Jeremiah 44:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ናብ ምድሪ ግብጺ ኪቕመጡ ገጾም ዝገበሩ ተረፍ ይሁዳ ድማ ከም ጓኖት ጌረ ክወስዶም እየ፣ ኵላቶም ከኣ ኣብ ምድሪ ግብጺ ኪጠፍኡን ኪወድቁን እዮም። ብሰይፍን ብጥሜትን ከይተረፈ ክጠፍኡ እዮም፤ ካብ ንእሽቶ ክሳዕ እቲ ዝዓበየ ብሰይፍን ብጥሜትን ኪሞቱ እዮም። ላግጽን መገረምን መርገምን ጸርፍን ድማ ኪዀኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ግብፅም ይገቡ ዘንድ፥ በዚያም ይቀመጡ ዘንድ ፊታቸውን ያቀኑትን የይሁዳን ቅሬታ እወስዳለሁ፤ ሁሉም ይጠፋሉ፤ በግብፅም ምድር ይወድቃሉ፤ በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ፤ ከታናሹም ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ በሰይፍና በራብ ይሞታሉ፤ ለጥላቻና ለጥፋት፥ ለመረገሚያና ለመሰደቢያ ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ግብጽም ይገቡ ዘንድ በዚያም ይቀመጡ ዘንድ ፊታቸውን ያቀኑትን የይሁዳን ቅሬታ እወስዳለሁ፥ ሁሉም ይጠፋሉ፥ በግብጽም ምድር ይወድቃሉ፤ በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ፤ ከታናሹም ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ በሰይፍና በራብ ይሞታሉ፤ ለጥላቻና ለመደነቂያ ለመረገሚያና ለመሰደቢያ ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ግብጽም ለመግባት በዚያም ለመቀመጥ ፊታቸውን ያቀኑትን የይሁዳን ትሩፍ እወስዳለሁ፥ ሁሉም ይጠፋሉ፥ በግብጽም ምድር ይወድቃሉ፤ በሰይፍና በራብ ይጠፋሉ፤ ከታናሹም ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ በሰይፍና በራብ ይሞታሉ፤ ለጥላቻና ለመሣቀቂያ ለመረገሚያና ለመሰደቢያ ይሆናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳን አቴዳዋንቱ ግዶፐ፥ ግብጼ ቢደ፥ ያን ደአናዉ ቆፋ ቃቼዳዋንታ ታን ይሳና። ኡንቱንቱ ኡባይ ግብጼን ዉራና፤ ኦላንነ ኮሻን ሀይቃና። ዎጋፐ ጉ ጋካናዉ ደእያ ኡባይ ኦላንነ ኮሻን ዉራና። ኡንቱንቱ ዳጋማ፥ ሸቃ፥ ቶሽያነ ቅሊጭያዋ ግዳናዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaan atteedawanttu giddoppe, Gibs'e biide, yaan de'anaw k'ofaa k'achcheeddawantta taani d'ayissana. Unttunttu ubbay Gibs'en wurana; olaaninne koshan hayk'k'ana. Wogaappe guutsaa gakkanaw de'iyaa ubbay olaaninne koshan wurana. Unttunttu dagama, shek'k'aa, tooshiyaanne k'iliic'iyaawaa gidanawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhudan casha attidayti Gibxe biidi heen daana qachchida ubbata tani denththa dhayssana; istti ubbay dhayana; Gibxe biittan mashshaninne koshan wurana; gitappe gashe gakkanaas diza ubbay mashshaninne koshan hayqqana; palqqes, dagamas, qanggeththassinne qidhes kezana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳን ጫሻ ኣቲዳይቲ ጊብጼ ቢዲ ሄን ዳና ቃቺዳ ኡባታ ታኒ ዴን ይሳና፤ ኢስቲ ኡባይ ያና፤ ጊብጼ ቢታን ማሻኒኔ ኮሻን ዉራና፤ ጊታፔ ጋሼ ጋካናስ ዲዛ ኡባይ ማሻኒኔ ኮሻን ሃይቃና፤ ፓልቄስ፥ ዳጋማስ፥ ቃንጌሲኔ ቂስ ኬዛና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳን አትዳ አሳ ግዶፈ፥ ግብፀ ብድ፥ ያን ዳናዉ ቆፋ ቃችዳይሳታ ታ ይሳና። ኤንቲ ኡባይ ግብፀን ዉራና፤ ኦላንነ ኮሻን ሀይቃና። ግታፐ ጉ ጋካናዉ ደእያ ኡባይ ኦላንነ ኮሻን ያና። ኤንቲ ዳጋማስ፥ ጫሻስ፥ ባደስነ ሚቻስ አታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihudan attida asaa giddofe, Gibxe bidi, yan daanaw qofa qachidaysata ta dhaysana. Enti ubbay Gibxen wurana; olaninne koshan hayqana. Gitape guuthu gakanaw de7iya ubbay olaninne koshan dhayana. Enti dagamas, cashshas, baadethasinne miichas attana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሄደው በግብፅ ለመቀመጥ የወሰኑትን የይሁዳ ቅሬታዎች ሁሉ እነጥቃለሁ፤ ሁሉም ይጠፋሉ፤ በግብፅ ምድር በሰይፍ ይወድቃሉ፤ በራብ ያልቃሉ፤ ከትንሽ እስከ ትልቅ በሰይፍና በራብ ይሞታሉ፤ የመነቀፊያና የድንጋጤ፣ የመረገሚያና የመዘባበቻ ምልክት ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በይሁዳ ከስደት ከተረፉት መካከል ወደ ግብጽ ወርደው በዚያ ለመኖር የወሰኑትን ሁሉ እንዲጠፉ አደርጋለሁ፤ ከትልቅ እስከ ትንሽ በጦርነት ወይም በረሀብ በግብጽ አገር ይሞታሉ። እነርሱም ለሕዝቦች አስደንጋጭ ይሆናሉ፤ ሕዝብም ሁሉ ይዘባበትባቸዋል፤ ስማቸውንም መራገሚያ ያደርጉታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ ሃገር ግብፂ ክቕመጡ ኢሎም፥ ናብኣ ዝኸዱ ተረፍ ይሁዳ ዅሎም ክጠፍኡ እዮም፤ ኣብ ሃገር ግብፂ ኽወድቁ፥ ብሰይፍን ብጥሜትን ክጠፍኡ እዮም፤ ካብ ንኡስ ክሳዕ ዓብዪ ብሰይፊ ወይ ብጥሜት ክጠፍኡ እዮም። ንመሰክሕን ንመገረምን ንመራገምን ንመፃረፍን ከዓ ክኾኑ እዮም። |