Jeremiah 46:26 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኢድ እቶም ህይወቶም ዚደልዩን ኣብ ኢድ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎንን ኣብ ኢድ ባሮቱን ኣሕሊፈ ክህቦም እየ። ብድሕሪኡ ድማ ከም ጥንቲ ክነብረሉ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነፍሳቸውንም በሚፈልጉ ሰዎች እጅ፥ በባቢሎንም ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ፥ በአገልጋዮቹም እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ እንደ ቀድሞው ዘመን የሰው መኖሪያ ትሆናለች፥ ይላል እግዚአብሔር።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነፍሳቸውንም በሚፈልጉ ሰዎች እጅ፥ በባቢሎንም ንጉሥ በናቡክደነፆር እጅ፥ በባሪያዎቹም እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ አንደ ቀድሞው ዘመን የሰው መኖሪያ ትሆናለች፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነፍሳቸውንም በሚሽዋት ሰዎች እጅ፥ በባቢሎንም ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ፥ በባርያዎቹም እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ አንደ ቀድሞው ዘመን የሰው መኖሪያ ትሆናለች፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዎናዉ ኮይያ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራ ኩሽያንነ አ ኦላንቻቱዋ ኩሽያን አደ እማና። “ሄዋፐ ስምና፥ ግብጼ ቢታይ ካሰዋዳን አሳይ ደእያ ቢታ ግዳናዋ። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu wod'anaw koyiyaa Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'oora kushiyaaninne Aa olanchchatuwaa kushiyan aatsaade immana. «Hewaappe simmina, Gibs'e biittay kasewaadan Asay de'iyaa biittaa gidanawaa. Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta wodhanaas koyza Baabiloone Kawo Nabukadanaxoore kusheninne iza olanchchata kushen ta aaththa immana. Guuththa wodeppe guye Gibxey kaseyssaththo asi dizaso gidana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ዎናስ ኮይዛ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬ ኩሼኒኔ ኢዛ ኦላንቻታ ኩሼን ታ ኣ ኢማና። ጉ ዎዴፔ ጉዬ ጊብጼይ ካሴይሳ ኣሲ ዲዛሶ ጊዳና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ሸምፑዋ ኮይያ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራ ኩሸንነ እያ ኦላንቾታ ኩሸን አዳ እማና። ሄሳፈ ጉየ፥ ግብፀ ቢታይ ካሰይሳዳ አስ ደእያ ቢታ ግዳና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta shempuwa koyiya Babiloone kawa Nabukadanaxoora kusheninne iya olanchota kushen aathada immana. Hessafe guye, Gibxe biittay kaseysada asi de7iya biitta gidana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነፍሳቸውን ለሚሹት ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆርና ለጦር መኰንኖቹ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን ግብፅ እንደ ቀድሞው ዘመን የሰው መኖሪያ ትሆናለች” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሊገድሉአቸው ለሚፈልጉ ለባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርና ለሠራዊቱ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ ሆኖም ዘግየት ብሎ ከዚህ በፊት እንደሆነው ሁሉ ግብጽ እንደገና የሰዎች መኖሪያ ትሆናለች፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኢድ እቶም ክቐትልዎም ዝደልዩ፥ እወ፥ ኣብ ኢድ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎንን፥ ኣብ ኢድ ሰራዊቱን ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ። ድሕሪ ቑሩብ ጊዜ ግና ግብፂ ሰብ ዝነብረላ ሃገር ክትከውን እያ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |