Jeremiah 44:27 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ንጽቡቕ ዘይኰነስ ብኽፉእ ክሕልዎም እየ፡ ኣብ ምድሪ ግብጺ ዘለዉ ኲሎም ሰብ ይሁዳ ድማ ክሳብ መወዳእታኦም ብሰይፍን ብጥሜትን ኪጠፍኡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ ለመ​ል​ካም ሳይ​ሆን ለክ​ፋት እተ​ጋ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ በግ​ብ​ፅም ምድር ያሉት የይ​ሁዳ ሰዎች ሁሉ እስ​ኪ​ጠፉ ድረስ በሰ​ይ​ፍና በራብ ያል​ቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ለመልካም ሳይሆን ለክፋት እተጋባቸዋለሁ፤ በግብጽም ምድር ያሉት የይሁዳ ሰዎች ሁሉ እስኪጠፉ ድረስ በሰይፍና በራብ ያልቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ለመልካም ሳይሆን ለክፋት በእነርሱ ላይ እመለከታለሁ፤ በግብጽም ምድር ያሉት የይሁዳ ሰዎች ሁሉ እስኪጠፉ ድረስ በሰይፍና በራብ ያልቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡንቱንቱ ቦላ ሎኦባ አሀናዉ ግደናን፥ ኢታባ አሀናዉ ጼላይ። ግብጼን ደእያ ይሁዳ አሳይ ኡባና ዉራና ጋካናዉ፥ ኦላንነ ኮሻን ሀይቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani unttunttu bolla lo"obaa ahanaw gidennaan, iitabaa ahanaw s'eellay. Gibs'en de'iyaa Yihudaa Asay ubbaanna wurana gakkanaw, olaaninne koshan hayk'k'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani istta bolla lo7o miish ehanaas gidontta iita miish ehanaas baaxetana; Gibxen diza Yuhuda asay mulera wurana gakkanaas, olaninne koshan hayqqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስታ ቦላ ሎኦ ሚሽ ኤሃናስ ጊዶንታ ኢታ ሚሽ ኤሃናስ ባጼታና፤ ጊብጼን ዲዛ ዩሁዳ ኣሳይ ሙሌራ ዉራና ጋካናስ፥ ኦላኒኔ ኮሻን ሃይቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ኤንታ ቦላ ሎኦባ ግዶናሽን፥ ኢታባ ኤሀናዉ ምናይስ። ግብፀን ደእያ ይሁዳ አሳይ ዉራና ጋካናዉ ኦላንነ ኮሻን ሀይቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta enta bolla lo77oba gidonashin, iitabaa ehanaw minnayis. Gibxen de7iya Yihuda asay wurana gakanaw olaninne koshan hayqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለመልካም ሳይሆን ለክፉ እተጋባቸዋለሁና፤ በግብፅ የሚኖሩ አይሁድ ፈጽሞ እስኪጠፉ ድረስ በሰይፍና በራብ ይደመሰሳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደግ ነገር ሳይሆን ክፉ ነገር እንዲደርስባችሁ አደርጋለሁ፤ ከእናንተ አንድ እንኳ ሳይተርፍ ሁላችሁም በጦርነትና በረሀብ ትሞታላችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ኣነ ንድሕነት ዘይኮነ ንኽፍኣት እተግሀሎም ኣለኹ። ኵላቶም ኣብ ሃገር ግብፂ ዝነብሩ ሰብ ይሁዳ ኽሳዕ ዝሃልቁ፥ ብሰይፍን ብጥሜትን ፈፂሞም ክውድኡ እዮም።