Jeremiah 46:9 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ኣፍራስ ንዑ! ቁጥዐ ድማ ሰረገላታት! ጀጋኑ ድማ ይወጹ፤ እቶም ዋልታ ዝሕዙ ኢትዮጵያውያንን ሊብያውያንን፤ ከምኡውን እቶም ንቐስቲ ዝሕዙን ዝጠውዩን ሊድያውያን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በፈ​ረ​ሶች ተቀ​መጡ፤ ሰረ​ገ​ሎ​ች​ንም አዘ​ጋ​ጁና ውጡ፤ ጋሻም የሚ​ያ​ነ​ግቡ የኢ​ት​ዮ​ጵ​ያና የሊ​ብያ ኀያ​ላን፥ ቀስ​ት​ንም ይዘው የሚ​ስቡ የሉድ ኀያ​ላን ይውጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፈረሶች ሆይ፥ ውጡ፤ ሰረገሎችም ሆይ፥ ንጐዱ፤ ጋሻም የሚያነግቡ የኢትዮጵያና የፋጥ ኃያላን፥ ቀስትንም ይዘው የሚስቡ የሉድ ኃያላን ይውጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፈረሶች ሆይ! ውጡ፤ ሰረገሎችም ሆይ! ንጐዱ፤ ጋሻም የሚያነግቡ የኢትዮጵያና የፉጥ ኃያላን፥ ቀስትንም ይዘው የሚስቡ የሉድ ኃያላን ይውጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ፓራቶ፥ ፕሪጽተ! ፓራ ጋረቱዋ ላግያዋንቶ፥ ኤለካ ላግተ! ጎንዳልያ ኦይቄዳ ቶጵያፐነ ሊብያፐ ዬዳ ኦላንቻቶ፥ ከስተ! ሊድያፐ ዬዳ ዎንዳፍያ ዱከን ሎሄዳ ኦላንቻቶ፥ ዎራጅተ!’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Paratoo, piriis'ite! Paraa gaaretuwaa laaggiyaawanttoo, ellekka laaggite! Gonddalliyaa oyk'k'eedda Top'p'iyaappenne Liibiyaappe yeedda olanchchatoo, kesite! Liidiyaappe yeedda wonddaafiyaa duketsan looheedda olanchchatoo, woraajjite!› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Paratoo guppi kezite; para-gaaretoo adaraasite; gondalle oykkida Tophphiya asaynne Puuxe asay, wondafe waaxi oykkida mino gidida Luudime asati, intte mino olanchchati olas dendite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፓራቶ ጉፒ ኬዚቴ፤ ፓራ-ጋሬቶ ኣዳራሲቴ፤ ጎንዳሌ ኦይኪዳ ቶጵያ ኣሳይኔ ፑጼ ኣሳይ፥ ዎንዳፌ ዋጺ ኦይኪዳ ሚኖ ጊዲዳ ሉዲሜ ኣሳቲ፥ ኢንቴ ሚኖ ኦላንቻቲ ኦላስ ዴንዲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፓራቶ፥ ጉፕድ ከይተ፤ ፓራ ጋረቶ ዎፅተ። ጎንዳለ ኦይክዳ ቶጰነ ፑፃ አሳዉ፥ ዶንገን ዱክያ ሉዳ አሳዉ፥ ምኖ ኦላንቾቶ፥ ደንድድ ኦለትተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Parato, gupidi keyite; para gaareto woxite. Gondalle oykida Tophenne Puuxa asaw, dongen dukiya Luuda asaw, mino olanchoto, dendidi oletite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፈረሶች ሆይ ዘልላችሁ ውጡ፤ ሠረገሎችም ሸምጥጡ፤ ጋሻ ያነገባችሁ የኢትዮጵያና የፉጥ ሰዎች፣ ቀስት የገተራችሁ የሉድ ጀግኖች፣ እናንተ ብርቱ ጦረኞች ተነሥታችሁ ዝመቱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፈረሶች ወደ ፊት እንዲሄዱ፥ ሠረገሎችም አስደንጋጭ በሆነ ፍጥነት እንዲሽከረከሩ እዘዙ፤ ከኢትዮጵያና ከሊቢያ ጋሻቸውን አንግበው በመጡ ሰዎችና፥ ከልድያ በመጡ ቀስት በሚወረውሩ ኀያላን ሰዎች ጭምር የተጠናከሩ ወታደሮችን ላኩ” ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ኣፍራስ ውፁ፤ ኣቱም ሰረገላታት ብረሩ፤ እቶም ጀጋኑ ዋልታ ዝሕዙ፥ ኢትዮጵያውያንን፥ ሰብ ፉጥን፥ ቀስቲ ዝሕዙን ዝግትሩን ሉዳውያን ይውፅኡ።