Jeremiah 44:26 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ኣቱም ኣብ ምድሪ ግብጺ እትነብሩ ብዘለኹም ይሁዳ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ። እንሆ፡ እግዚኣብሄር እግዚኣብሄር ህያው እዩ እናበልኩ፡ ደጊም ኣብ ኣፍ ዝዀነ ይኹን ሰብ ይሁዳ ከም ዘይስመ፡ ብዓቢ ስመይ መሓልኩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እና​ንተ በግ​ብፅ ምድር የም​ት​ኖሩ አይ​ሁድ ሁሉ! የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስሙ፤ በግ​ብፅ ምድር ሁሉ በሚ​ኖር በይ​ሁዳ ሰው ሁሉ አፍ ስሜ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ፦ ሕያው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን! ተብሎ እን​ዳ​ይ​ጠራ፥ እነሆ በታ​ላቁ ስሜ ምያ​ለሁ፥” ይላል እግ​ዚ​እ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ በግብጽ ምድር የምትኖሩ ይሁዳ ሁሉ፥ ስለዚህ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ በግብጽ ምድር ሁሉ በሚኖር በይሁዳ ሰው ሁሉ አፍ ስሜ ከእንግዲህ ወዲህ። ሕያው እግዚአብሔርን! ተብሎ እንዳይጠራ፥ እነሆ፥ በታላቅ ስሜ ምያለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ እናንተ በግብጽ ምድር የምትኖሩ የይሁዳ ሰዎች ሁሉ የጌታን ቃል ስሙ፤ በግብጽ ምድር ሁሉ በሚኖር በይሁዳ ሰው ሁሉ አፍ ስሜ ከእንግዲህ ወዲህ፦ ‘ሕያው በሆነ ጌታ እግዚአብሔር እምላለሁ!’ ተብሎ እንዳይጠራ፥ እነሆ፥ በታላቅ ስሜ ምያለሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ግዶፐነ፥ ህንተኖ፥ ግብጼ ቢታን ደእያ ይሁዳ አሳቶ፥ መና ጎዳይ ግያዋ ስስተ! መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሀዋፐ ህን ባጋን ግብጼ ቢታን ደእያ ይሁዳ አሳፐ እቱነ ታ ሱንን፥ “ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ኤሮ!” ጊደ ጫቀና ማላ፥ ታን ታ ዎልቃማ ሱንን ጫቃድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Gidooppenne, hinttenoo, Gibs'e biittan de'iyaa Yihudaa asatoo, Med'inaa Goday giyaawaa sisite! Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Hawaappe hini baggan Gibs'e biittan de'iyaa Yihudaa asaappe ittuunne ta suntsan, «Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ero!» giide c'aak'k'enna mala, taani ta wolk'k'aama suntsan c'aak'k'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intteno Gibxe biittan diza Yuhuda asatoo! GODAA qaala siyite! GODAY, ‹Hayssafe guye Gibxe biittan awa baggankka diza Yuhuda asi oonikka de7o GODAY be7iin!› giidi ta sunth xeygi caaqqontta mala tani ta gita sunththan caaqqadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴኖ ጊብጼ ቢታን ዲዛ ዩሁዳ ኣሳቶ! ጎዳ ቃላ ሲዪቴ! ጎዳይ፥ ‹ሃይሳፌ ጉዬ ጊብጼ ቢታን ኣዋ ባጋንካ ዲዛ ዩሁዳ ኣሲ ኦኒካ ዴኦ ጎዳይ ቤኢን!› ጊዲ ታ ሱን ጼይጊ ጫቆንታ ማላ ታኒ ታ ጊታ ሱንን ጫቃዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ግዶሽን፥ ህንተኖ፥ ግብፀ ቢታን ደእያ ይሁዳ አሳዉ፥ ጎዳይ ግያባ ስእተ! ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ህዛፐ ጉየ ግብፀ ቢታን ደእያ ይሁዳ አሳፐ እሶይካ ታ ሱንን፥ “ኡባ ሃርያ ጎዳይ ኤሮ” ’ ግድ ጫቆና መላ ታ ግታ ሱንን ጫቃስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Gidoshin, hinteno, Gibxe biittan de7iya Yihuda asaw, Goday giyaba si7ite! Goday haysada yaagees; ‘Hizape guye Gibxe biittan de7iya Yihuda asaape issoyka ta sunthan, “Ubbaa Haariya Goday ero” ’ gidi caaqonna mela ta gita sunthan caaqas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በግብፅ የምትኖሩ አይሁድ ሁሉ፣ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ‘ከእንግዲህ ወዲህ በየትኛውም የግብፅ ክፍል የሚኖር ማንኛውም አይሁዳዊ፣ “ሕያው እግዚአብሔርን!” ብሎ ስሜን እንዳይጠራ፣ እንዳይምልም በታላቁ ስሜ ምያለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በግብጽ ስለምትኖሩ እስራኤላውያን ሁሉ እኔ እግዚአብሔር በኀያሉ ስሜ በመማል የወሰንኩትን ስሙ፤ ከእናንተ ማንም ሰው ‘ሕያው ልዑል እግዚአብሔርን’ ብሎ በስሜ እንዲምል አልፈቅድም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵልኻትኩም ኣቱም ኣብ ሃገር ግብፂ ተቐሚጥኩም ዘለኹም ሰብ ይሁዳ፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፤ እንሆ፥ ኣብ ኵላ ሃገር ግብፂ ‘እግዚኣብሄር ኣምላኽ ህያው እዩ!’ ኢሉ ሓደ ኣይሁዳዊ እኳ ስመይ ድሕሪዙይ ከይሰሚ፥ በቲ ዓብዪ ስመይ እምሕል ኣለኹ፤ ይብል እግዚኣብሄር።