Jeremiah 46:21 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕሱባታ ድማ ከም ስቡሓት ብዕራይ ኣብ መዓንጣኣ እዮም። ንሳቶም እውን ንድሕሪት ተመሊሶም ብሓባር ሃዲሞም፤ መዓልቲ ጥፍኣቶምን ጊዜ ምጽራፎምን ስለ ዝበጽሖም፡ ደው ኣይበሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ር​ስ​ዋም ያሉ የተ​ቀ​ጠሩ ሠራ​ተ​ኞች በእ​ር​ስዋ ተቀ​ል​በው እንደ ሰቡ ወይ​ፈ​ኖች ናቸው፤ የጥ​ፋ​ታ​ቸው ቀንና የቅ​ጣ​ታ​ቸው ጊዜ መጥ​ቶ​ባ​ቸ​ዋ​ልና ተመ​ለሱ፤ በአ​ን​ድ​ነ​ትም ሸሹ፤ አል​ቆ​ሙ​ምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእርስዋም ያሉ የተቀጠሩ ሠራተኞች እንደ ሰቡ ወይፈኖች ናቸው፤ የጥፋታቸው ቀንና የመጐብኘታቸው ጊዜ መጥቶባቸዋልና ተመለሱ፥ በአንድነትም ሸሹ፥ አልቆሙምም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእርሷም መካከል ያሉ ቅጥረኛ ወታደሮችዋ እንደ ሰቡ ወይፈኖች ናቸው፤ የጥፋታቸው ቀንና የመጐብኘታቸው ጊዜ መጥቶባቸዋልና ተመለሱ፥ በአንድነትም ሸሹ፥ አልቆሙምም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼን ሚሻይ ጭገትያ ኦላንቻቱ ሞዳ ኮሩማቱዋ ማላ። ኤ፥ ኡንቱንቱካ እትፐ ጉየ ስሚደ ባቃቴድኖ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሳኣን ኤቂበይክኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባየ ጋላሳይ፥ ኡንቱንቱ ሙረታና ዎዲ ጋክ ክቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'en miishshay c'igetiyaa olanchchatuu mod'd'eedda korumatuwaa mala. Ee, unttunttukka ittippe guyye simmiide bak'ateeddino; unttunttu barenttu sa'aan ek'k'ibeykkino. Ayaw gooppe, unttunttu bayetsaa gallassay, unttunttu murettana wodii gakki kichcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Miishshan shametti yida izi olanchchati modhdhida wofano mala. Istti qaxxayettana wodey gakkida gishshassinne istti dhayanaas wodey matida gishshas istti issife guye simmi baqatana; ba dizason minni eqqidi eqettanaas dandayettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚሻን ሻሜቲ ዪዳ ኢዚ ኦላንቻቲ ሞዳ ዎፋኖ ማላ። ኢስቲ ቃጻዬታና ዎዴይ ጋኪዳ ጊሻሲኔ ኢስቲ ያናስ ዎዴይ ማቲዳ ጊሻስ ኢስቲ ኢሲፌ ጉዬ ሲሚ ባቃታና፤ ባ ዲዛሶን ሚኒ ኤቂዲ ኤቄታናስ ዳንዳዬቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሚሸይ ጭገትን ኦያ ኦላንቾት ሞዳ ዎፋኖ መላ። ኤንታ ዮ ጋላሳይ ማትዳ ግሾ፥ ኤንቲ ሴረትያ ዎደይ ጋክዳ ግሾ፥ ኤንቲ እስፈ ጉየ ስሚድ ባቃትዶሶና፤ ኤንቲ ባንታ በሳን ኤቅቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Miishey cigetin oothiya olanchoti modhida wofaano mela. Enta dhayo gallasay matida gisho, enti seeretiya wodey gakida gisho, enti issife guye simmidi baqatidosona; enti banta bessan eqibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቅጥረኞች ወታደሮቿም እንደ ሠቡ ወይፈኖች ናቸው፤ የሚቀጡበት ጊዜ ስለ ደረሰ፣ ጥፋታቸው ስለ ተቃረበ፣ እነርሱም ወደ ኋላ ተመልሰው በአንድነት ይሸሻሉ፤ በቦታቸውም ጸንተው ሊቋቋሙ አይችሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቅጥረኞች ወታደሮችዋም እንደ ሰቡ ወይፈኖች ናቸው፤ ወደ ኋላ ተመልሰው ይሸሻሉ፤ የፍርድና የጥፋት ቀን ስለ ደረሰባቸው፥ ጸንተው መዋጋት አይችሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣብኣ ተቘፂሮም ዘለዉ ሰራሕተኛታት፥ ከም ስቡሓት ዝራብዓት እዮም። መዓልቲ ቕፅዓቶምን ጊዜ ጥፍኣቶምን ስለ ዝበፅሐ፥ ኵላቶም ንድሕሪት ግልብጥ ኢሎም ሃደሙ፤ ኣብ ቦታኦም ፀኒዖም ክምክቱ ኣይኽእሉን።