Jeremiah 46:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ናብ ነብዪ ኤርምያስ ኣብ ልዕሊ ኣህዛብ ዝመጸ ቃል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአሕዛብ ላይ ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ አሕዛብ ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለ አሕዛብ ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የጌታ ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካዉተቱዋባ ኦዳናዉ መና ጎዳይ ኤርማሳዉ ኪቴዳ ቃላይ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kawutetsatuwaabaa odanaw Med'inaa Goday Ermaasaw kiitteedda k'aalay hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoteththata gishshas nabe Ermaasakko yida GODAA qaalay hayssafe kaalli dizayssa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎቴታ ጊሻስ ናቤ ኤርማሳኮ ዪዳ ጎዳ ቃላይ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎተታባ ጎዳይ ኤርምያሳስ ኦድዳ ቃላይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawotethatabaa Goday Ermiyaasas odida qaalay haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ሕዝቦች ወደ ነቢዩ ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ከግብጽ ጀምሮ ስለ መንግሥታት ሁሉ ተናገረኝ፤ ኢዮአቄም በይሁዳ በነገሠ በአራተኛው ዓመት በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ በሚገኘው ካርከሚሽ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ነኮ ተብሎ የሚጠራው የግብጽ ንጉሥ ያዘመተውን ሠራዊት፥ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ድል ስለ ማድረጉ እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ይህ ነው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ ኣህዛብ ናብ ነቢይ ኤርሚያስ ዝመፀ ቓል እግዚኣብሄር እዙይ እዩ። |