Jeremiah 44:20 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤርምያስ ድማ ንዅሉ ህዝቢ፡ ነቶም ሰብኡትን ኣንስትን ንዅሎም እቶም መልሲ ዝሃቡ ህዝብን በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤርምያስም ይህን ቃል ለመለሱለት ሕዝብ ሁሉ፦ ለወንዶቹና ለሴቶቹ፥ ለሕዝቡም ሁሉ መለሰላቸው እንዲህም አለ፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤርምያስም ይህን ቃል ለመለሱለት ሕዝብ ሁሉ፥ ለወንዶቹና ለሴቶቹ ለሕዝቡም ሁሉ፥ መለሰላቸው እንዲህም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤርምያስም ይህን ቃል ለመለሱለት ሕዝብ ሁሉ፥ ለወንዶቹና ለሴቶቹ ለሕዝቡም ሁሉ፥ መለሰላቸው እንዲህም አለ፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዉ ሄዋዳን ጊደ ዛሬዳ አሳዉ ኡባዉ፥ ማጫነ አቱማዎ፥ ኤርማስ ሀዋዳን ያጌዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aw hewaadan giide zaareedda asaw ubbaw, mac'c'anne attumawoo, Ermaasi hawaadan yaageedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ermaasi baas zaaro immida attumasaas, maccassinne ubbaa asaas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤርማሲ ባስ ዛሮ ኢሚዳ ኣቱማሳስ፥ ማጫሲኔ ኡባ ኣሳስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይሳዳ ያግድ ዛርዳ አሳ ኡባስ፥ ማጫሳስነ አደታስ፥ ኤርምያስ ሀይሳዳ ያግስ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysada yaagidi zaarida asa ubbaas, maccasasinne addetas, Ermiyaasi haysada yaagis; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤርምያስ ይህን መልስ ለሰጠው ሕዝብ፣ ለወንዶችና ለሴቶች ሁሉ እንዲህ አለ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ ዐይነት የመለሱልኝን ወንዶች፥ ሴቶችና ሕዝብ ሁሉ እንዲህ አልኳቸው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኤርሚያስ ንዅሎም ነቶም ከምዙይ ኢሎም ዝመለሱሉ ህዝብን፥ ሰብኡትን ኣንስትን ከምዙይ፥ ኢሉ ተዛረቦም፦ |