Jeremiah 44:17 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኣፍና ዚወጽእ ዅሉ ግና፡ ከምቲ ንሕናን ኣቦታትናን ነገስታትናን መሳፍንትናን ኣብ ከተማታት ዝገበርናዮ፡ ንንግስቲ ሰማይ ትኪ ኺለዓልን መስዋእቲ መስተ ኽንፍስሰላን፡ ብርግጽ ክንገብሮ ኢና። ናይ ይሁዳን ኣብ ጎደናታት ኢየሩሳሌምን፤ ሽዑ ብዙሕ መግቢ ነይሩና፡ ጥዑያት ስለ ዝነበርና፡ ክፉእ ኣይረኣናን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን እኛና አባ​ቶ​ቻ​ችን፥ ነገ​ሥ​ታ​ቶ​ቻ​ች​ንም፥ አለ​ቆ​ቻ​ች​ንም በይ​ሁዳ ከተ​ሞ​ችና በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም አደ​ባ​ባይ እና​ደ​ር​ገው እንደ ነበረ፥ ለሰ​ማይ ንግ​ሥት እና​ጥን ዘንድ፥ የመ​ጠ​ጥ​ንም ቍር​ባን እና​ፈ​ስ​ስ​ላት ዘንድ ከአ​ፋ​ችን የወ​ጣ​ውን ቃል ሁሉ በር​ግጥ እና​ደ​ር​ጋ​ለን፤ በዚያ ጊዜም እን​ጀ​ራን እን​ጠ​ግብ ነበር፥ መል​ካ​ምም ይሆ​ን​ልን ነበር፤ ክፉም አና​ይም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን እኛና አባቶቻችን ነገሥታቶቻችንም አለቆቻችንም በይሁዳ ከተሞች በኢየሩሳሌም አደባባይ እናደርገው እንደ ነበረ፥ ለሰማይ ንግሥት እናጥን ዘንድ የመጠጥንም KWrባን እናፈስስላት ዘንድ ከአፋችን የወጣውን ቃል ሁሉ በእርግጥ እናደርጋለን፤ በዚያን ጊዜም እንጀራ እንጠግብ ነበር፥ መልካምም ይሆንልን ክፉም አናይም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን እኛና አባቶቻችን ነገሥታቶቻችንም አለቆቻችንም በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም አደባባይ እንዳደረግነው፥ ለሰማይ ንግሥት ለማጠን የመጠጥንም ቁርባን ለእርሷ ለማፍሰስ ከአፋችን የወጣውን ቃል ሁሉ በእርግጥ እናደርጋለን፤ በዚያን ጊዜም እንጀራ እንጠግብ ነበር፥ መልካምም ይሆንልን ክፉም አናይም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑን ኦና ጌዳዋ ኡባ ኦና። ኑን፥ ኑ ማይዛ አዎቱ፥ ኑ ካተቱነ ኑ ካፓቱ ይሁዳ ካታማቱዋንነ የሩሳላመ ኦገቱዋን ካሰ ኦዳዋዳን፥ ሳሉዋ ካታቶ ጌተትያ ኑ ጾሳትዉ እጻና ጩዊሳና፤ ኡሻ ያርሹዋካ እዉ ጉሳና። አያዉ ጎፐ፥ ኑን ካሰ ሄዋ ኦያ ዎደ፥ ኑዉ ዳሮ ቁማይ ደኤ፤ ሄ ዎደ ኑዉ ሳአይ ኬካ፤ ኑና አያይነ መትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuuni ootsana geeddawaa ubbaa ootsana. Nuuni, nu mayzza aawotuu, nu kaatetuunne nu kaappatuu Yihudaa katamatuwaaninne Yerusaalame ogetuwaan kase ootseeddawaadan, Saluwaa Kaatatto geetettiyaa nu s'oossattiw is'aanaa c'uwissana; ushshaa yarshshuwaakka iw gussana. Ayaw gooppe, nuuni kase hewaa ootsiyaa wode, nuw daro k'umay de'ee; he wode nuw sa'ay keeka; nuuna ayaynne metibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni ooththana gida miish ubbaa ooththoos; Nuni, nu aawati, nu kawotinne nu halaqati Yuhuda katamataninne Yerusalaame