Jeremiah 46:25 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ይብል። እንሆ፡ ንብዝሒ ኖን ንፈርኦንን ንግብጽን ምስ ኣማልኽቶምን ነገስታቶምን ክበጽሕ እየ። ፈርኦንን ብእኡ ዚውከሉ ዅሎምን እውን ከይተረፈ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “እነሆ የኖእ አሞ​ንን፥ ፈር​ዖ​ን​ንም፥ ግብ​ጽ​ንም፥ አማ​ል​ክ​ቶ​ች​ዋ​ንና ነገ​ሥ​ታ​ቶ​ች​ዋ​ንም፥ ፈር​ዖ​ን​ንና በእ​ር​ሱም የሚ​ታ​መ​ኑ​ትን እቀ​ጣ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የኖእ አሞንን፥ ፈርዖንንም፥ ግብጽንም፥ አማልክቶችዋንና ነገሥታቶችዋንም፥ ፈርዖንና በእርሱም የሚታመኑትን እቀጣለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ የኖእ አሞንን፥ ፈርዖንንም፥ ግብጽንም፥ አማልክቶችዋንና ነገሥታቶችዋንም፥ ፈርዖንና በእርሱም የሚታመኑትን እቀጣለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ቴብሳ ካታማ ጾሳ አሞና፥ ግብጼ ካትያ፥ ግብጼ ቢታነ ግብጼ ጾሳቱዋ፥ ግብጼ ካተቱዋነ ግብጼ ካትያን ዘምፕያዋንታ ኡባ ሙራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Taani Teebisa katamaa s'oossaa Amoona, Gibs'e kaatiyaa, Gibs'e biittaanne Gibs'e s'oossatuwaa, Gibs'e kaatetuwaanne Gibs'e kaatiyaan zemppiyaawantta ubbaa murana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, «Teebeese xoossa Amoone bolla, Paaroone bolla, Gibxe bollanne izi eeqa xoossata bolla, izi kawota bollanne Paaroonen ammanettizayta bolla tani qixaate ehana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ቴቤሴ ጾሳ ኣሞኔ ቦላ፥ ፓሮኔ ቦላ፥ ጊብጼ ቦላኔ ኢዚ ኤቃ ጾሳታ ቦላ፥ ኢዚ ካዎታ ቦላኔ ፓሮኔን ኣማኔቲዛይታ ቦላ ታኒ ቂጻቴ ኤሃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ። “ታኒ ተብሳ ፆሳ አሞነ፥ ካዋ ፓሮና፥ ግብፀ ቢታነ ግብፀ ፆሳታ፥ ግብፀ ካዎታነ ካዋ ፓሮና ቦላ ዘምፕያ ኡባ ሴራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees. “Taani Tebisa xoossa Amoone, kawa paarona, Gibxe biittanne Gibxe xoossata, Gibxe kawotanne kawa paarona bolla zempiya ubbaa seerana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል አምላክ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በቴብስ አምላክ በአሞን ላይ፣ በፈርዖን ላይ፣ በግብፅና በአማልክቷ ላይ፣ በነገሥታቷም ላይ፣ እንዲሁም በፈርዖን በሚታመኑት ላይ ቅጣት አመጣለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ግብጽን፥ አማልክትዋንና ነገሥታቶችዋን፥ የቴብስ አምላክ የሆነውን አሞንን፥ የግብጽን ንጉሥና በእርሱ የሚተማመኑትን ሁሉ እቀጣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “እንሆ፥ ንኣሞን ኣምላኽ ቴብስ፥ ንግብፂ ኸዓ ንኣማልኽታን ንነገስታታን፥ ከምኡውን ነቶም ብፈርዖን ንጉስ ግብፂ ዝእመኑን ክቐፅዖም እየ።