Jeremiah 46:25 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ይብል። እንሆ፡ ንብዝሒ ኖን ንፈርኦንን ንግብጽን ምስ ኣማልኽቶምን ነገስታቶምን ክበጽሕ እየ። ፈርኦንን ብእኡ ዚውከሉ ዅሎምን እውን ከይተረፈ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እነሆ የኖእ አሞንን፥ ፈርዖንንም፥ ግብጽንም፥ አማልክቶችዋንና ነገሥታቶችዋንም፥ ፈርዖንንና በእርሱም የሚታመኑትን እቀጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የኖእ አሞንን፥ ፈርዖንንም፥ ግብጽንም፥ አማልክቶችዋንና ነገሥታቶችዋንም፥ ፈርዖንና በእርሱም የሚታመኑትን እቀጣለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ የኖእ አሞንን፥ ፈርዖንንም፥ ግብጽንም፥ አማልክቶችዋንና ነገሥታቶችዋንም፥ ፈርዖንና በእርሱም የሚታመኑትን እቀጣለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ቴብሳ ካታማ ጾሳ አሞና፥ ግብጼ ካትያ፥ ግብጼ ቢታነ ግብጼ ጾሳቱዋ፥ ግብጼ ካተቱዋነ ግብጼ ካትያን ዘምፕያዋንታ ኡባ ሙራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; «Taani Teebisa katamaa s'oossaa Amoona, Gibs'e kaatiyaa, Gibs'e biittaanne Gibs'e s'oossatuwaa, Gibs'e kaatetuwaanne Gibs'e kaatiyaan zemppiyaawantta ubbaa murana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, «Teebeese xoossa Amoone bolla, Paaroone bolla, Gibxe bollanne izi eeqa xoossata bolla, izi kawota bollanne Paaroonen ammanettizayta bolla tani qixaate ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ቴቤሴ ጾሳ ኣሞኔ ቦላ፥ ፓሮኔ ቦላ፥ ጊብጼ ቦላኔ ኢዚ ኤቃ ጾሳታ ቦላ፥ ኢዚ ካዎታ ቦላኔ ፓሮኔን ኣማኔቲዛይታ ቦላ ታኒ ቂጻቴ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ። “ታኒ ተብሳ ፆሳ አሞነ፥ ካዋ ፓሮና፥ ግብፀ ቢታነ ግብፀ ፆሳታ፥ ግብፀ ካዎታነ ካዋ ፓሮና ቦላ ዘምፕያ ኡባ ሴራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay haysada yaagees. “Taani Tebisa xoossa Amoone, kawa paarona, Gibxe biittanne Gibxe xoossata, Gibxe kawotanne kawa paarona bolla zempiya ubbaa seerana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል አምላክ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በቴብስ አምላክ በአሞን ላይ፣ በፈርዖን ላይ፣ በግብፅና በአማልክቷ ላይ፣ በነገሥታቷም ላይ፣ እንዲሁም በፈርዖን በሚታመኑት ላይ ቅጣት አመጣለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ግብጽን፥ አማልክትዋንና ነገሥታቶችዋን፥ የቴብስ አምላክ የሆነውን አሞንን፥ የግብጽን ንጉሥና በእርሱ የሚተማመኑትን ሁሉ እቀጣለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “እንሆ፥ ንኣሞን ኣምላኽ ቴብስ፥ ንግብፂ ኸዓ ንኣማልኽታን ንነገስታታን፥ ከምኡውን ነቶም ብፈርዖን ንጉስ ግብፂ ዝእመኑን ክቐፅዖም እየ። |