Jeremiah 46:26 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ኢድ እቶም ህይወቶም ዚደልዩን ኣብ ኢድ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎንን ኣብ ኢድ ባሮቱን ኣሕሊፈ ክህቦም እየ። ብድሕሪኡ ድማ ከም ጥንቲ ክነብረሉ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነፍ​ሳ​ቸ​ው​ንም በሚ​ፈ​ልጉ ሰዎች እጅ፥ በባ​ቢ​ሎ​ንም ንጉሥ በና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር እጅ፥ በአ​ገ​ል​ጋ​ዮ​ቹም እጅ አሳ​ልፌ እሰ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ከዚ​ያም በኋላ እንደ ቀድ​ሞው ዘመን የሰው መኖ​ሪያ ትሆ​ና​ለች፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነፍሳቸውንም በሚፈልጉ ሰዎች እጅ፥ በባቢሎንም ንጉሥ በናቡክደነፆር እጅ፥ በባሪያዎቹም እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ አንደ ቀድሞው ዘመን የሰው መኖሪያ ትሆናለች፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነፍሳቸውንም በሚሽዋት ሰዎች እጅ፥ በባቢሎንም ንጉሥ በናቡከደነፆር እጅ፥ በባርያዎቹም እጅ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ አንደ ቀድሞው ዘመን የሰው መኖሪያ ትሆናለች፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ዎናዉ ኮይያ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራ ኩሽያንነ አ ኦላንቻቱዋ ኩሽያን አደ እማና። “ሄዋፐ ስምና፥ ግብጼ ቢታይ ካሰዋዳን አሳይ ደእያ ቢታ ግዳናዋ። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu wod'anaw koyiyaa Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'oora kushiyaaninne Aa olanchchatuwaa kushiyan aatsaade immana. «Hewaappe simmina, Gibs'e biittay kasewaadan Asay de'iyaa biittaa gidanawaa. Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta wodhanaas koyza Baabiloone Kawo Nabukadanaxoore kusheninne iza olanchchata kushen ta aaththa immana. Guuththa wodeppe guye Gibxey kaseyssaththo asi dizaso gidana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ዎናስ ኮይዛ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬ ኩሼኒኔ ኢዛ ኦላንቻታ ኩሼን ታ ኣ ኢማና። ጉ ዎዴፔ ጉዬ ጊብጼይ ካሴይሳ ኣሲ ዲዛሶ ጊዳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ሸምፑዋ ኮይያ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራ ኩሸንነ እያ ኦላንቾታ ኩሸን አዳ እማና። ሄሳፈ ጉየ፥ ግብፀ ቢታይ ካሰይሳዳ አስ ደእያ ቢታ ግዳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta shempuwa koyiya Babiloone kawa Nabukadanaxoora kusheninne iya olanchota kushen aathada immana. Hessafe guye, Gibxe biittay kaseysada asi de7iya biitta gidana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነፍሳቸውን ለሚሹት ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆርና ለጦር መኰንኖቹ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ግን ግብፅ እንደ ቀድሞው ዘመን የሰው መኖሪያ ትሆናለች” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሊገድሉአቸው ለሚፈልጉ ለባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆርና ለሠራዊቱ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ ሆኖም ዘግየት ብሎ ከዚህ በፊት እንደሆነው ሁሉ ግብጽ እንደገና የሰዎች መኖሪያ ትሆናለች፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ኢድ እቶም ክቐትልዎም ዝደልዩ፥ እወ፥ ኣብ ኢድ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎንን፥ ኣብ ኢድ ሰራዊቱን ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ። ድሕሪ ቑሩብ ጊዜ ግና ግብፂ ሰብ ዝነብረላ ሃገር ክትከውን እያ፤ ይብል እግዚኣብሄር።