Jeremiah 46:28 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኦ ያእቆብ ባርያይ፡ ምሳኻ እየ እሞ፡ ኣይትፍራህ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ንዅሎም ኣህዛብ ኣነ ዝደጐምኩኹም ከብቅዖም እየ እሞ፡ ንዅሎም ኣህዛብ ከጥፍኦም እየ። ኣነ ግና ብመጠኑ ክገንሓኩም እምበር፡ ኣየጥፍኣኩምን እየ። ኣነ ግና ፍጹም ከይተቐጽዕካ ኣይክገድፈካን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ ባሪ​ያዬ ያዕ​ቆብ ሆይ! እኔ ከአ​ንተ ጋር ነኝና አት​ፍራ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ አን​ተ​ንም ያሳ​ደ​ድ​ሁ​ባ​ቸ​ውን አሕ​ዛ​ብን ሁሉ ፈጽሜ አጠ​ፋ​ለ​ሁና፥ አን​ተን ግን ፈጽሜ አላ​ጠ​ፋ​ህም፤ በመ​ጠን እቀ​ጣ​ሃ​ለሁ፥ ያለ ቅጣ​ትም አል​ተ​ው​ህም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ ባሪያዬ ያዕቆብ ሆይ፥ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ አንተንም ያሰደድሁባቸውን አሕዛብን ሁሉ ፈጽሜ አጠፋለሁና፥ አንተን ግን ፈጽሜ አላጠፋህም፤ በመጠን እቀጣሃለሁ፥ ያለ ቅጣትም አልተውህም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ ባርያዬ ያዕቆብ ሆይ! እኔ ከአንተ ጋር ነኝና አትፍራ፥ ይላል ጌታ፤ አንተንም እንድትሰደድ ያደረግኹባቸውን አሕዛብን ሁሉ ፈጽሜ አጠፋለሁና፥ አንተን ግን ፈጽሜ አላጠፋህም፤ እንደጥፋትህ መጠን እቀጣሃለሁ እንጂ ያለ ቅጣት ከቶ አልተውህም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ ታ ቆማቶ፥ ያቆባ ዛረቶ፥ ታን መና ጎዳይ ህንተናና ደእያ ድራዉ፥ ያዮፕተ! ታን ህንተና ላሌዳ ካዉተቱዋ ኡባ ኡባና ይሳና፤ ሽን ህንተና ኡባና ይስከ። ታን ህንተና ልከ ፕርዳን ሙራና፤ ሙራይ ባይናን ህንተና ኡባና ጮ የድከ። ጾሳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, ta k'oomatoo, Yaak'ooba zaretoo, taani Med'inaa Goday hinttenanna de'iyaa diraw, yayyoppite! Taani hinttena laaleedda kawutetsatuwaa ubbaa ubbaanna d'ayissana; shin hinttena ubbaanna d'ayissikke. Taani hinttena likke pirddan murana; muray bayinnan hinttena ubbaanna c'oo yeddikke. S'oossay hawaa oday» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta nenara diza gishshas ta oosanchcha Yaaqoobe babbofa. Ta nena izan laallida kawoteth ubbaa mulera dhayssikokka nena gidikko mulera dhayssike. Ta nees bessiza qixaate qaxxayana attiin mela aggike» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ኔናራ ዲዛ ጊሻስ ታ ኦሳንቻ ያቆቤ ባቦፋ። ታ ኔና ኢዛን ላሊዳ ካዎቴ ኡባ ሙሌራ ይሲኮካ ኔና ጊዲኮ ሙሌራ ይሲኬ። ታ ኔስ ቤሲዛ ቂጻቴ ቃጻያና ኣቲን ሜላ ኣጊኬ» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ አይልያዉ፥ ያይቆባ፥ ታ ኔራ ደእያ ግሾ፥ ያዮፋ። ታ ነና ላልዳ ካዎተታ ኡባ ይሳና፤ ሽን ነና ይስከ። ታ ነና ፅሎ ፕርዳን ሴራና፤ ሽን ሴር ባይና ነና ጮ አግከ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta aylliyaw, Yayqooba, ta neera de7iya gisho, yayyofa. Ta nena laallida kawotethata ubbaa dhaysana; shin nena dhaysike. Ta nena xillo pirdan seerana; shin seeri bayna nena coo aggike” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አገልጋዬ ያዕቆብ ሆይ፤ አትፍራ፤ እኔ ከአንተ ጋር ነኝና” ይላል እግዚአብሔር ፤ “አንተን የበተንሁበትን ሕዝብ ሁሉ፣ ፈጽሜ ባጠፋም እንኳ፣ አንተን ግን ፈጽሜ አላጠፋህም። ተገቢውን ቅጣት እሰጥሃለሁ እንጂ፣ ያለ ቅጣት አልተውህም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ ከእናንተ ጋራ ስለ ሆንኩ አገልጋዮቼ እስራኤላውያን ሆይ! እናንተ አትፍሩ፤ እናንተ በሀገራቸው እንድትበታተኑ ያደረግኹባቸውን ሕዝቦች ሁሉ አጠፋለሁ፤ እናንተን ግን ፈጽሜ አላጠፋችሁም፤ ሆኖም ለማረም እቀጣችኋለሁ፤ ሳልቀጣችሁ ግን አላልፍም፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣታ ኣገልጋሊየይ ያእቆብ፥ ኣነ ምሳኻ እየሞ ኣይትፍራሕ፤ ይብል እግዚኣብሄር፤ ንዅሎም እቶም ናብኣቶም ፋሕ ዘበልኩኻ ኣህዛብ፥ ፈፂመ ኸጥፍኦም እየሞ፤ ንኣኻ ግና ፈፂመ ኣየጥፍአካን፤ ግቡእ ቅፅዓት እቐፅዐካ እምበር፥ ብዘይ ቅፅዓት ግና ኣይሓድገካን እየ።”