Jeremiah 44:22 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብሰንኪ ክፉእ ተግባርኩምን ብሰንኪ እቲ ዝገበርኩምዎ ፍንፉን ነገራትን ደጊም ክጻወሮ ኣይከኣለን። ስለዚ ምድርኩም በረኻን ምግራምን መርገምን እያ፣ ነባሪ ዘይብላ፣ ከምዚ ሎሚ ዘላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ የሥ​ራ​ች​ሁን ክፋ​ትና ያደ​ረ​ጋ​ች​ሁ​ትን ርኵ​ሰት ይታ​ገሥ ዘንድ አል​ቻ​ለም፤ ስለ​ዚህ ምድ​ራ​ችሁ ባድማ፥ በረ​ሃና መረ​ገ​ሚያ ሆና​ለች፤ እስከ ዛሬም የሚ​ኖ​ር​ባት የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ከእንግዲህ ወዲህ የሥራችሁን ክፋትና ያደረጋችሁትን ርኵሰት ይታገሥ ዘንድ አልቻለም፤ ስለዚህ ምድራችሁ ባድማ መደነቂያም መረገሚያም ሆናለች ዛሬም እንደ ሆነ የሚኖርባት የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ከእንግዲህ ወዲህ የሥራችሁን ክፋትና ያደረጋችሁትን ርኩሰት መታገሥ አልቻለም፤ ስለዚህ ምድራችሁ ባድማ መሣቀቂያም መረገሚያም ሆናለች ዛሬም እንደሆነ የሚኖርባት የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ኦያ ኢታነ ሸነይያ ኦሱዋ መና ጎዳይ ጮኡ ጋናዉ ዳንዳይቤና ድራዉ፥ ህንተ ቢታይ ባዬዳ፥ ባዙዋነ ሸቀቴዳ ቢታ ኦዳ። ሀች ህንተ በእያዋዳን፥ ህንተ ቢታይ አሳይ ደኤና ቢታ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte ootsiyaa iitanne sheneyiyaa oosuwaa Med'inaa Goday c'o"u gaanaw danddayibeenna diraw, hintte biittay bayeedda, bazuwaanne shek'etteedda biittaa ootseedda. Hachchi hintte be'iyaawaadan, hintte biittay Asay de'enna biittaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte ooththida iitanne harassiza ooso GODAY co7u gaanaas dandayontta gishshas hach intte be7iza mala intte biittay qanggeththas malata, asi baynda bazzo biitta gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኦዳ ኢታኔ ሃራሲዛ ኦሶ ጎዳይ ጮኡ ጋናስ ዳንዳዮንታ ጊሻስ ሃች ኢንቴ ቤኢዛ ማላ ኢንቴ ቢታይ ቃንጌስ ማላታ፥ ኣሲ ባይንዳ ባዞ ቢታ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ኦያ ኢታነ ሻትያ ኦሱዋ ጎዳይ ስእ ጋናዉ ዳንዳእቦና ግሾ፥ ህንተ ቢታ ሀች ህንተ በኤይሳዳ ላለትዳ፥ ባይሳነ ባደትዳ ቢታ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte oothiya iitanne shaatiya oosuwa Goday si77i gaanaw danda7iboona gisho, hinte biitta hachi hinte be7eysada laaletida, baysanne baadetida biitta oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ክፉ አድራጎታችሁንና አስጸያፊ ተግባራችሁን ሊታገሥ ባለመቻሉ፣ ዛሬ እንደ ሆነው ምድራችሁ የርግማን ምልክትና ሰው የማይኖርበት ባዶ ምድረ በዳ ሆኗል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ በአሁኑ ጊዜ ምድራችሁ ፍርስራሽ ሆናለች፤ የሚኖርባትም የለም፤ ምድሪቱ አጸያፊ ሆናለች፤ ሕዝብም ሁሉ እንደ ተረገመች ይቈጥሩአታል፤ እግዚአብሔር የዐመፅና የክፋት ሥራችሁን ሁሉ አይታገሥም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ብሰንኪ እቲ ኽፍኣት ግብርኹምን ብሰንኪ እቲ ዝገበርኩምዎ ርኽሰትን ክዕገስ ኣይከኣለን። ስለዙይ ሃገርኩም ከምዝ ሎሚ ኾይናቶ ዘላ፥ ሓደ እኳ ዝነብረላ ዘይብላ ባዲማ መሰክሕን መራገምን ኮነት።