Jeremiah 44:3 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ወይ ንስኻትኩም ወይ ኣቦታትኩም ዘይፈልጥዎም ኣማልኽቲ ኪዕጣኑን ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኼገልግሉን ብምኻዶም፡ ንዓይ ኬላግጹኒ ዝፈጸምዎ እከይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም የሆነው ያስቈጡኝ ዘንድ ስላደረጉት ክፋት፥ እነርሱና አባቶቻቸው ለማያውቁአቸው ለሌሎች አማልክት ያጥኑ ዘንድ፥ ያመልኳቸውም ዘንድ ስለሄዱ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም የሆነው ያስቈጡኝ ዘንድ ስላደረጉት ክፋት፥ ለማያውቁአቸውም ለሌሎች አማልክት ያጥኑ ዘንድ ያመልኩአቸውም ዘንድ ስለሄዱ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም የሆነው ስለ ሠሩት ክፋት እኔን ስላስቈጡኝ፥ በዚህም እናንተም አባቶቻችሁም እነርሱም ለማያውቁአቸው ለሌሎች አማልክት ለማጠንና ለማገልገል ስለ ሄዱ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዌ ሀኔዳዌ ኡንቱንቱ ኢታ ኦሱዋ ኦደ፥ ታና ሀንቀሲደ ድራሳ። ኡንቱንቱ ግድና፥ ህንተና ግድና፥ ዎይ ህንተ ማይዛ አዎቱዋ ግድና፥ ኦንነ ኤረና ሀራ ጾሳዉ እጻና ጩዋዪደ፥ አዉ ጎይኔድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewe haneeddawe unttunttu iita oosuwaa ootsiide, taana hank'k'etsissiide diraassa. Unttunttu gidina, hinttena gidina, woy hintte mayzza aawotuwaa gidina, ooninne erenna hara s'oossaw is'aanaa c'uwayiide, aw goyinneeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessi haniday istti ooththida iita ooso gishshassa; istta gidiin, inttena woykko intte aawata gidiin, ba erontta hara eeqa xoossatas exaane cuwaseththaninne isttas goynon tana hanqeththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲ ሃኒዳይ ኢስቲ ኦዳ ኢታ ኦሶ ጊሻሳ፤ ኢስታ ጊዲን፥ ኢንቴና ዎይኮ ኢንቴ ኣዋታ ጊዲን፥ ባ ኤሮንታ ሃራ ኤቃ ጾሳታስ ኤጻኔ ጩዋሴኒኔ ኢስታስ ጎይኖን ታና ሃንቄዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ ሀንዳይ፥ ኤንቲ ኢታ ኦሶ ኦድ፥ ታና ሀንቀዳ ግሾሳ። ኤንቲ ዎይኮ ህንተ ዎይኮ ህንተ ማይዛት ኤሮና ሀራ ፆሳታስ እፃነ ጩይስድ ኤንታዉ ጎይንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi haniday, enti iita ooso oothidi, tana hanqethida gishosa. Enti woyko hinte woyko hinte mayzati eronna hara xoossatas ixaane cuyisidi entaw goyinnidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም የሆነው ስላደረጉት ክፋት ነው። እነርሱም ሆኑ እናንተ ወይም አባቶቻችሁ ላላወቋቸው ለሌሎች አማልክት በማጠንና በማምለክ አስቈጥተውኛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም የሆነበት ምክንያት በእነዚያ ከተሞች ይኖሩ የነበሩ ሕዝብ ክፉ ሥራ በመሥራት ስላስቈጡኝ ነው፤ እነርሱ ለባዕዳን አማልክት መሥዋዕት አቀረቡ፤ እነርሱም ሆኑ እናንተ ወይም የቀድሞ አባቶቻችሁ ያላመለኩአቸውን አማልክት አመለኩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ዝኾነ ኸዓ ምእንቲ ኸቘጥዑኒ ብሰንኪ እቲ፥ ንሳቶም ኮነ ንስኻትኩም ወይ ኣቦታትኩም ዘየምለኽዎም፥ ንዘይፈልጥዎም ካልኦት ኣማልኽቲ ኸገልግሉን ዕጣን ክዓጥኑን ኢሎም ዝገበርዎ ዅሉ ኽፍኣቶም እዩ። |