Jeremiah 46:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዕሱባታ ድማ ከም ስቡሓት ብዕራይ ኣብ መዓንጣኣ እዮም። ንሳቶም እውን ንድሕሪት ተመሊሶም ብሓባር ሃዲሞም፤ መዓልቲ ጥፍኣቶምን ጊዜ ምጽራፎምን ስለ ዝበጽሖም፡ ደው ኣይበሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእርስዋም ያሉ የተቀጠሩ ሠራተኞች በእርስዋ ተቀልበው እንደ ሰቡ ወይፈኖች ናቸው፤ የጥፋታቸው ቀንና የቅጣታቸው ጊዜ መጥቶባቸዋልና ተመለሱ፤ በአንድነትም ሸሹ፤ አልቆሙምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእርስዋም ያሉ የተቀጠሩ ሠራተኞች እንደ ሰቡ ወይፈኖች ናቸው፤ የጥፋታቸው ቀንና የመጐብኘታቸው ጊዜ መጥቶባቸዋልና ተመለሱ፥ በአንድነትም ሸሹ፥ አልቆሙምም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእርሷም መካከል ያሉ ቅጥረኛ ወታደሮችዋ እንደ ሰቡ ወይፈኖች ናቸው፤ የጥፋታቸው ቀንና የመጐብኘታቸው ጊዜ መጥቶባቸዋልና ተመለሱ፥ በአንድነትም ሸሹ፥ አልቆሙምም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼን ሚሻይ ጭገትያ ኦላንቻቱ ሞዳ ኮሩማቱዋ ማላ። ኤ፥ ኡንቱንቱካ እትፐ ጉየ ስሚደ ባቃቴድኖ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ሳኣን ኤቂበይክኖ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባየ ጋላሳይ፥ ኡንቱንቱ ሙረታና ዎዲ ጋክ ክቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'en miishshay c'igetiyaa olanchchatuu mod'd'eedda korumatuwaa mala. Ee, unttunttukka ittippe guyye simmiide bak'ateeddino; unttunttu barenttu sa'aan ek'k'ibeykkino. Ayaw gooppe, unttunttu bayetsaa gallassay, unttunttu murettana wodii gakki kichcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Miishshan shametti yida izi olanchchati modhdhida wofano mala. Istti qaxxayettana wodey gakkida gishshassinne istti dhayanaas wodey matida gishshas istti issife guye simmi baqatana; ba dizason minni eqqidi eqettanaas dandayettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚሻን ሻሜቲ ዪዳ ኢዚ ኦላንቻቲ ሞዳ ዎፋኖ ማላ። ኢስቲ ቃጻዬታና ዎዴይ ጋኪዳ ጊሻሲኔ ኢስቲ ያናስ ዎዴይ ማቲዳ ጊሻስ ኢስቲ ኢሲፌ ጉዬ ሲሚ ባቃታና፤ ባ ዲዛሶን ሚኒ ኤቂዲ ኤቄታናስ ዳንዳዬቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሚሸይ ጭገትን ኦያ ኦላንቾት ሞዳ ዎፋኖ መላ። ኤንታ ዮ ጋላሳይ ማትዳ ግሾ፥ ኤንቲ ሴረትያ ዎደይ ጋክዳ ግሾ፥ ኤንቲ እስፈ ጉየ ስሚድ ባቃትዶሶና፤ ኤንቲ ባንታ በሳን ኤቅቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Miishey cigetin oothiya olanchoti modhida wofaano mela. Enta dhayo gallasay matida gisho, enti seeretiya wodey gakida gisho, enti issife guye simmidi baqatidosona; enti banta bessan eqibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቅጥረኞች ወታደሮቿም እንደ ሠቡ ወይፈኖች ናቸው፤ የሚቀጡበት ጊዜ ስለ ደረሰ፣ ጥፋታቸው ስለ ተቃረበ፣ እነርሱም ወደ ኋላ ተመልሰው በአንድነት ይሸሻሉ፤ በቦታቸውም ጸንተው ሊቋቋሙ አይችሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቅጥረኞች ወታደሮችዋም እንደ ሰቡ ወይፈኖች ናቸው፤ ወደ ኋላ ተመልሰው ይሸሻሉ፤ የፍርድና የጥፋት ቀን ስለ ደረሰባቸው፥ ጸንተው መዋጋት አይችሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብኣ ተቘፂሮም ዘለዉ ሰራሕተኛታት፥ ከም ስቡሓት ዝራብዓት እዮም። መዓልቲ ቕፅዓቶምን ጊዜ ጥፍኣቶምን ስለ ዝበፅሐ፥ ኵላቶም ንድሕሪት ግልብጥ ኢሎም ሃደሙ፤ ኣብ ቦታኦም ፀኒዖም ክምክቱ ኣይኽእሉን። |