Jeremiah 44:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንንግስቲ ሰማይ ዕጣን ምሕራርን መስዋእቲ መስተ ካብ ምፍሳስን ስለ ዘቋረጽና ግና፡ ኵሉ ጐዲሉና፡ ብሰይፍን ብጥሜትን ተጠፍእና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሰማይ ንግሥት ማጠንን፥ ለእርስዋም የመጠጥን ቍርባን ማፍሰስን ከተውን ወዲህ ግን፥ እኛ ሁላችን አንሰናል፤ በሰይፍና በራብም አልቀናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሰማይ ንግሥት ማጠንን ለእርስዋም የመጠጥን ቍርባን ማፍሰስን ከተውን ወዲህ ግን፥ እኛ በሁሉ ነገር ተቸግረናል፥ በሰይፍና በራብ አልቀናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሰማይ ንግሥት ማጠንን ለእርሷም የመጠጥን ቁርባን ማፍሰስን ከተውን ወዲህ ግን፥ እኛ ሁሉ ነገር ጐድሎብናል፥ በሰይፍና በራብ አልቀናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሳሉዋ ካታትዉ እጻና ጩዋይያዋነ ኡሻ ያርሹዋ ጉስያዋ አጎደፐ ሃ ስምና፥ ኑዉ ኡባባይካ ፓጬዳ፤ ኑን ኦላንነ ኮሻን ዉሬዶ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Saluwaa Kaatatiw is'aanaa c'uwayiyaawaanne ushshaa yarshshuwaa gussiyaawaa aggoodeppe haa simmina, nuw ubbabaykka pac'c'eedda; nuuni olaaninne koshan wureeddo» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Salo Kawoys exaane cuwaseththinne ushsha yarsho shiisho nu aggoosoppe haa simmiin ubbaa miishshi nuus paccides; nuni mashshaninne koshan wuron doos» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሳሎ ካዎይስ ኤጻኔ ጩዋሴኔ ኡሻ ያርሾ ሺሾ ኑ ኣጎሶፔ ሃ ሲሚን ኡባ ሚሺ ኑስ ፓጪዴስ፤ ኑኒ ማሻኒኔ ኮሻን ዉሮን ዶስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሳሎ ካዌስ እፃነ ጩይሰይሳነ ኡሻ ያርሾ ጉሰይሳ አግዳፐ ጉየ፥ ኑስ ኡባባይ ፓጭስ፤ ኑ ኦላንነ ኮሻን ዉርዳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Salo Kawees ixaane cuyiseysanne ushsha yarsho gusseysa aggidaape guye, nuus ubbabay pacis; nu olaninne koshan wurida” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ለሰማይዋ ንግሥት ማጠንና የመጠጥ ቍርባን ማፍሰስ ከተውን ወዲህ ሁሉን ነገር ዐጥተናል፤ በሰይፍና በራብም እያለቅን ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ለሰማይ ንግሥት የሚቃጠል መሥዋዕትና ለእርስዋም የወይን ጠጅ መባ ማቅረብን ካቋረጥንበት ጊዜ ጀምሮ ምንም ያተረፍነው ነገር የለም፤ ሕዝባችንም በጦርነትና በረሀብ አልቆአል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ንንግስቲ ሰማይ ምዕጣንን መስዋእቲ መስተ፥ ንኣኣ ምፍሳስን ምስ ሓደግና፥ ኵሉ ነገር ሰኣንና፤ ብሰይፍን ብጥሜትን ድማ ተወዳእና።” |