Jeremiah 44:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል። ኣብ ኢየሩሳሌምን ኣብ ኩለን ከተማታት ይሁዳን ዘምጻእኩዎ ኲሉ ክፉእ ርኢኻዮ ኣለኻ። እንሆ ድማ ሎሚ በረኻ ኮይነን ዝነብር ሰብ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና በይ​ሁዳ ከተ​ሞች ሁሉ ያመ​ጣ​ሁ​ትን ክፉ ነገር ሁሉ አይ​ታ​ች​ኋል፤ ከክ​ፋ​ታ​ቸ​ውም የተ​ነሣ እነሆ ዛሬ ባድማ ሆነ​ዋል፤ የሚ​ቀ​መ​ጥ​ባ​ቸ​ውም የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ከተሞች ሁሉ ያመጣሁትን ክፉ ነገር ሁሉ አይታችኋል፤ እነሆ፥ ዛሬ ባድማ ሆነዋል፥ የሚቀመጥባቸውም የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ከተሞች ሁሉ ያመጣሁትን ክፉ ነገር ሁሉ ራሳችሁ አይታችኋል፤ እነሆ፥ ዛሬ ባድማ ሆነዋል፥ የሚቀመጥባቸውም የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ፥ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘የሩሳላመ ቦላንነ ይሁዳ ካታማቱዋ ኡባ ቦላን ታን አሄዳ ባየ ኡባ ህንተ ህንተ ሁጲያን በኤድታ። ኡንቱንቱ ሀች ጋካናዉ፥ ኮለት ኡቴድኖ፤ ኦንነ ያን ደኤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay, hawaadan yaagee; ‹Yerusaalame bollaninne Yihudaa katamatuwaa ubbaa bollan taani aheedda bayetsaa ubbaa hintte hintte huup'iyaan be'eeddita. Unttunttu hachchi gakkanaw, koletti utteeddino; ooninne yaan de'enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, «Yerusalaame bollaninne Yuhuda katamata ubbaa bollan tani ehida bash ubbaa intte intte ayfera be7ideta; istti hach gakkanaas oonikka dontta bazzo biitta gidi attida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ዬሩሳላሜ ቦላኒኔ ዩሁዳ ካታማታ ኡባ ቦላን ታኒ ኤሂዳ ባሽ ኡባ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌራ ቤኢዴታ፤ ኢስቲ ሃች ጋካናስ ኦኒካ ዶንታ ባዞ ቢታ ጊዲ ኣቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ የሩሳላመ ቦላነ ይሁዳ ካታማ ኡባ ቦላ ታ ኤህዳ ዮ ኡባ ህንተ፥ ህንተ አይፈን በእደታ። ኤንቲ ሀች ጋካናዉ ላለትድ አትዶሶና፤ ኦንካ ያን ዴና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay, Yerusalaame bollanne Yihuda katamaa ubbaa bolla ta ehida dhayo ubbaa hinte, hinte ayfen be7ideta. Enti hachi gakanaw laaletidi attidosona; oonika yan deenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በኢየሩሳሌምና በይሁዳ ከተሞች ሁሉ ላይ ያመጣሁትን ታላቅ ጥፋት አይታችኋል፤ ዛሬ ማንም የማይኖርባቸው ባድማ ሆነው ይታያሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “በኢየሩሳሌምና በሌሎችም የይሁዳ ከተሞች ሁሉ ላይ ያመጣሁትን ጥፋት እናንተ ራሳችሁ አይታችኋል፤ አሁንም እንኳ እንደ ፈራረሱ ናቸው፤ ማንም አይኖርባቸውም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኵሉ እቲ ኣነ ኣብ ኢየሩሳሌምን ኣብ ኵለን ከተማታት ይሁዳን ዘምፃእኽዎ ኽፉእ ነገር ርኢኹምዎ ኣለኹም። እንሆ ኸዓ፥ ክሳዕ ሎሚ ባዲመን፥ ሓደ እኳ ዝነብረለን ዘየለ ኾይነን ኣለዋ።