Jeremiah 44:23 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕጣን ስለ ዝደየብኩም፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ስለ ሓጢኣትኩም፡ ድምጺ እግዚኣብሄር ስለ ዘይሰማዕኩም፡ ብሕጉን ብስርዓታቱን ምስ ምስክርታቱን ስለ ዘይመላለስኩምን፡ ንእግዚኣብሄር ስለ ዝሓጥእኩምን፡ ብሕጉኡን ብስርዓታቱን ምስክርነቱን ስለ ዘይመላለስኩምን። ስለዚ እዚ ክፍኣት እዚ ከምዚ ሎሚ መጺኡኩም ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስላ​ጠ​ና​ች​ሁት ዕጣን፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ላይ ስለ በደ​ላ​ችሁ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቃል ስላ​ል​ሰ​ማ​ችሁ፥ በሕ​ጉና በሥ​ር​ዐ​ቱም፥ በም​ስ​ክ​ሩም ስላ​ል​ሄ​ዳ​ችሁ፥ ስለ​ዚህ ዛሬ እንደ ሆነ ይች ክፉ ነገር አግ​ኝ​ታ​ች​ኋ​ለች።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስላጠናችሁ፥ በእግዚአብሔርም ላይ ስለ በደላችሁ፥ የእግዚአብሔርንም ቃል ስላልሰማችሁ፥ በሕጉና በሥርዓቱም በምስክሩም ስላልሄዳችሁ፥ ስለዚህ ዛሬ እንደ ሆነ ይህች ክፉ ነገር አግኝታችኋለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስላጠናችሁ፥ በጌታም ላይ ኃጢአትን ስለ ሠራችሁ፥ የጌታንም ድምፅ ስላልሰማችሁ፥ በሕጉና በሥርዓቱም በምስክሩም ስላልሄዳችሁ፥ ስለዚህ ዛሬ እንደሆነ ይህ ክፉ ነገር ደርሶባችኋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ባሻይ ኡባይ ህንተና ጋኬዳዌ ህንተ ሀራ ጾሳቶ እጻና ጩዋዬዳ ድራሳ፥ መና ጎዳ ናቄዳ ድራሳ፥ መና ጎዳ ቃላ ስሰናን እጼዳ ግሻሳነ አ ህግያዉነ አ ዎጋዉ አዛዘተናን እጼዳ ድራሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha bashshay ubbay hinttena gakkeeddawe hintte hara s'oossatoo is'aanaa c'uwayeedda diraassa, Med'inaa Godaa naak'k'eedda diraassa, Med'inaa Godaa k'aalaa sisennan is's'eedda gishshaassanne Aa higgiyawunne Aa wogaw azazettenan is's'eedda diraassa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite, hach ha bashshay ubbay inttena gakkiday intte hara eeqa xoossatas exaane cuwasida gishshas, GODAA qohida gishshas, GODAA qaala naagontta ixxida gishshas, iza wogaa, maaraanne azazo bonchchontta aggida gishshassa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ፥ ሃች ሃ ባሻይ ኡባይ ኢንቴና ጋኪዳይ ኢንቴ ሃራ ኤቃ ጾሳታስ ኤጻኔ ጩዋሲዳ ጊሻስ፥ ጎዳ ቆሂዳ ጊሻስ፥ ጎዳ ቃላ ናጎንታ ኢጺዳ ጊሻስ፥ ኢዛ ዎጋ፥ ማራኔ ኣዛዞ ቦንቾንታ ኣጊዳ ጊሻሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ዮ ኡባይ ህንተና ጋክዳይ፥ ህንተ ሀራ ፆሳታስ እፃነ ጩይስዳ ግሾሳ፥ ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦዳ ግሾሳ፥ ጎዳ ቃላ ስኦና እፅዳ ግሾሳነ እያ ህግያ፥ እያ ዎጋነ አዋጁዋስ ኪተቶና እፅዳ ግሾሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha dhayo ubbay hintena gakiday, hinte hara xoossatas ixaane cuyisida gishosa, Godaa bolla nagara oothida gishosa, Godaa qaala si7onna ixida gishosanne iya higgiya, iya wogaanne awaajuwas kiitetonna ixida gishosa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዕጣን በማጠን በእግዚአብሔር ላይ ኀጢአት ስለ ሠራችሁና ቃሉን ስላልጠበቃችሁ ሕጉን፣ ሥርዐቱንና ትእዛዙን ስላላከበራችሁ ዛሬ እንደምታዩት ጥፋት መጥቶባችኋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሁሉ መቅሠፍት የደረሰባችሁ ለባዕዳን አማልክት መሥዋዕት በማቅረባችሁ፥ እግዚአብሔርን በማሳዘናችሁ፥ ለሕጉ፥ ለድንጋጌውና ለሥርዓቱም ባለመታዘዛችሁ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጣዖት ዕጣን ስለ ዝዓጠንኩምን፥ ንእግዚኣብሄር ስለ ዝበደልኩምን፥ ንቓል እግዚኣብሄር ስለ ዘይሰማዕኹምን፥ ከም ሕጉን ከም ስርዓቱን ከም ምስክሩን ስለ ዘይተመላለስኩምን፥ ከምዝ ሎሚ ኾይንዎ ዘሎ፥ እዝ ክፉእ ነገር ወረደኩም።”