Jeremiah 44:14 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቶም ናብ ምድሪ ግብጺ ኪቕመጡ ናብ ምድሪ ግብጺ ዝኸዱ ተረፍ ይሁዳ ሓደ እኳ ኣየምለጠን ወይ ናብታ ናብኣ ኪቕመጡላ ዚደልዩላ ምድሪ ይሁዳ ኪምለስ ኣይክተርፍን እዩ። ብዘይካ እቶም ዝሃደሙ ዝምለስ የለን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ለመ​ቀ​መጥ በል​ባ​ቸው ተስፋ ወደ​ሚ​ያ​ደ​ር​ጓት ወደ ይሁዳ ምድር ይመ​ለሱ ዘንድ በግ​ብፅ ለመ​ኖር ከመጡ ከይ​ሁዳ ቅሬታ ወገን የሚ​ያ​መ​ል​ጥና የሚ​ቀር፥ ወደ​ዚ​ያም የሚ​መ​ለስ አይ​ኖ​ርም፤ ከሚ​ያ​መ​ል​ጥም በቀር ማንም አይ​መ​ለ​ስም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ለመቀመጥ ወደ ግብጽ ምድር ከሄዱ፥ ወደ ይሁዳ አገር ተመልሰው በዚያ ይቀመጡ ዘንድ ከሚወድዱ ከይሁዳ ቅሬታ ወገን የሚያመልጥና የሚቀር ወደዚያም የሚመለስ የለም፤ ከሚያመልጥም በቀር ማንም አይመለስም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም በግብጽ ምድር በዚያ ለመቀመጥ ከገቡት ከይሁዳ ትሩፍ ማናቸውም ተመልሰው ለመቀመጠጥ ወደ ሚመኙበት ወደ ይሁዳ ምድር አያመልጡም በሕይወትም አይተርፉም አይመለሱምም፤ ከአንዳንድ ከሚያመልጡ በቀር አይመለሱም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቴዳ ይሁዳ አሳቱዋፐ ግብጼን ደአናዉ ዬዳዋንቱ ግብጼቱዋ ኩሽያፐ ከስ አክክኖ። ኡንቱንቱ ስም ዪደ ደአና ጊደ አሞትያ ይሁዳ ቢታ አይ አሳይነ ስመና፤ ሀይቁዋፐ ፓላሄዳ እት አማራ አሳፐ አትና፥ ስሚደ ያና ሀራ አሳይ ደኤና ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Atteedda Yihudaa asatuwaappe Gibs'en de'anaw yeeddawanttu Gibs'etuwaa kushiyaappe kessi akkikkino. Unttunttu simmi yiide de'ana giide amottiyaa Yihudaa biittaa ay asaynne simmenna; hayk'k'uwaappe palaheedda itti amara asaappe attina, simmiide yaana hara Asay de'enna yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gibxe biidi diza casha attida Yuhuda asati simmidi Yuhuda biitta baana amottikkoka beti yida guuththatappe attiin kessi ekkidi Yuhuda biitta simmana asi issaadeyka deenna› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊብጼ ቢዲ ዲዛ ጫሻ ኣቲዳ ዩሁዳ ኣሳቲ ሲሚዲ ዩሁዳ ቢታ ባና ኣሞቲኮካ ቤቲ ዪዳ ጉታፔ ኣቲን ኬሲ ኤኪዲ ዩሁዳ ቢታ ሲማና ኣሲ ኢሳዴይካ ዴና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አትዳ ይሁዳ አሳፐ ግብፀ ብድ ደኤይሳት ግብፀታ ኩሽያፐ ፖሎ ከስ ኤኮኮና። ኤንቲ ስሚድ ዳና ግድ አሞትያ ይሁዳ ቢታ አይ አስካ ስመና። ጉ አሳፐ አትሽን፥ ኦንካ ስሚድ ዬና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Attida Yihuda asaape Gibxe bidi de7eysati Gibxeta kushiyape polo kessi ekokona. Enti simmidi daana gidi amotiya Yihuda biitta ay asika simmenna. Guutha asape attishin, oonika simmidi yeenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ ግብፅ የመጡት የይሁዳ ቅሬታዎች ወደ ይሁዳ ለመመለስ ቢመኙም ከጥቂት ስደተኞች በስተቀር አምልጦ ወይም ተርፎ ወደ ይሁዳ የሚመለስ አንድም ሰው አይኖርም።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በይሁዳ ከስደት ተርፈው ወደ ግብጽ ወርደው ከሚኖሩት መካከል አንድ እንኳ የሚያመልጥ ወይም የሚተርፍ አይኖርም፤ እንደገና ይኖሩባት ዘንድ ወደሚናፍቋት ወደ ይሁዳ የሚመለስ ማንም አይኖርም፤ ከጥቂት ስደተኞች በቀር ተመልሶ የሚመጣ አይኖርም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኡ ንምንባር ናብ ምድሪ ግብፂ ኻብ ዝኸዱ፥ ናብ ሃገር ይሁዳ ተመሊሶም ኣብኣ ንኽቕመጡ ኻብ ዝደልዩ፥ ካብ ወገን ተረፍ ይሁዳ ዘምልጥን ዝተርፍን ናብኣውን ዝምለስ የለን። እንትርፊ እቶም ዝሃድሙ፥ ሓደ እኳ ኣይምለስን።”