀስትንም ይዘው የሚስቡ የሉድ ኃያላን ይውጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓራቶ፥ ፕሪጽተ! ፓራ ጋረቱዋ ላግያዋንቶ፥ ኤለካ ላግተ! ጎንዳልያ ኦይቄዳ ቶጵያፐነ ሊብያፐ ዬዳ ኦላንቻቶ፥ ከስተ! ሊድያፐ ዬዳ ዎንዳፍያ ዱከን ሎሄዳ ኦላንቻቶ፥ ዎራጅተ!’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Paratoo, piriis'ite! Paraa gaaretuwaa laaggiyaawanttoo, ellekka laaggite! Gonddalliyaa oyk'k'eedda Top'p'iyaappenne Liibiyaappe yeedda olanchchatoo, kesite! Liidiyaappe yeedda wonddaafiyaa duketsan looheedda olanchchatoo, woraajjite!› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Paratoo guppi kezite; para-gaaretoo adaraasite; gondalle oykkida Tophphiya asaynne Puuxe asay, wondafe waaxi oykkida mino gidida Luudime asati, intte mino olanchchati olas dendite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓራቶ ጉፒ ኬዚቴ፤ ፓራ-ጋሬቶ ኣዳራሲቴ፤ ጎንዳሌ ኦይኪዳ ቶጵያ ኣሳይኔ ፑጼ ኣሳይ፥ ዎንዳፌ ዋጺ ኦይኪዳ ሚኖ ጊዲዳ ሉዲሜ ኣሳቲ፥ ኢንቴ ሚኖ ኦላንቻቲ ኦላስ ዴንዲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓራቶ፥ ጉፕድ ከይተ፤ ፓራ ጋረቶ ዎፅተ። ጎንዳለ ኦይክዳ ቶጰነ ፑፃ አሳዉ፥ ዶንገን ዱክያ ሉዳ አሳዉ፥ ምኖ ኦላንቾቶ፥ ደንድድ ኦለትተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Parato, gupidi keyite; para gaareto woxite. Gondalle oykida Tophenne Puuxa asaw, dongen dukiya Luuda asaw, mino olanchoto, dendidi oletite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፈረሶች ሆይ ዘልላችሁ ውጡ፤ ሠረገሎችም ሸምጥጡ፤ ጋሻ ያነገባችሁ የኢትዮጵያና የፉጥ ሰዎች፣ ቀስት የገተራችሁ የሉድ ጀግኖች፣ እናንተ ብርቱ ጦረኞች ተነሥታችሁ ዝመቱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፈረሶች ወደ ፊት እንዲሄዱ፥ ሠረገሎችም አስደንጋጭ በሆነ ፍጥነት እንዲሽከረከሩ እዘዙ፤ ከኢትዮጵያና ከሊቢያ ጋሻቸውን አንግበው በመጡ ሰዎችና፥ ከልድያ በመጡ ቀስት በሚወረውሩ ኀያላን ሰዎች ጭምር የተጠናከሩ ወታደሮችን ላኩ” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ኣፍራስ ውፁ፤ ኣቱም ሰረገላታት ብረሩ፤ እቶም ጀጋኑ ዋልታ ዝሕዙ፥ ኢትዮጵያውያንን፥ ሰብ ፉጥን፥ ቀስቲ ዝሕዙን ዝግትሩን ሉዳውያን ይውፅኡ። |