Jeremiah 45:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በሎ። እንሆ፡ ነቲ ዝሃነጽክዎ ክፈርሶ፡ ነቲ ዝተኸልክዎ ድማ ክፈርሶ እየ፡ እወ ነዛ ምድሪ ብዘላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲህ በለው፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ የሠ​ራ​ሁ​ትን አፈ​ር​ሳ​ለሁ፥ የተ​ከ​ል​ሁ​ት​ንም እነ​ቅ​ላ​ለሁ፤ ይኸ​ውም በም​ድር ሁሉ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህ በለው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የሠራሁትን አፈርሳለሁ፥ የተከልሁትንም እነቅላለሁ፤ ይኸውም በምድር ሁሉ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህ በለው፦ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ የሠራሁትን አፈርሳለሁ፥ የተከልሁትንም እነቅላለሁ፤ ይኸውም ምድሪቱን በሞላ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ባሮካ፥ ኔና መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ኬጼዳዋ ታን ኮላና፤ ታን ቶኬዳዋካ ታን ሾዳና። ሄዋካ ቃይ ታን ቢታን ሳኣን ኡባን ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Baaroka, neena Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani kees's'eeddawaa taani kolana; taani tokkeeddawaakka taani shoddana. Hewaakka k'ay taani biittan sa'aan ubbaan ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani biitta bolla keexxidayssa laallana; ta tokkidayssaka shoddana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ቢታ ቦላ ኬጺዳይሳ ላላና፤ ታ ቶኪዳይሳካ ሾዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባሮካ፥ ጎዳይ ኔኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታ ኬፅዳይሳ ታ ላላና፤ ታ ቶክዳይሳ ታ ሾዳና። ታ ሀይሳ ቢታ ኡባን ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Baaroka, Goday neeko haysada yaagees: “Ta keexidaysa ta laallana; ta tokidaysa ta shoddana. Ta haysa biitta ubban oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እንዲህ በለው፤ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በምድር ሁሉ የገነባሁትን አፈርሳለሁ፤ የተከልሁትን እነቅላለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር የገነባሁትን አፈርሳለሁ፤ የተከልኩትንም እነቅላለሁ፤ ይህንንም በምድር ሁሉ ላይ አደርጋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ እንሆ ነቲ ዝሰራሕኽዎ ኣፍርሶ፤ ነቲ ዝተኸልክዎ ኸዓ እብቍሶ ኣለኹ። ነዙይ ከዓ ኣብ ኵላ እታ ምድሪ ኽገብሮ እየ።