Jeremiah 46:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለምንታይ እየ ተሸቢሮምን ተመሊሶምን ዝረኣኹዎም፧ እቶም ሓያላቶም ድማ ተሃሪሞም ሃደሙ፡ ንድሕሪት ድማ ኣይጠመቱን፡ ኣብ ዙርያኡ ፍርሒ ስለ ዝነበረ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈርተው ወደ ኋላ ሲመለሱ፥ ኀያላኖቻቸውም ሲደክሙ፥ ወደ ኋላቸውም ሳይመለከቱ ፈጥነው ሲሸሹ ለምን አየሁ? በዙሪያቸውም ይከቡአቸዋል፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈርተው ወደ ኋላ ሲመለሱ፥ ኃያላኖቻቸውም ሲደበደቡ ወደ ኋላቸውም ሳይመለከቱ ፈጥነው ሲሸሹ ለምን አየሁ? በዚህና በዚያ ድንጋጤ አለ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈርተው ወደ ኋላ ሲመለሱ፥ ኃያላኖቻቸውም ሲደበደቡ ወደ ኋላቸውም ሳይመለከቱ ፈጥነው ሲሸሹ ለምን አየሁ? በዚህና በዚያ ድንጋጤ አለ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን ሀዌ ታን በእያዌ አዬ? ግብጼ ኦላንቻቱ ያዪደ፥ ጉየ ስሜድኖ። ዎልቃማቱ ጾነቴድኖ፤ ጉየነ ጼለናን ኤሌሊደ ባቃቴድኖ። ኡንቱንቱ ዩሾ ኡባን ዳጋማይ ደኤ! መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin hawe taani be'iyaawe ayee? Gibs'e olanchchatuu yayyiide, guyye simmeeddino. Wolk'k'aamatuu s'oonetteeddino; guyyenne s'eellennan elleelliide bak'ateeddino. Unttunttu yuushsho ubbaan dagamay de'ee! Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin hayssi tani be7izay aazee? keehi yayyidi guye undudeettes; wolqqama istta olanchchati xoonettida; guye simmi xeellontta eeson baqateettes; ubbason shiroy dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሃይሲ ታኒ ቤኢዛይ ኣዜ? ኬሂ ያዪዲ ጉዬ ኡንዱዴቴስ፤ ዎልቃማ ኢስታ ኦላንቻቲ ጾኔቲዳ፤ ጉዬ ሲሚ ጼሎንታ ኤሶን ባቃቴቴስ፤ ኡባሶን ሺሮይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን ሀይስ ታ በኤይ አይቤ? ኤንቲ ያይድ ጉየ ስምዶሶና። ዎልቃማት ፆነትዶሶና፤ ጉየ ፄሎና ባቃትዶሶና፤ ኤንታ ዩሾ ኡባን ዳጋም ደኤስ” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin haysi ta be7ey aybee? enti yayyidi guye simmidosona. Wolqaamati xoonetidosona; guye xeellonna baqatidosona; Enta yuusho ubban dagami de7ees” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ይህ የማየው ምንድን ነው? እጅግ ፈርተዋል፤ ወደ ኋላ እያፈገፈጉ ነው፤ ብርቱ ጦረኞቻቸው ተሸንፈዋል፤ ዘወር ብለውም ሳያዩ፣ በፍጥነት እየሸሹ ነው፤ በየቦታውም ሽብር አለ፣” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነገር ግን ይህ የማየው ነገር ምንድን ነው? ከፍርሃት የተነሣ ወደ ኋላ በመመለስ ላይ ናቸው፤ ወታደሮቻቸው ድል ሆኑ፤ በየአቅጣጫው ፍርሀትና ሽብር ስላለ ወደ ኋላ መለስ ብለው ሳያዩም ወደ ፊት ሸሹ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለ ምንታይ ደኣ ደንጊፆም፥ ንድሕሪት ዝምለሱ ዝርኢ ዘለኹ? ብርቱዓት ተዋጋእቶም ተስዒሮም፤ ንድሕሪት ግልፅ እንተይበሉ ይሃድሙ ኣለዉ፤ ብዅሉ ወገን ራዕዲ ኣሎ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |