Jeremiah 46:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንነቢይ ኤርምያስ እተዛረቦ ቓል፡ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን መጺኡ ንምድሪ ግብጺ ኺስዕራ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር እንደሚመጣና የግብፅን ምድር እንደሚመታ እግዚአብሔር ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር እንዲመጣና የግብጽን ምድር እንዲመታ እግዚአብሔር ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር እንደሚመጣና የግብጽን ምድር እንደሚመታ ጌታ ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ግብጼ ቢታ ኦላናዉ ይያ ዎደ፥ መና ጎዳይ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማሳዉ ኦዴዳ ቃላይ ሀዋ: |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori Gibs'e biittaa olanaw yiyaa wode, Med'inaa Goday timbbitiyaa odiyaa Ermaasaw odeedda k'aalay hawaa: |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey Gibxe biitta yiidi olanayssa GODAY nabe Ermaasas yootida qaalay hayssafe kaalli dizayssa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ጊብጼ ቢታ ዪዲ ኦላናይሳ ጎዳይ ናቤ ኤርማሳስ ዮቲዳ ቃላይ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ግብፀ ኦላናዉ ያናይሳ፥ ጎዳይ ናብያ ኤርምያሳስ ኦድዳ ቃላይ ሀይሳ፦ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Babiloone kawoy Nabukadanaxoori Gibxe olanaw yaanaysa, Goday nabiya Ermiyaasas odida qaalay haysa: |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር መጥቶ ግብፅን እንደሚወጋ፣ እግዚአብሔር ለነቢዩ ለኤርምያስ የተናገረው መልእክት ይህ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በግብጽ ላይ አደጋ ለመጣል ስለ መምጣቱ እግዚአብሔር እንዲህ ሲል ተናገረኝ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን፥ ንግብፂ ኽወቕዓ ኸም ዝመፅእ፥ እግዚኣብሄር ንነቢይ ኤርሚያስ ዝተናገሮ ቓል እዙይ እዩ፤ |