Jeremiah 46:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንብዙሓት ኣውደቐ፡ ሓደ ድማ ኣብ ልዕሊ ሓደ ወዲቑ፡ ንሳቶም ድማ፡ ተንስእ እሞ፡ ካብቲ ዚጭፍልቕ ሰይፊ ናብ ህዝብናን ናብታ እተወለድናላ ሃገርን ንመለስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብዛታቸውም ደከመ፤ ወደቀም፤ አንዱም አንዱ ለጓደኛው፦ ተነሥ፤ ከአረማውያን ሰይፍ ፊት ወደ ወገናችን ወደ ተወለድንባት ምድር እንመለስ አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ብዛታቸውም ተሰናከለ፥ ሰውም አንዱ በአንዱ ላይ ወደቀ፤ እነርሱም። ተነሡ፥ ከሚያስጨንቅ ሰይፍ ፊት ወደ ወገናችን ወደ ተወለድንባት ምድር እንመለስ አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ብዙዎችን አሰነካከለ፥ እርሱም ደግሞ ወደቀ፤ እርስ በርሳቸውም፦ ተነሡ፥ የአስጨናቂው ሰው ከሆነው ሰይፍ ፊት ወደ ወገናችን ወደ ተወለድንባትም ምድር እንመለስ ተባባሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ኦላንቻቱ በቲደ ኩንዴድኖ። እቱ እቱዋ፥ ‘ደንድተ! ሀ ሞርክያ ማሻፐ አታናዉ፥ ኑ አሳኮ፥ ኑ ቢታ አነ ስሜቶ’ ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte olanchchatuu d'ubettiide kunddeeddino. Ittuu ittuwaa, ‹Denddite! ha morkkiyaa mashshaappe attanaw, nu asaakko, nu biittaa ane simmeetto› yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza kaalliza asati zaari zaari dhuphettana; issoy issaa bolla kundana; ‹Ane dendite! Gede nu derenne nu asaakko ane simmoos; morkke mashshafekka ane kessi ekkoos› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ካሊዛ ኣሳቲ ዛሪ ዛሪ ጴታና፤ ኢሶይ ኢሳ ቦላ ኩንዳና፤ ‹ኣኔ ዴንዲቴ! ጌዴ ኑ ዴሬኔ ኑ ኣሳኮ ኣኔ ሲሞስ፤ ሞርኬ ማሻፌካ ኣኔ ኬሲ ኤኮስ› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦላንቾት በትድ ኩንድዶሶና፤ እሶይ እሱዋ፥ “ደንድድ የተ፤ ሞርከ ማሻፈ አታናዉ፥ ኑ አሳኮ፥ ኑ ቢታ ስሞስ” ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Olanchoti dhubetidi kundidosona; issoy issuwa, “Dendidi yedhite; morke mashshafe attanaw, nu asaako, nu biitta simmoos” yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደጋግመው ይሰናከላሉ፣ አንዱም በሌላው ላይ ይወድቃል፤ ‘ተነሡ እንሂድ፤ ወደ ሕዝባችንና ወደ ትውልድ አገራችን እንመለስ፤ ከጠላትም ሰይፍ እናምልጥ’ ይላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጀሌዎቻቸው ተሰናክለው አንዱ በአንዱ ላይ ይወድቃሉ፤ እርስ በርሱም አንዱ ሌላውን፥ ‘ከጠላት ሰይፍ አምልጠን ከሀገራችን ሕዝብ መቀላቀል እንድንችል እንፍጠን’ ይለዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ንብዙሓት ኣሰነኻኸሎም፤ ሓደ ኣብ ልዕሊ ሓደ ድማ ወደቐ፤ ተስኡ! ኻብ ገፅ እቲ ዘጨንቕ ሰይፊ ፀላኢ ንህደም፤ ናብ ህዝብናን ናብታ ዝተወለድናላ ሃገርናን ንመለስ ተበሃሃሉ። |