ogetan kase ooththida mala, nunikka salo kawoyo geetettiza eeqa xoossays exaane cuwasoos; ushsha yarshoka izis yarshoos; nuni kase hessa ooththiza wode nuus tirpa kaththi dees; nuni lo7o duus de7idos attiin aykko iitakka be7ibeekko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ኦና ጊዳ ሚሽ ኡባ ኦስ፤ ኑኒ፥ ኑ ኣዋቲ፥ ኑ ካዎቲኔ ኑ ሃላቃቲ ዩሁዳ ካታማታኒኔ ዬሩሳላሜ ኦጌታን ካሴ ኦዳ ማላ፥ ኑኒካ ሳሎ ካዎዮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይስ ኤጻኔ ጩዋሶስ፤ ኡሻ ያርሾካ ኢዚስ ያርሾስ፤ ኑኒ ካሴ ሄሳ ኦዛ ዎዴ ኑስ ቲርፓ ካ ዴስ፤ ኑኒ ሎኦ ዱስ ዴኢዶስ ኣቲን ኣይኮ ኢታካ ቤኢቤኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑ ኦና ግድ ቆፕዳባ ኡባ ኦና። ኑኒ፥ ኑ ማይዛት፥ ኑ ካዎትነ ኑ ሀላቃት ይሁዳ ካታማታንነ የሩሳላመ ኦገታን ካሰ ኦዳይሳዳ ሳሎ ካውዉ ጌተትያርስ ኑ ፆሴስ እፃነ ጩይሳና፤ ኡሻ ያርሹዋ እዉ ጉሳና። ኑ ካሰ ሄሳ ኦያ ዎደ፥ ኑስ ዳሮ ካ ደኤስ፤ ሄ ዎደ ኑስ ሳእ ኬሀ፤ ኑና አይብካ መትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nu oothana gidi qopidaba ubbaa oothana. Nuuni, nu mayzati, nu kawotinne nu halaqati Yihuda katamataninne Yerusalaame ogetan kase oothidaysada Salo Kawiw geetetiyaris nu xoossees ixaane cuyisana; ushsha yarshuwa iw gussana. Nu kase hessa oothiya wode, nuus daro kathi de7ees; he wode nuus sa7i keeha; nuna aybika metibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናደርጋለን ያልነውን ሁሉ እናደርጋለን፤ አባቶቻችን፣ ነገሥታታችንና ባለ ሥልጣኖቻችን በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም መንገዶች እንዳደረጉት ሁሉ እኛም ለሰማይዋ ንግሥት እናጥናለን፤ የመጠጥ ቍርባን እናፈስስላታለን። በዚያን ጊዜ የተትረፈረፈ ምግብ ነበረን፤ በመልካም ሁኔታ እንገኝ ነበር እንጂ ምንም ክፉ ነገር አልገጠመንም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኛ እንፈጽማለን ብለን ያሰብነውን ነገር ሁሉ እናደርጋለን፤ የሰማይ ንግሥት ተብላ ለምትጠራው አምላካችን ዕጣን እናጥናለን፤ እኛና የቀድሞ አባቶቻችን፥ ንጉሦቻችንና መሪዎቻችን በይሁዳ ከተሞችና በኢየሩሳሌም መንገዶች ስናደርግ በነበረው ዐይነት አሁንም የወይን ጠጅ መባ እናቀርብላታለን። ይህን ሁሉ በምናደርግበት በዚያን ጊዜ ብዙ ሲሳይ ነበረን፤ ባለጸጎችም ስለ ነበርን ምንም ችግር አልነበረብንም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ኸምቲ ንሕናን ኣቦታትናን ነገስታትናን ኣሕሉቕናን፥ ኣብተን ከተማታት ይሁዳን ኣብ ኣደባባያት ኢየሩሳሌምን ዝገበርናዮ፥ ንሕናውን ንግስቲ ሰማይ ንእትብሃል ክንዓጥን፥ መስዋእቲ መስተ ድማ ንኣኣ ኽነቕርብ ኢና። ሽዑ እንጀራ ንፀግብ፥ ብደሓን ንነብር፥ መዓትውን ኣይንርእን ነበርና። ኩሉ እዝ ዝተዛረብናዮ ቓል ብርግፅ ክንፍፅም ኢና።