Jeremiah 46:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ኣነ ህያው፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ዝስሙ ንጉስ፡ ብሓቂ፡ ከምቲ ታቦር ኣብ ማእከል ኣኽራን፡ ከም ቀርሜሎስ ኣብ ጥቓ ባሕሪ፡ ከምኡ ኪመጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ሕያው ነኝና በተራሮች መካከል እንዳለ እንደ አጤቤርዮን፥ በባሕርም አጠገብ እንዳለ እንደ ቀርሜሎስ፥ እንዲሁ በእውነት ይመጣል፥ ይላል ስሙ የሠራዊት ጌታ የሆነ ንጉሥ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ሕያው ነኝና በተራሮች መካከል እንዳለ እንደ ታቦር፥ በባሕርም አጠገብ እንዳለ እንደ ቀርሜሎስ፥ እንዲሁ በእውነት ይመጣል፥ ይላል ስሙ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የተባለው ንጉሥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ ሕያው በመሆኔ ይላል ስሙ የሠራዊት ጌታ የተባለው ንጉሥ፥ በተራሮች መካከል እንዳለ እንደ ታቦር፥ በባሕርም አጠገብ እንዳለ እንደ ቀርሜሎስ፥ እንዲሁ በእውነት ይመጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳ ጌተትያ ካቲ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ታ ደኡዋን ጫቃይ: ደረቱዋ ግዱዋን ታቦራ ደሪ፥ ዎይ አባ ላንቂያን ደእያ ቃርመሎሳ ደሪ አዱቂያዋዳን አዱቂያ ሞርኪ ህንተ ቦላ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaa geetettiyaa Kaatii hawaadan yaagee; «Taani ta de'uwaan c'aak'k'ay: deretuwaa gidduwaan Taaboora Derii, woy abbaa lank'k'iyaan de'iyaa K'armmeloosa Derii aduk'k'iyaawaadan aduk'k'iyaa morkkii hintte bolla yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza sunththay GODAA Ubbaafe Wolqqama Xoossa geetettiza Kawoy, tani ta de7on caaqqays; zumata giddon diza Taaboore zuma misatizay, abba achchan diza Qarmeloose zuma misatiza issaadey yaanaas dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ሱንይ ጎዳ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳ ጌቴቲዛ ካዎይ፥ ታኒ ታ ዴኦን ጫቃይስ፤ ዙማታ ጊዶን ዲዛ ታቦሬ ዙማ ሚሳቲዛይ፥ ኣባ ኣቻን ዲዛ ቃርሜሎሴ ዙማ ሚሳቲዛ ኢሳዴይ ያናስ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ” ጌተትያ ካዎይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታኒ፥ ታ ሸምፑዋን ጫቃይስ፤ ደረታ ግዶን ታቦረ ደረይ፥ አባ ማታን ደእያ ቃርመሎሳ ደረይ፥ አዱቀይሳዳ አዱቅያ ሞርከይ ህንተ ቦላ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ubbaafe Wolqaama Godaa” geetetiya kawoy haysada yaagees: “Taani, ta shempuwan caaqayis; dereta giddon Taabore Derey, abba matan de7iya Qarmeloosa Derey, aduqeysada aduqiya morkey hinte bolla yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስሙ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሆነው ንጉሡ እንዲህ ይላል፤ “በሕያውነቴ እምላለሁ”። በተራሮች መካከል ያለውን የታቦር ተራራ የሚመስል፣ ባሕርም አጠገብ ያለውን የቀርሜሎስ ተራራ የሚመስል አንድ የሚመጣ አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስሙ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር” ተብሎ የሚጠራው ንጉሥ እንዲህ ይላል፦ “እኔ ሕያው ነኝ፤ በተራሮች መካከል ታቦር፥ በባሕር አጠገብ ቀርሜሎስ ከፍ ብለው እንደሚታዩ እንደዚሁ በእናንተ ላይ ከፍ ብሎ የሚታይ፥ ኀይል ይመጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስሙ ጐይታ ሰራዊት ዝኾነ ንጉስ፥ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ኣነ ህያው እየ! ኣብ ማእኸል እምባታት ከም ዘሎ ኸም ታቦር፥ ኣብ ጥቓ ባሕሪ ኸም ዘሎ ኸም ቀርሜሎስ፥ ከምኡ ኽመፅእ እዩ ይብል፥ ስሙ ጐይታ ሰራዊት ዝኾነ እግዚኣብሄር። |