Jeremiah 45:1 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነብዪ ኤርምያስ ኣብ ራብዓይ ዓመት ዮያቂም ወዲ ዮስያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ነዚ ቃላት እዚ ኣብ ኣፍ ኤርምያስ ኣብ መጽሓፍ ኪጽሕፎ ከሎ፡ ንባሩክ ወዲ ኔርያስ እተዛረቦ ቓል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁዳ ንጉሥ በኢ​ዮ​ስ​ያስ ልጅ በኢ​ዮ​አ​ቄም በአ​ራ​ተ​ኛው ዓመተ መን​ግ​ሥት እነ​ዚ​ህን ቃላት ከኤ​ር​ም​ያስ አፍ በመ​ጽ​ሐፍ በጻ​ፋ​ቸው ጊዜ፥ ነቢዩ ኤር​ም​ያስ ለኔ​ርዩ ልጅ ለባ​ሮክ የተ​ና​ገ​ረው ቃል ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሁዳ ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም በአራተኛው ዓመት የኔርያ ልጅ ባሮክ እነዚህን ቃሎች ከኤርምያስ አፍ በመጽሐፍ በጻፋቸው ጊዜ፥ ነቢዩ ኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በይሁዳ ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም በአራተኛው ዓመት የኔርያ ልጅ ባሮክ ኤርምያስ በቃል እየነገረው እነዚህን ቃሎች በመጽሐፍ በጻፋቸው ጊዜ፥ ነቢዩ ኤርምያስ የተናገረው ቃል ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮስያሳ ናአይ እዮአቄም ይሁዳን ካተቴዳ ኦይደን ላይን፥ ኔርያ ናአይ ባሩክ ሀ ቃላቱዋ ኤርማስ ኦድና ስሲደ፥ ማጻፋን ጻፌዳ። ሄ ዎደ ኤርማስ አዉ ኦዴዳ ቃላይ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyoosiyaasa na'ay Iyo'ak'eemi Yihudaan kaateteedda oyddentso laytsan, Neeriyaa na'ay Baaruki ha k'aalatuwaa Ermaasi odina sisiide, mas'aafan s'aafeedda. He wode Ermaasi aw odeedda k'aalay hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyosiyaasa naa Iyo7aaqemey Yuhudan kawotida oydanththo layththan, Neeriya naa Baarokey ha qaalata Ermaasi yootiin siyidi maxaafan xaafides. He wode Ermaasi izas yootida qaalay,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮሲያሳ ና ኢዮኣቄሜይ ዩሁዳን ካዎቲዳ ኦይዳን ላይን፥ ኔሪያ ና ባሮኬይ ሃ ቃላታ ኤርማሲ ዮቲን ሲዪዲ ማጻፋን ጻፊዴስ። ሄ ዎዴ ኤርማሲ ኢዛስ ዮቲዳ ቃላይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮስያሳ ናአይ እዮአቄም ይሁዳን ካዎትዳ ኦይዳን ላይን፥ ኔራ ናአይ ባሮክ ሀ ቃላታ ኤርምያስ ኦድን፥ ስእድ፥ ማፃፋን ፃፍስ። ሄ ዎደ ኤርምያስ እያዉ ኦድዳ ቃላይ ሀይሳ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyosyaasa na7ay Iyo7aqeemi Yihudan kawotida oyddantho laythan, Neera na7ay Baaroki ha qaalata Ermiyaasi odin, si7idi, maxaafan xaafis. He wode Ermiyaasi iyaw odida qaalay haysa:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በይሁዳ ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም ዘመነ መንግሥት በአራተኛው ዓመት፣ ኤርምያስ በቃል የነገረውን ባሮክ በብራና ላይ ከጻፈ በኋላ፣ ነቢዩ ኤርምያስ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ የተናገረው ይህ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኢዮስያስ ልጅ ኢዮአቄም በይሁዳ በነገሠ በአራተኛው ዓመት ባሮክ በቃል የነገርኩትን ሁሉ በብራና ጥቅል ጻፈው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣቄም ወዲ ኢዮስያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ ራብዐይቲ ዓመቱ፥ ንሱውን ነዘን ቃላት እዚኣተን፥ ካብ ኣፍ ኤርሚያስ ክፅሕፈን እንተሎ፥ ነቢይ ኤርሚያስ ንባሮክ ወዲ ኔሪ ዝነገሮ ቓል እዙይ እዩ።