Jeremiah 44:30 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ እንሆ ንፈርኦንሆፍራ ንጉስ ግብጺ ኣብ ኢድ ጸላእቱን ኣብ ኢድ እቶም ንህይወቱ ዝደልዩን ክህቦ እየ። ከምቲ ንጼድቅያስ ንጉስ ይሁዳ ኣብ ኢድ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ጸላኢኡን ንህይወቱ ዝደለየን ሂበዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ የይ​ሁ​ዳን ንጉሥ ሴዴ​ቅ​ያ​ስን ጠላቱ ለሆ​ነው፥ ነፍ​ሱ​ንም ለፈ​ለ​ገው ለባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ለና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር እጅ አሳ​ልፌ እንደ ሰጠ​ሁት፥ እን​ዲሁ እነሆ የግ​ብ​ፅን ንጉሥ ፈር​ዖን ሖፍ​ራን ለጠ​ላ​ቶቹ፥ ነፍ​ሱ​ንም ለሚ​ፈ​ልጉ እጅ አሳ​ልፌ እሰ​ጠ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስን ጠላቱ ለሆነው ነፍሱንም ለፈለገው ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እጅ አሳልፌ እንደ ሰጠሁት፥ እንዲሁ፥ እነሆ፥ የግብጹን ንጉሥ ፈርዖን ሖፍራን ለጠላቶቹ ነፍሱንም ለሚፈልጉ እጅ አሳልፌ እሰጠዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስን ጠላቱ ለሆነው ነፍሱንም ለሚሻው ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እጅ አሳልፌ እንደ ሰጠሁ፥ እንዲሁ፥ እነሆ፥ የግብጹን ንጉሥ ፈርዖን ሖፍራን ለጠላቶቹ ነፍሱንም ለሚሽዋት እጅ አሳልፌ እሰጠዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ይሁዳ ካትያ ሰደቅያሳ አዉ ሞርከ ግዲደ፥ አ ዎናዉ ኮይያ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራዉ አደ እሜዳዋዳን፥ ግብጼ ካትያ ሆፍራካ አ ዎናዉ ኮይያ አ ሞርከቶ አደ እማና። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani Yihudaa Kaatiyaa Sedek'iyaasa aw morkke gidiide, Aa wod'anaw koyiyaa Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'ooraw aatsaade immeeddawaadan, Gibs'e Kaatiyaa Hofirakka Aa wod'anaw koyiyaa Aa morkketoo aatsaade immana. Med'inaa Goday hawaa oday› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessika, ‹Tani Yuhuda Kawo Sedeqiyaasi izas morkke gididi iza wodhanaas koyza Baabiloone kawo Nabukadanaxoore wodhanaas koyza iza morkketas ta aaththa immana› gees GODAY» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲካ፥ ‹ታኒ ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ኢዛስ ሞርኬ ጊዲዲ ኢዛ ዎናስ ኮይዛ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬ ዎናስ ኮይዛ ኢዛ ሞርኬታስ ታ ኣ ኢማና› ጌስ ጎዳይ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ይሁዳ ካዋ ሰደቅያሳ እያዉ ሞርከ ግድድ፥ እያ ዎናዉ ኮይያ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራስ አዳ እምዳይሳዳ ግብፀ ካዋ ሆፍራ እያ ዎናዉ ኮይያ እያ ሞርከታስ አዳ እማና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta Yihuda kawa Sedeqiyaasa iyaw morke gididi, iya wodhanaw koyiya Babiloone kawa Nabukadanaxooras aathada immidaysada Gibxe kawa Hofira iya wodhanaw koyiya iya morketas aathada immana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፣ ‘የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስን ሊገድለው ለፈለገው ጠላቱ ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር አሳልፌ እንደ ሰጠሁ፣ እንዲሁ የግብፅን ንጉሥ ፈርዖን ሖፍራን ሊገድሉት ለሚፈልጉ ጠላቶቹ አሳልፌ እሰጠዋለሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ የይሁዳን ንጉሥ ሴዴቅያስን ቀድሞ ጠላቱ ለነበረና ይገድለው ዘንድ ለሚፈልገው ለባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር አሳልፌ እንደ ሰጠሁት ሁሉ፥ ሖፍራ ተብሎ የሚጠራውን የግብጽ ንጉሥ ሊገድሉት ለሚፈልጉ ጠላቶቹ አሳልፌ እሰጠዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ከምቲ ንሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ ኣብ ኢድ ፀላኢኡን፥ ንነፍሱ ዝደሊ ዝነበረን ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ኣሕሊፈ ዝሃብክዎ፥ ከምኡ ኸዓ ንፈርዖን ሆፍራ ንጉስ ግብፂ ኣብ ኢድ ፀላእቱን፥ ኣብ ኢድ እቶም ንነፍሱ ዝደልዩን ኣሕሊፈ ኽህቦ እየ።”